(ሰኔ 13 ቀን 2017ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ለትምህርት ተቋማት የተሰራ የመደበኛ የኢንስፔክሽን ደረጃ መረጃ እና በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የክፍያ ጭማሪ የሚያደርጉ ት/ቤቶች መረጃ የሚከተለውን ይመስላል፡፡
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ባለስልጣኑ አዲስ ባለማው ሲስተም በስራ ሂደቱ ዙሪያ ለአመራሮች ስልጠና ሰጠ፡፡
(ሰኔ 13 ቀን 2017ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አዲስ ባበለጸገው ሲስተም በስራ ሂደቱ እና በአተገባበሩ ዙሪያ ለማእከል አመራሮች እና ለቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች ስልጠና ተሰጠ፡፡
የባለስልጣኑ ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ታምራት እንደገለጹት ከዚህ ቀደም ሲስተም ተጠቃሚ ለሆኑ ባለሙያዎች ስልጠናው መሰጠቱን ጠቅሰው በዛሬው ዕለትም ለባለስልጣኑ አመራሮች እና ለ9ኙ ቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች ተግባር ተኮር ስልጠና ከኢኖቬሽን ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን ስልጠናው የተሰጠ መሆኑን ጠቅሰው ሲስተሙ ጥራቱን የጠበቀ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ስለሚያስችል እንዲሁም ሲስተሙን ተግባራዊ ለማድረግና ለመከታተል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ስልጠናው መሰጠቱን ገልጸዋል፡፡
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
(ሰኔ 13 ቀን 2017ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አዲስ ባበለጸገው ሲስተም በስራ ሂደቱ እና በአተገባበሩ ዙሪያ ለማእከል አመራሮች እና ለቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች ስልጠና ተሰጠ፡፡
የባለስልጣኑ ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ታምራት እንደገለጹት ከዚህ ቀደም ሲስተም ተጠቃሚ ለሆኑ ባለሙያዎች ስልጠናው መሰጠቱን ጠቅሰው በዛሬው ዕለትም ለባለስልጣኑ አመራሮች እና ለ9ኙ ቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች ተግባር ተኮር ስልጠና ከኢኖቬሽን ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን ስልጠናው የተሰጠ መሆኑን ጠቅሰው ሲስተሙ ጥራቱን የጠበቀ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ስለሚያስችል እንዲሁም ሲስተሙን ተግባራዊ ለማድረግና ለመከታተል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ስልጠናው መሰጠቱን ገልጸዋል፡፡
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302