በመማር ማስተማር አገልግሎቱ በተለይም በግል ትምህርት ቤቶች የሚስተዋሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችና የህገ ወጥ ተግባራት በቅንጅት በመሰራቱ ችግሮቹ በከፍተኛ ደረጃ መቀረፋቸውንና ለዉጥ መምጣቱን ስራ አስኪያጁ አክለው ገልጸዋል ።
በመርሀ ግብሩ ላይ በቅንጅታዊ አሰራርና በመልካም አስተዳደር ስራዎች ከቅ/ጽ/ቤቱ ጋር በመተሳሰር ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተቋማት ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል ።
ምንጭ፡-ጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
በመርሀ ግብሩ ላይ በቅንጅታዊ አሰራርና በመልካም አስተዳደር ስራዎች ከቅ/ጽ/ቤቱ ጋር በመተሳሰር ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ተቋማት ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል ።
ምንጭ፡-ጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
የእሳትና አደጋ ስጋት/መከላከል ስልጠና ለሰራተኞች መስጠት አስፈላጊ እንደሆነ ተጠቆመ፡፡
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን የልደታና አዲስ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ አንዋር አብዲ በስልጠናው መክፈቻ ላይ እንደ ተናገሩት በቀጣይ 90 ቀናት ዕቅድ መተገበት አለባቸው ተብለው ከተያዙት ተግባራት ውስጥ አንዱ ስልጠና ስለሆነ በመርሀ ግብር ተይዘው ለሰራተኞቻችን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እንድሰጥ ተደርጓል፡፡
በሰኔ 20/2017ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ት/ስ/ቁጥጥር ባለስልጣን ለልደታና አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሰራተኞች ከእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሰልጣኖች አቶ ዮሀንስ አብርሃ የፍተሻና ብቃት ማረጋገጥ ባለሙያ እና ወ/ሮ ወላንሳ ለገሰ የተቋማት ሙያ ምክር ቴክኒክ ድጋፍ ባለሙያ ተጋብዘው በአደጋ ደህንነትና መከላከል ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
የስልጠናው ይዘቶች የአደጋ ምንነትና መንሰዎቹ፣የአደጋ ተጋላጭነት፣አደጋ የመቋቋም አቅም፣የእሳት ሳይንስ(የእሳት አፈጣጠር) የእሳት አመዳደብ፣የአሳት አጠፋፍ ዘደዎች፣ የእሳት ማጥፍያ መሳሪያዎች እና የእሳት ማጥፊያ መሳሪያዎች አፈታተሽ አብራርተው ስልናውን ሰጥቷል፡፡
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን የልደታና አዲስ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ አንዋር አብዲ በስልጠናው መክፈቻ ላይ እንደ ተናገሩት በቀጣይ 90 ቀናት ዕቅድ መተገበት አለባቸው ተብለው ከተያዙት ተግባራት ውስጥ አንዱ ስልጠና ስለሆነ በመርሀ ግብር ተይዘው ለሰራተኞቻችን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እንድሰጥ ተደርጓል፡፡
በሰኔ 20/2017ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ት/ስ/ቁጥጥር ባለስልጣን ለልደታና አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሰራተኞች ከእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አሰልጣኖች አቶ ዮሀንስ አብርሃ የፍተሻና ብቃት ማረጋገጥ ባለሙያ እና ወ/ሮ ወላንሳ ለገሰ የተቋማት ሙያ ምክር ቴክኒክ ድጋፍ ባለሙያ ተጋብዘው በአደጋ ደህንነትና መከላከል ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
የስልጠናው ይዘቶች የአደጋ ምንነትና መንሰዎቹ፣የአደጋ ተጋላጭነት፣አደጋ የመቋቋም አቅም፣የእሳት ሳይንስ(የእሳት አፈጣጠር) የእሳት አመዳደብ፣የአሳት አጠፋፍ ዘደዎች፣ የእሳት ማጥፍያ መሳሪያዎች እና የእሳት ማጥፊያ መሳሪያዎች አፈታተሽ አብራርተው ስልናውን ሰጥቷል፡፡
ሰልጣኞችም የተሰጠ ስልጠናን አስመልክቶ ሐሳብና አስተያየት ሰጥተዋል፡፡በመጨረሻ የቅ/ጽ/ቤቱ አስኪያጁ ይህ እንደ መነሻ ለግንዛቤ ማስጨበጫ የተዘጋጅቶ የተሰጠ ስልጠና ስለሆነ ለቀጣይ Focal person ልከን ስልጠናውን ወስዶ እንዲያሰለጥን ማድረግ አለብን በማለት የመደምደምያ ሐሳባቸው በማስቀመጥ ስልጠናው ተጠናቋል፡፡
ምንጭ፡-የልደታና አዲስ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ዩቲዩብ https://www.youtube.com/channel/UCzbsHLZjub9c7uVPjc-vaow
ምንጭ፡-የልደታና አዲስ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ዩቲዩብ https://www.youtube.com/channel/UCzbsHLZjub9c7uVPjc-vaow
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
ቅ/ፅ/ቤቱ አጫጭር ስልጠና ከሚሰጡ ተቋማት ጋር የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ውጤት ትንተና ሪፖርት ላይ ውይይት አደረገ፡፡
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ.ም የቴ/ሙያ አጫጭር ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ውጤት ትንተና ሪፖርት ዙሪያ ላይ ዛሬ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ላይ የተቋማቱ ባለቤቶች ተወካዩች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ መክፈቻ ላይ አቶ ደረጀ ሙሉጌታ የቅ/ጽ/ቤቱ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ባስተላለፉት መልዕክት በ2017ዓ.ም ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ካገኙት 61 ተቋማት መካከል 20 ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አገልግሎት ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡
በዚህም ከተሠጠው ግብረ መልስ አንፃር ከግብአት ከሂደት ከውጤት ምን ያህል ማሰልጠኛ ተቋማቱ መሻሻል አሳይተዋል የሚለው ከተቀመጠው የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ቼክሊስት አንፃር መታየቱን ገልጸዋል ፡፡
ተቋማቱ በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን የታዩትን ክፍተቶች በእቅድ አካተው ክፍተቱን እየሞሉ መሄድ የሚገባቸው ሲሆን የየካ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ጽ/ቤት በቅርበት ድጋፍና ክትትል በማድረግ ለማገዝ ጥረት ማድረጋቸውን አሳውቀዋል፡፡
(ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት የ2017 ዓ.ም የቴ/ሙያ አጫጭር ስልጠና የሚሰጡ ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አፈፃፀም ውጤት ትንተና ሪፖርት ዙሪያ ላይ ዛሬ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ላይ የተቋማቱ ባለቤቶች ተወካዩች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ መክፈቻ ላይ አቶ ደረጀ ሙሉጌታ የቅ/ጽ/ቤቱ የትምህርትና ስልጠና ጥራት ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ባስተላለፉት መልዕክት በ2017ዓ.ም ስታንዳርድ ኢንስፔክሽን አገልግሎት ካገኙት 61 ተቋማት መካከል 20 ተቋማት የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን አገልግሎት ማግኘታቸውን ተናግረዋል፡፡
በዚህም ከተሠጠው ግብረ መልስ አንፃር ከግብአት ከሂደት ከውጤት ምን ያህል ማሰልጠኛ ተቋማቱ መሻሻል አሳይተዋል የሚለው ከተቀመጠው የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ቼክሊስት አንፃር መታየቱን ገልጸዋል ፡፡
ተቋማቱ በስታንዳርድ ኢንስፔክሽን የታዩትን ክፍተቶች በእቅድ አካተው ክፍተቱን እየሞሉ መሄድ የሚገባቸው ሲሆን የየካ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ጽ/ቤት በቅርበት ድጋፍና ክትትል በማድረግ ለማገዝ ጥረት ማድረጋቸውን አሳውቀዋል፡፡
የትምህርት ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አቶ ዘመነ አብዩ በውይይቱ ማጠቃለያ ባስተላለፉት መልዕክት የአጫጭር ማሰልጠኛ ተቋማት ዘርፈ ብዙ ችግር አለባቸው አሁን ላይ ግን የተወሰነ መሻሻል እያሳዩ ሲሆን የማሰልጠኛ ተቋማት የሚሰጣቸውን ግብረ መልስ መሰረት በማድረግ መረጃዎችን በማደራጀት እና ያሉበትን ደረጃ ለማሻሻል ጥረት ማድረግ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል፡፡
ተቋማት ካለባቸው ችግር ወጥተው የትምህርት ስልጠናን በማስፋፋት እና የስራ እድል በመፍጠር በኢንዱስትሪው እንዲቀጥሉ ጥረት ማድረግ ይገባቸዋል ብለዋል፡፡
በ2017ዓ.ም የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ግኝት ትንተና ሪፖርት ሰነድ በየካ ቅ/ጽ/ቤት የት/ስ/ጥ/ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት የቴ/ሙ/ት/ሥ/ጥ/ቡድን ባለሙያ በሆኑት በአቶ አብዱ ኢብራሂም ቀርቧል፡፡በቀረበው ሰነድም ላይ ተሳታፊዎች አስተያየት እና ጥያቄ በማቅረብ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ዩቲዩብ https://www.youtube.com/channel/UCzbsHLZjub9c7uVPjc-vaow
ተቋማት ካለባቸው ችግር ወጥተው የትምህርት ስልጠናን በማስፋፋት እና የስራ እድል በመፍጠር በኢንዱስትሪው እንዲቀጥሉ ጥረት ማድረግ ይገባቸዋል ብለዋል፡፡
በ2017ዓ.ም የክትትልና ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ግኝት ትንተና ሪፖርት ሰነድ በየካ ቅ/ጽ/ቤት የት/ስ/ጥ/ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት የቴ/ሙ/ት/ሥ/ጥ/ቡድን ባለሙያ በሆኑት በአቶ አብዱ ኢብራሂም ቀርቧል፡፡በቀረበው ሰነድም ላይ ተሳታፊዎች አስተያየት እና ጥያቄ በማቅረብ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.tg-me.com/AAEQOCAA
#ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@educationtraning2?_t=ZM-8u2f6smztvr&_r=1
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ዩቲዩብ https://www.youtube.com/channel/UCzbsHLZjub9c7uVPjc-vaow
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.