Telegram Web Link
Forwarded from ARLO/አርሎ
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
ደረሰ!
ጥቂት ቀናት ብቻ!
**ቅዳሜ 💙 ጥቅምት 3💙
8:30!
አመሠግናለሁ!!!
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
ለዚህ ዕለት ያደረስከኝ አምላክ አመሠግንናለሁ!
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
አፌን ሞልቼ ያደረክልኝ በረከት እንዲህ ስል መሰክራለሁ!
!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
ይህ ዕለት የህይወቴ ባለቤት የሆንከው ያንተ ሀሳብ መከናወኛ ነው! እናም የሚገኙት ባንተ ፈቃድ የተጠሩ ፣ የተመረጡ እና የታደሉ ናቸው!!!!
🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆🏆
በረከትህ፣ፍቅርህ ፣ ሰላምህ የበዛበት የስኬት ዕለታትን ያቀዳጀኸኝ የህይወቴ ባለቤት እግዚአብሔር ክበርብኝ🙏
@nansab
#የሞከርኩት_ቢበዛም_የሆነልኝ_ትንሽ_ሆኖም_ያውቃል
ወድቄ ሳይሆን ቆሜ ለመራመድ ራሴን አጀግኛለሁ።
#ትግሌ_ድሌን _እንደሚፈጥር_አውቃለሁ።
#አላማወቄን_በማወቄ_ቀይሬ_ወድቄ_እንዳልቀር_ብዙ_ጥሬአለሁ

#በተሳካልኝም_በከሸፈብኝም_አልቆጭም። ሰው ነኝና ቁጥሩ ለማይታወቅም ጊዜ ያህል ዳዴ ብያለሁ። ልቆምም በወሰንኩኝ ወቅት ተንገዳግጄ ወድቄአለሁ።

ነገር ግን የወደኩበት ስፍራ ላይ ተመቻችቼ አልቀረሁም።
#ሕይወት_ስራዋ _መጣል_የእኔ_ድርሻ_ደግሞ_በወደኩኝ_ጥር_ሳልታክት_መነሳትና_ወደፊት_መራመድ መሆኑን በመረዳት ፤ የከበደኝ ቢበዛም #ሳይደክመኝ_በመሞከር_ለመቆም_ራሴን_አዘጋጅቻለሁ

#ካልሆነልኝም_ይልቅ_የሚሆንልኝን_ደጋግሜ_በማሰብ_ጥሩ_ተስፋን_ተሞልቼ _በመፍጨርጨር_ባልገመትኩ_ሳልደናቀፍ_ወዳሰብኩት_ገስግሻለሁ።

ምክንያቱም
#የተፈጠርኩት_ማሰብ_የሚችል_ሰው_ሆኜ ነው!

ደራሲ ገጣሚ እና የህይወት ክህሎት አሰልጣኝ ከፈለኝ ዘለለው


ነገ በ8:00 እንዳያመልጣችሁ መግባት ለምትፈልጉ አምስት ሰዎች በውስጥ መስመር አናግሩኝ
Phenomenal pictures
@jahABP

የፃድቁ አባታችን አቡነ ገብረመንፈስቅዱስ በዓለ ንግስ
በደብረፅጌ ቅዱስ ዑራዔል ቤተክርስቲያን
በረከታቸው ይደርብን


@ABPGD @ABPGD #ABPGD
@ABPGD @ABPGD #ABPGD
@ABPGD @ABPGD #ABPGD
@ABPGD @ABPGD #ABPGD
@ABPGD @ABPGD #ABPGD
@ABPGD @ABPGD #ABPGD
2025/10/21 05:41:48
Back to Top
HTML Embed Code: