🍂ስለ ችግሮቼ ላወራህ ሱጁድ እወርድና ያደረክልኝ ነገሮች ከአቅሜ በላይ ሲሆኑ ....
እንደምወድህ ብቻ ነግሬህ እነሳለሁ...... ❤️
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
እንደምወድህ ብቻ ነግሬህ እነሳለሁ...... ❤️
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
↩ وعَلَيكَ بقِلَّةِ الكَلامِ يَلِينُ قَلبُكَ ، وعَلَيكَ بطُولِ الصَّمتِ تَملِكُ الوَرَعَ ،
👅 ንግግር በማሳጠር ላይ አደራህ, ቀልብህን ይለሰልሳል፣
ዝምታን አብዛ, ጥቡቅነትን ትወርሳለህ(ትላበሳለህ)‼️
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
👅 ንግግር በማሳጠር ላይ አደራህ, ቀልብህን ይለሰልሳል፣
ዝምታን አብዛ, ጥቡቅነትን ትወርሳለህ(ትላበሳለህ)‼️
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
#በዚች ምድር ላይ እደረሱል ያፈቀረ እደሳቸው የተፈቀረ የለም ወደፊትም አይኖርም ሀቢብና❤ #Sallallahu_Alaihi_Wasallam🕌🥰
የጁምአ ቀን
ነብዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ)እንዲህ ብለዋል፦
{አርብ(ጁመዓ) ቀን ገላውን ታጥቦ መላ ሰውነቱን አፀዳድቶ ቅባትና ሽቶ ከተቀባ በሗላ ጁመአ ለመስገድ ቀደም ብሎ ወደ መስጊድ በመሔድ ሌሎች ሰዎችን ሳይገፋና ሳይረብሽ በፀጥታ ቦታውን ለሚይዝ ከዚያም የቻለውን ያህል (ሱና) ከሰገደ በሗላ በፀጥታ ኹጥባን ለሚያዳምጥ ሰው ከዚያ ጁመዓ ጀምሮ እስከሚቀጥለው ጁመአ ድረስ በመካከል ያለው ሐጢያቱን አላህ ይተውለታል፡፡}
ነብዩ ሰ,ዐ,ወ ስለ ጁምአ ቀን ታላቅነት ሲናገሩ የጁምአ ቀን የቀኖች ሁሉ ኑጉስ ነው እነዚህ አምስት ነገሮች በጁምአ ቀን ተከስተዋል ብለዋል። እነሱም፦
1, አላህ አደምን የፈጠረው በጁመአ ቀን ነው፣
2, አደም ከጀነት የወጡት በጁምአ ቀን ነው፣
3, አደም የሞተውም በጁመአ ቀን ነው፣
4, ቂያማ የምትቆመውም በጁመአ ቀን ነው፣
5, በጁምአ ቀን የሆነች ሠአት አለች።አንድ የአላህ ባሪያ የጠየቀውን ነገር ይሠጠዋል፣ያቺን ሠአት ካገኛት ሀራም ነገር እስካልሆነ ድረስ አላህ ይቀበለዋል።
በሌላ የሀድስ ዘገባ አንድ ሰው ታጥቦ ያለውን ጥሩ ልብስ ለብሶ ሽቶ ተቀብቶ ወደ መስጂድ ሄዶ ማንንም አዛ ሳያደርግ ኢማሙ ኹጥባ ሲያደርጉ ዝም ብሎ ከሠማ ጁማአውን ከሰገደ አላህ ካለፈው ጁምአ እሥከ አሁኑ ጁምአ ያለውን ወንጀሉን ያብስለታል።
በሌላም የሀድስ ዘገባ የጁምአ እለት በመጀመሪያ ሠአት ወደ መስጅድ የገባ ግመል ሰደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ የቀንድ ከብት ሠደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ በግ/ፍየል ሰደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ ዶሮ ሰደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ እንቁላል ሠደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታላ።
ኢማሙ ሚንበር ላይ ሲወጡ የሚመዘግቡት መላኢኮች የኢማሙን ኹጥባ ለመስማት መስጂድ ይገባሉ።
የአላህ መላእክተኛ(ሰ,ዐ,ወ) እንድህ ብለዋል፦
{የጁምአ ቀን በእኔ ላይ ሠላወትን ማውረድ አብዙ፣ማንኛውም ሠው የጁምአ ቀን በእኔ ላይ ሠላዋት አያወርድም ሠላዋቱ ቢቀርብልኝ እንጅ።}
(አልባኒ ሶሂህ ብለውታል)
አላህ ሱ.ወ እንዲህ ብሏል፦
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ። መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ።(9)፤ ሶለቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ። ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡(10)" ((62:9_10)
የጁመአ ቀን ሱናወች~~~~~~~~~
~ገላን መታጠብ
~ ጥሩ ልብስ መልበስ
~ሽቶ መቀባት ለወንዶች
~ ሲዋክ
~ ማልዶ በግዜ ወደ መስጅድ መሄድ
~ ሱረቱል ካፍን መቅራት ዱአ ማብዛት ~ በረሱል (ሰ፣ዐ፣ወ) ላይ ሰለዋት ማውረድ።
اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ، اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيد
ነብዩ ሙሐመድ (ሶ.ዐ.ወ)እንዲህ ብለዋል፦
{አርብ(ጁመዓ) ቀን ገላውን ታጥቦ መላ ሰውነቱን አፀዳድቶ ቅባትና ሽቶ ከተቀባ በሗላ ጁመአ ለመስገድ ቀደም ብሎ ወደ መስጊድ በመሔድ ሌሎች ሰዎችን ሳይገፋና ሳይረብሽ በፀጥታ ቦታውን ለሚይዝ ከዚያም የቻለውን ያህል (ሱና) ከሰገደ በሗላ በፀጥታ ኹጥባን ለሚያዳምጥ ሰው ከዚያ ጁመዓ ጀምሮ እስከሚቀጥለው ጁመአ ድረስ በመካከል ያለው ሐጢያቱን አላህ ይተውለታል፡፡}
ነብዩ ሰ,ዐ,ወ ስለ ጁምአ ቀን ታላቅነት ሲናገሩ የጁምአ ቀን የቀኖች ሁሉ ኑጉስ ነው እነዚህ አምስት ነገሮች በጁምአ ቀን ተከስተዋል ብለዋል። እነሱም፦
1, አላህ አደምን የፈጠረው በጁመአ ቀን ነው፣
2, አደም ከጀነት የወጡት በጁምአ ቀን ነው፣
3, አደም የሞተውም በጁመአ ቀን ነው፣
4, ቂያማ የምትቆመውም በጁመአ ቀን ነው፣
5, በጁምአ ቀን የሆነች ሠአት አለች።አንድ የአላህ ባሪያ የጠየቀውን ነገር ይሠጠዋል፣ያቺን ሠአት ካገኛት ሀራም ነገር እስካልሆነ ድረስ አላህ ይቀበለዋል።
በሌላ የሀድስ ዘገባ አንድ ሰው ታጥቦ ያለውን ጥሩ ልብስ ለብሶ ሽቶ ተቀብቶ ወደ መስጂድ ሄዶ ማንንም አዛ ሳያደርግ ኢማሙ ኹጥባ ሲያደርጉ ዝም ብሎ ከሠማ ጁማአውን ከሰገደ አላህ ካለፈው ጁምአ እሥከ አሁኑ ጁምአ ያለውን ወንጀሉን ያብስለታል።
በሌላም የሀድስ ዘገባ የጁምአ እለት በመጀመሪያ ሠአት ወደ መስጅድ የገባ ግመል ሰደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ የቀንድ ከብት ሠደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ በግ/ፍየል ሰደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ ዶሮ ሰደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታል። ከዚህም አርፍዶ የመጣ እንቁላል ሠደቃ እንዳደረገ ይፃፍለታላ።
ኢማሙ ሚንበር ላይ ሲወጡ የሚመዘግቡት መላኢኮች የኢማሙን ኹጥባ ለመስማት መስጂድ ይገባሉ።
የአላህ መላእክተኛ(ሰ,ዐ,ወ) እንድህ ብለዋል፦
{የጁምአ ቀን በእኔ ላይ ሠላወትን ማውረድ አብዙ፣ማንኛውም ሠው የጁምአ ቀን በእኔ ላይ ሠላዋት አያወርድም ሠላዋቱ ቢቀርብልኝ እንጅ።}
(አልባኒ ሶሂህ ብለውታል)
አላህ ሱ.ወ እንዲህ ብሏል፦
“እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ። መሸጥንም ተዉ፡፡ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ።(9)፤ ሶለቲቱም በተፈጸመች ጊዜ በምድር ላይ ተበተኑ። ከአላህም ችሮታ ፈልጉ፡፡ አላህንም በብዙ አውሱ፡፡ ልትድኑ ይከጀላልና፡፡(10)" ((62:9_10)
የጁመአ ቀን ሱናወች
~ገላን መታጠብ
~ ጥሩ ልብስ መልበስ
~ሽቶ መቀባት ለወንዶች
~ ሲዋክ
~ ማልዶ በግዜ ወደ መስጅድ መሄድ
~ ሱረቱል ካፍን መቅራት ዱአ ማብዛት ~ በረሱል (ሰ፣ዐ፣ወ) ላይ ሰለዋት ማውረድ።
اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ، اللَّهُمَّ بَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ، وَعَلَى آلِ مُحَمَّدٍ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى إِبْرَاهِيمَ، وَعَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيد
Audio
አንዳንድ የጅሙአ ቀን አህካሞች
🔻ሁሌ ጅሙአ ሙባረክ መባባል
🔻በኹጥባ ሰአት መነጋገር
🔻ድምፅን ከፍ አድርጎ ኣሚን ማለት
🔻ጅሙአ ሶላት ላይ ማርፈድ
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
🔻ሁሌ ጅሙአ ሙባረክ መባባል
🔻በኹጥባ ሰአት መነጋገር
🔻ድምፅን ከፍ አድርጎ ኣሚን ማለት
🔻ጅሙአ ሶላት ላይ ማርፈድ
🎙 አቡ አብደሏህ ኢብኑ ኸይሩ
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
قُلْ يَا عِبَادِ الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا رَبَّكُمْ ۚ لِلَّذِينَ أَحْسَنُوا فِي هَٰذِهِ الدُّنْيَا حَسَنَةٌ ۗ وَأَرْضُ اللَّهِ وَاسِعَةٌ ۗ إِنَّمَا يُوَفَّى الصَّابِرُونَ أَجْرَهُم بِغَيْرِ حِسَابٍ
(ጌታችሁ) «እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ለነዚያ በዚህች በቅርቢቱ ዓለም መልካም ለሠሩት መልካም ምንዳ አላቸው፡፡ የአላህ ምድርም ሰፊ ናት፤ (ብትቸገሩ ተሰደዱ)፡፡ ታጋሾቹ ምንዳቸውን የሚሰጡት ያለግምት ነው» (ይላል) በላቸው፡፡
[ሱረቱ ዙመር : 9-10]
(ጌታችሁ) «እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ለነዚያ በዚህች በቅርቢቱ ዓለም መልካም ለሠሩት መልካም ምንዳ አላቸው፡፡ የአላህ ምድርም ሰፊ ናት፤ (ብትቸገሩ ተሰደዱ)፡፡ ታጋሾቹ ምንዳቸውን የሚሰጡት ያለግምት ነው» (ይላል) በላቸው፡፡
[ሱረቱ ዙመር : 9-10]
🔰 وكُن رَحِيمًا تَكُن مُحَبَّبًا إلى النَّاسِ ، وارضَ بِمَا قَسَمَ اللهُ لَكَ مِنَ الرِّزقِ تَكُن غَنِيًّا ، وتَوَكَّل عَلى اللهِ تَكُن قَوِيًّا ،
🔼አዛኝ ሁን, ሰዎች ዘንድ የተወደድክ ትሆናለህ፣
አላህ አካፍሎ የሰጠህ ሪዝቅ ውደድ የተብቃቃ(ሀብታም) ትሆናለህ፣
በአላህም ላይ ተመካ ጠንካራ ትሆናለህ💜
🔼አዛኝ ሁን, ሰዎች ዘንድ የተወደድክ ትሆናለህ፣
አላህ አካፍሎ የሰጠህ ሪዝቅ ውደድ የተብቃቃ(ሀብታም) ትሆናለህ፣
በአላህም ላይ ተመካ ጠንካራ ትሆናለህ💜
*ሱራህ 4, አያህ 157*
وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا ٱلْمَسِيحَ عِيسَى ٱبْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ ٱللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ ٱلَّذِينَ ٱخْتَلَفُوا۟ فِيهِ لَفِى شَكٍّۢ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِۦ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا ٱتِّبَاعَ ٱلظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًۢا
«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም (ረገምናቸው)፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነሱ (የተገደለው ሰው በዒሳ) ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ (መገደል) በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም፡፡
وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا ٱلْمَسِيحَ عِيسَى ٱبْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ ٱللَّهِ وَمَا قَتَلُوهُ وَمَا صَلَبُوهُ وَلَٰكِن شُبِّهَ لَهُمْ ۚ وَإِنَّ ٱلَّذِينَ ٱخْتَلَفُوا۟ فِيهِ لَفِى شَكٍّۢ مِّنْهُ ۚ مَا لَهُم بِهِۦ مِنْ عِلْمٍ إِلَّا ٱتِّبَاعَ ٱلظَّنِّ ۚ وَمَا قَتَلُوهُ يَقِينًۢا
«እኛ የአላህን መልክተኛ የመርየምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን» በማለታቸውም (ረገምናቸው)፡፡ አልገደሉትም አልሰቀሉትምም፡፡ ግን ለእነሱ (የተገደለው ሰው በዒሳ) ተመሰለ፡፡ እነዚያም በእርሱ ነገር የተለያዩት ከእርሱ (መገደል) በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፡፡ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በእርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፡፡ በእርግጥም አልገደሉትም፡፡
👉አላህ በቂያችን ነዉ !!
~
لَقَدْ جَاءَكُمْ رَسُولٌ مِّنْ أَنفُسِكُمْ عَزِيزٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَرِيصٌ عَلَيْكُم بِالْمُؤْمِنِينَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
فَإِن تَوَلَّوْا فَقُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ ۖ وَهُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
~
لَقَدْ جَاءَكُمْ رَسُولٌ مِّنْ أَنفُسِكُمْ عَزِيزٌ عَلَيْهِ مَا عَنِتُّمْ حَرِيصٌ عَلَيْكُم بِالْمُؤْمِنِينَ رَءُوفٌ رَّحِيمٌ
ከጎሳችሁ የሆነ ችግራችሁ በእርሱ ላይ ጽኑ የሆነ፣ በእናንተ (እምነት) ላይ የሚጓጓ፣ በምእምናን (ላይ) ርኅሩኅ አዛኝ የኾነ መልክተኛ በእርግጥ መጣላችሁ፡፡
فَإِن تَوَلَّوْا فَقُلْ حَسْبِيَ اللَّهُ لَا إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ عَلَيْهِ تَوَكَّلْتُ ۖ وَهُوَ رَبُّ الْعَرْشِ الْعَظِيمِ
ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ በእርሱ ላይ ተጠጋሁ እርሱም የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው በላቸው፡፡💜
⬜ جَالِس أهلَ الوَرَعِ وأهلَ التُّقَى يُصلِحِ اللهُ أمرَ دِينِكَ ، وشَاوِر في أمرِ دِينِكَ الَّذِينَ يَخشَونَ اللهَ ،
📝 ጥቡቅ የሆኑና አላህን የሚፈሩ ሰዎች ተቀማመጥ, አላህ ዲንህን ያሳምርልሀል፣
በዲንህም ጉዳይ እነዝያ አላህን የሚፈሩ ሰዎች አማክር 💜
📝 ጥቡቅ የሆኑና አላህን የሚፈሩ ሰዎች ተቀማመጥ, አላህ ዲንህን ያሳምርልሀል፣
በዲንህም ጉዳይ እነዝያ አላህን የሚፈሩ ሰዎች አማክር 💜
◾️ሶላት ላይ ስትሆን ልብህን ፈልገው
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
💦قال ابن قدامة رحمه الله:
🔻ኢብኑ ቁዳማ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
【"فمتى رأيت قلبك لا يحضر فى الصلاة،
فاعلم أن سببه ضعف الإيمان، فاجتهد فى تقويته "】
✅
📚 مختصر منهاج القاصدين (ص30)
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
💦قال ابن قدامة رحمه الله:
🔻ኢብኑ ቁዳማ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
【"فمتى رأيت قلبك لا يحضر فى الصلاة،
فاعلم أن سببه ضعف الإيمان، فاجتهد فى تقويته "】
✅
ሶላት ላይ ቆመህ ልብህ የማይሰበሰብና የትም የትም የሚወላውል ከሆነ፦ የዚህ ነገር ምክንያቱ
የኢማን ድክመት መሆኑን እወቅ። ስለዚህ ልብህ እስኪረጋጋና ወደ ሶላቱ እስኪመለስ ድረስ ልትታገለው ይገባል።
📚 مختصر منهاج القاصدين (ص30)
"የፈለግከውን መልካም ስራ ብትሰራ በስራህ አትደነቅ። ባንተ ላይ ካለው የአላህ ሐቅ አንፃር ስራህ ትንሽ ነው።"
ሸይኽ ኢብኑል ዑሠይሚን
[ሸርሑ ሪያዲ አስሷሊሒን: 1/575]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ሸይኽ ኢብኑል ዑሠይሚን
[ሸርሑ ሪያዲ አስሷሊሒን: 1/575]
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
✅ኒያችንን እናሳምር!
ኢማሙ አሕመድ አላህ ይዘንላችውና እንዲህ ብለዋል፦
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰➖〰〰
↪️ንያውን ላሳመረ ሰው ዕውቀትን መፈለግን የሚያህል ነገር የለም !!
↪️ሰዎችም እንዲህ ሲሉ ጠየቋቸው የአብድረህማን አባት ሆይ! እንዴት ነው ንያ ሊያምር የሚችለው ?
⤴️እርሳቸውም እንዲህ ሲሉ መለሱ ⤵️
💎መሀይምነትን ከራሱና ከሌሎች ላይ ለማስወገድ መነየቱ ነዉ ።
👉 እኛስ ምንን አስበን ይሆን እውቀትን እየፈለግን ያለነው????
👉 ራሳችንን እንፈትሽ!
✅ አላህ ኒያችንን ያሳምርልን‼️
ኢማሙ አሕመድ አላህ ይዘንላችውና እንዲህ ብለዋል፦
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰➖〰〰
↪️ንያውን ላሳመረ ሰው ዕውቀትን መፈለግን የሚያህል ነገር የለም !!
↪️ሰዎችም እንዲህ ሲሉ ጠየቋቸው የአብድረህማን አባት ሆይ! እንዴት ነው ንያ ሊያምር የሚችለው ?
⤴️እርሳቸውም እንዲህ ሲሉ መለሱ ⤵️
💎መሀይምነትን ከራሱና ከሌሎች ላይ ለማስወገድ መነየቱ ነዉ ።
👉 እኛስ ምንን አስበን ይሆን እውቀትን እየፈለግን ያለነው????
👉 ራሳችንን እንፈትሽ!
✅ አላህ ኒያችንን ያሳምርልን‼️
በሶሀባዎች እንዲሁም እነሱን በመልካም በተከተሉ ታብእዮች ዘመን በምድር ላይ በየትኛውም የሙስሊም ሀገራት በቀብር ላይ የተገነባ መስጅድ አልነበረም።
🔖ኢብኑ ተይምያ رحمه الله
🔖 ‟ሶፊያን ኢብኑ ዑየይና አላህ ይዘንለቸው እንዲህ ይላሉ:-ረሱን ከሌሎች በላጭ አድርጎ የገመታ ሰው በእርግጥም ኮርቶዋል‼️
📚(سير أعلام النبلاء 468/8)
👉 ‟መልዕክተኛውﷺ እንዲህ ይላሉ:-አንድም ለአላህ ብሎ የሚተነናስ/ዝቅ የሚል ሰው የለም አላህ ካፍ ቢየደርገው እንጂ‼️
📚(ሙስሊም ዘግበውታል)
✅ ‟እውቀት አለኝ ብላህ እንደትኮራ ከአንተ የበላጠ እውቀት የለው አለነ አላህ እንዲህ ይላል
➴➴➴
وَفَوْقَ كُلِّ ذِي عِلْمٍ عَلِيمٌ
«ከዕውቀት ባለቤቶች ሁሉ በላይም ዐዋቂ አልለ»(ዩሱፍ 76)
👉ሀብት አለኝ ብላህ እነደትኮራ ነገ ሊሄድብህ ይችለልና አላህ እንዲህ ይላል:-وَتِلْكَ الْأَيَّامُ نُدَاوِلُهَا بَيْنَ النَّاسِ
«ልይኽችንም ቀናት በሰዎች መካከል እናዘዋውራታለን˝
(አሊ-ዒምራን 140)
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
📚(سير أعلام النبلاء 468/8)
👉 ‟መልዕክተኛውﷺ እንዲህ ይላሉ:-አንድም ለአላህ ብሎ የሚተነናስ/ዝቅ የሚል ሰው የለም አላህ ካፍ ቢየደርገው እንጂ‼️
📚(ሙስሊም ዘግበውታል)
✅ ‟እውቀት አለኝ ብላህ እንደትኮራ ከአንተ የበላጠ እውቀት የለው አለነ አላህ እንዲህ ይላል
➴➴➴
وَفَوْقَ كُلِّ ذِي عِلْمٍ عَلِيمٌ
«ከዕውቀት ባለቤቶች ሁሉ በላይም ዐዋቂ አልለ»(ዩሱፍ 76)
👉ሀብት አለኝ ብላህ እነደትኮራ ነገ ሊሄድብህ ይችለልና አላህ እንዲህ ይላል:-وَتِلْكَ الْأَيَّامُ نُدَاوِلُهَا بَيْنَ النَّاسِ
«ልይኽችንም ቀናት በሰዎች መካከል እናዘዋውራታለን˝
(አሊ-ዒምራን 140)
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
http://www.tg-me.com/+TOuxbrki5gY2iIpt
🔖ኢማም ኢብኑል ቀይም አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል።
📚 الوابل الصيب
…أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡
=
www.tg-me.com/Sadik_Ibnu_Heyru
«ዚክር የቀልብ መዳኛ መድሀኒት ነው። ዝንጉነት (ከዚክር መዘናጋት) የቀልብ በሽታ ነው። ለየትኛውም ታማሚ ቀልብ መዳኛውና መድሀኒቱ አላህን ማውሳት ነው።»
📚 الوابل الصيب
…أَلَا بِذِكْرِ اللَّهِ تَطْمَئِنُّ الْقُلُوبُ
ንቁ! አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፡፡
=
www.tg-me.com/Sadik_Ibnu_Heyru