Forwarded from Startup Meda
.NET Conf in Addis 2021 https://www.eventbrite.com/e/net-conf-in-addis-2021-tickets-226779211727
Eventbrite
.NET Conf in Addis 2021
Forwarded from Fana Media Corporation S.C (FMC)
ባንኩ ያለካርድ ከኤቲኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት የሚያስችል አገልግሎት መስጠት ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለካርድ ከኤቲኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት የሚያስችል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ደንበኞች ከሲቢኢ ብር ሒሳባቸው ያለካርድ ከኤቲኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት የሚችሉበትን አሠራር ባንኩ ተግባራዊ ማድረጉ ተገልጿል፡፡ በዚህ አገልግሎት ደንበኞች ከራሳቸው በተጨማሪ ለሚፈልጉት ሌላ ግለሰብ ያለካርድ በኤቲኤም ማሽን አማካይነት ከሲቢኢ ብር ሒሳባቸው ገንዘብ እንዲያወጣ…
https://www.fanabc.com/ባንኩ-ያለካርድ-ከኤቲኤም-ማሽን-ገንዘብ-ማ/
አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያለካርድ ከኤቲኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት የሚያስችል አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ደንበኞች ከሲቢኢ ብር ሒሳባቸው ያለካርድ ከኤቲኤም ማሽን ገንዘብ ማውጣት የሚችሉበትን አሠራር ባንኩ ተግባራዊ ማድረጉ ተገልጿል፡፡ በዚህ አገልግሎት ደንበኞች ከራሳቸው በተጨማሪ ለሚፈልጉት ሌላ ግለሰብ ያለካርድ በኤቲኤም ማሽን አማካይነት ከሲቢኢ ብር ሒሳባቸው ገንዘብ እንዲያወጣ…
https://www.fanabc.com/ባንኩ-ያለካርድ-ከኤቲኤም-ማሽን-ገንዘብ-ማ/
Forwarded from Ethiopian Business Daily
Ethio Telecom Garnered 28 Billion Br in Revenue
In the first 6 months of this budget year, Ethio Telecom has garnered a total of 28 Billion ETB revenue, which is 86.4% of the target and 6.7% increment from the previous budget year similar period.
@EthiopianBusinessDaily
In the first 6 months of this budget year, Ethio Telecom has garnered a total of 28 Billion ETB revenue, which is 86.4% of the target and 6.7% increment from the previous budget year similar period.
@EthiopianBusinessDaily
Forwarded from Ethio Fm 107.8
የማዕከላዊ ስታትስቲክስ አገልግሎት የመረጃ ባንክ /ዳታ ቤዝ/ ስርዓት አልዘረጋም ተባለ፡፡
ይህም ማለት በየዘርፎቻቸዉ የሚያስተባብሩ የመንግስት አስፈጻሚ አካላት የመረጃ ቋት በቅንጅት የሚሟላበትን ስርዓት እና የሚተሳሰሩበትን ስርዓት አለመዘርጋቱን ያሳያል፡፡
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ አገልግሎት የዘላቂ ልማት ግቦች የ2012/13 የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት በገመገመበት ወቅት ኤጀንሲዉ የመረጃ ባንክ /ዳታ ቤዝ/ ስርዓት አልዘረጋም የተባለ ሲሆን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ ምላሻቸዉን ሰጥተዋል ፡፡
ዋና ዳይሬክተሩ የሃገሪቱን የዘላቂ ልማት ግቦችን የማስተባበር፣ የመምራት ፣ የመገምገም እና አጠቃላይ ሁኔታዎች ሪፖርት የሚያቀርበዉ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሲሆን የኛ ሃላፊነት ደግሞ የስታትስቲክስ መረጃ አቅርቦትን በሚመለከት ብቻ ነዉ ብለዋል፡፡
ይህም በ3 ዓይነት መንገድ የሚካሄድ ሲሆን አንደኛዉ የመረጃ ምንጫቸዉ ያልታወቀዉን በናሙና ጥናት ፣ አጠቃላይ ቆጠራ በማካሄድ እና ከአስተዳደራዊ መዛግብት ዉስጥ መረጃዎችን በመሰብሰብ ጥራቱንም በማረጋገጥ የምንሰራ ሲሆን በማዕከላዊ ስታትስቲክስ ስርዓት ዉስጥ አገልግሎቱ የማይቆጣጠራቸዉ የተለያዩ ተቋማት አሉ የነዚህንም እኛ ጥራታቸዉን ከመቆጣጠር ዉጭ ሌላ መረጃ አንሰበስብም ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል ቋሚ ኮሚቴዉም የመረጃ ምንጭ ተብለዉ ከተለዩ 50 ሴክተሮች የ 45ቱ መረጃ የኦዲት ሪፖርቱ እስኪጠናቀቅ ድረስ አለመሰብሰቡ ለምን እንደሆነ ባነሳው ጥያቄ ምላሽ ተሰጥቶበታል ፡፡
ዋና ዳይሬክተሩ ምላሽ ሲሰጡ በዋናነት የአቅም ችግር መሆኑን አንስተዋል የአቅም ችግሩ ከሰዉ ሃይል ፣ ከቴክኒክ ወይስ ከፋይናንስ ለሚለዉ ጥያቄ ግን በቂ ምላሽ አልሰጡም፡፡
እስከዳር ግርማ
ጥር 23 ቀን 2014 ዓ.ም
ይህም ማለት በየዘርፎቻቸዉ የሚያስተባብሩ የመንግስት አስፈጻሚ አካላት የመረጃ ቋት በቅንጅት የሚሟላበትን ስርዓት እና የሚተሳሰሩበትን ስርዓት አለመዘርጋቱን ያሳያል፡፡
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ አገልግሎት የዘላቂ ልማት ግቦች የ2012/13 የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት በገመገመበት ወቅት ኤጀንሲዉ የመረጃ ባንክ /ዳታ ቤዝ/ ስርዓት አልዘረጋም የተባለ ሲሆን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ ምላሻቸዉን ሰጥተዋል ፡፡
ዋና ዳይሬክተሩ የሃገሪቱን የዘላቂ ልማት ግቦችን የማስተባበር፣ የመምራት ፣ የመገምገም እና አጠቃላይ ሁኔታዎች ሪፖርት የሚያቀርበዉ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሲሆን የኛ ሃላፊነት ደግሞ የስታትስቲክስ መረጃ አቅርቦትን በሚመለከት ብቻ ነዉ ብለዋል፡፡
ይህም በ3 ዓይነት መንገድ የሚካሄድ ሲሆን አንደኛዉ የመረጃ ምንጫቸዉ ያልታወቀዉን በናሙና ጥናት ፣ አጠቃላይ ቆጠራ በማካሄድ እና ከአስተዳደራዊ መዛግብት ዉስጥ መረጃዎችን በመሰብሰብ ጥራቱንም በማረጋገጥ የምንሰራ ሲሆን በማዕከላዊ ስታትስቲክስ ስርዓት ዉስጥ አገልግሎቱ የማይቆጣጠራቸዉ የተለያዩ ተቋማት አሉ የነዚህንም እኛ ጥራታቸዉን ከመቆጣጠር ዉጭ ሌላ መረጃ አንሰበስብም ብለዋል፡፡
በሌላ በኩል ቋሚ ኮሚቴዉም የመረጃ ምንጭ ተብለዉ ከተለዩ 50 ሴክተሮች የ 45ቱ መረጃ የኦዲት ሪፖርቱ እስኪጠናቀቅ ድረስ አለመሰብሰቡ ለምን እንደሆነ ባነሳው ጥያቄ ምላሽ ተሰጥቶበታል ፡፡
ዋና ዳይሬክተሩ ምላሽ ሲሰጡ በዋናነት የአቅም ችግር መሆኑን አንስተዋል የአቅም ችግሩ ከሰዉ ሃይል ፣ ከቴክኒክ ወይስ ከፋይናንስ ለሚለዉ ጥያቄ ግን በቂ ምላሽ አልሰጡም፡፡
እስከዳር ግርማ
ጥር 23 ቀን 2014 ዓ.ም