Telegram Web Link
ሰበር - ጨቅላው ከሞርታር አምልጧል!

ወደ ባህርዳር ከተማ ለዲስኩር የሄደችው ጨቅላዋ አንጀባ ከሶስት የሞርታር ጥቃት አምልጣለች። ይህንንም ተከትሎ በአዲሱ የአባይ ድልድይ ታስቦ የነበረው ዝግጅት እንዳሰቡት እምብዛም ሳይደሰኩሩ መቋረጡ ታውቋል። ለአገዛዙ ሚዲያዎችም ይህንን ለመሸፋፈን በያዙት የቪዲዮ ማስረጃዎች አማካኝነት እንዲያጫጩሁት መታዘዙ ተሰምቷል።

ዛሬ አምልጠኸን ሊሆን ይችላል፤ የአንተ የመጨረሻ እስትንፋስ ግን ከእኛ እጅ እንደማያልፍ እርግጠኞች ነን። አንድ ቀን እርሳሳችን ግንባርክን ትነድላለች። ያ ቀን ደግሞ ሩቅ አይደለም!
ከደቂቃዎች በፊት በዓባይ ማዶ አምስት የፀጥታ ኃይሎች እርምት (ጠብቆ ይነበብ) ተደርገዋል። ከሞርታር ያመለጠው ጨቅላ አቅጣጫ ለማሳት ባዶ (እሱን ያልያዘ) ሄሊኮፕተሮች ከመኮድ አስነስቶ ሲያዞር እንደነበር ለማወቅ ተችሏል። ጨቅላዋ የረጠበ ሱሪዋን ለመቀየር የት ይሆን ያለችው? 😀 አንጀባ!
#AddisAbaba
በአዲስ አበባ የረር ጎሮ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል አጠገብ የተከሰተ የእሳት አደጋ ያደረሰው ከፍተኛ ውድመት ነው።

ግንቦት 3 ቀን 2016 ዓ.ም ሌሊት 6:50 በለሚ ኩራ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 9 የረር ጎሮ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል አጠገብ የተከሰተ የእሳት አደጋ የተነሳዉ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት ማድረሱን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል።

በእሳት አደጋዉ በቤተክርስቲን ዙሪያ ያሉ 13 የንግድ ሱቆችና በጋራዥ ዉስጥ የነበሩ አምስት ተሽከርካሪዎች ሙሉ ሙሉ የወደሙ እና በጋራዡ ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል።

የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠር 12 የአደጋ መቆጣጠር ተሽከርካሪዎች 66 የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች የተሰማሩ ሲሆን የእሳት አደጋዉን ለመቆጣጠርም 4 :10 ሰዓት መፍጀቱን የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለብስራት ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ተናግረዋል።

የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች እሳቱን ለመቆጣጠር ባደረጉት ርብርብ እሳቱ ወደ-ቤተክርስቲያኒቱ እንዳይዛመት ማድረግ የቻሉ ሲሆን በጋራዡ የነበሩ ቁጥራቸዉ 15 የሆኑ ተሽከርካሪዎችንም ማዳን ችለዋል።በአደጋዉ በሰዉ ላይ ምንም ጉዳት አልመድረሱን አቶ ንጋቱ ጨምረው ለብስራት ተናግረዋል።

በጋራዡ ውስጥ የነበሩ ተሽከርካሪዎች የያዙት ነዳጅና ሌሎች ፈሳሽ ተቀጣጣዮች እንዲሁም ንግድ ሱቆቹ እሳትን ሊቋቋሙ ከማይችሉ ቆርቆሮና መሰል ግብዓቶች መገንባታቸዉ  ለእሳቱ መባባስ አስተዋጾኦ ማድረጉን አቶ ንጋቱ ተናግረዋል።

የተሽከርካሪ ጥገና አገልግሎት የሚሰጡ ጋራዦች ደረጃቸዉን በጠበቁ ግብዓቶች የተገነቡና ከንግድ ሱቆች ከመኖሪያ አካባቢዎች  የራቁ መሆን እንዳለበት ኮሚሽኑ አስጠንቅቋል።

የአደጋውን መንስኤ ፖሊስ እያጣራ መሆኑን ብስራት ለማወቅ ችሏል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለጦር ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ የስርዓቱን ቀንደኛ ደህንነት እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ

የአማራ ፋኖ በጎጃም 1ኛ ክፍለጦር ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ሻምበል መማር ጌትነት ሻለቃ የስርዓቱን ባንዳና ቀንደኛ ደህንነት መርዓዊ ከተማ ላይ በወሰደው መብረቃዊ ጥቃት እርምጃ መውሰዱን ቃል አቀባዩ ፋኖ ሙሉሰው የኔአባት ከአሻራ ሚዲያ ጋር በነበረው ቆይታ ለማረጋገጥ ተችሏል።
በተመሣሣይ ከቀናት በፊት የሻምበል መማር ጌትነት ሻለቃ የሚሊሻ ጠርናፊውን ማስወዱ ይታወሳል።
አስቸኳይ መረጃ - ይዛመት!

ወደ ደቡብ ጎንደርና ሰሜን ጎጃም አካባቢ ስምሪት የተሰጣቸው ጀቶች መነሳታቸውን የውስጥ ምንጮች መረጃ ያስረዳል።

Bw
ሰበር ዜና - ያልታወቁ ኃይሎች!

በአጠቃላይ 14 የባህርዳር ከተማ አመራሮች በአንድ መኪና እየሄዱ እያለ ባልታወቁ ኃይሎች መያዛቸው ታውቋል።

ተምሮ ከህዝብ ይወግናል በሚል ከትንሽ እስከ ትልቅ ላለው የብአዴን አመራር በተለያየ ጊዜ እድል ቢሰጥም፣ ነገር ግን መዘባነኑ የበዛ ሆኖ በመታየቱ ባልታወቁ ኃይሎች እጅ የገባ በሙሉ መጨረሻው ግልፅ ይመስላል።

ፑቲን በአንድ ወቅት እንዲህ እንዳለ ይነገራል - "ምህረት የፈጣሪ ስራ ነው፤ የእኔ ስራ እኩይ ፍጥረታትን ወደ እሱ (ወደ ፈጣሪ) መላክ ነው"።
Bw
የሰከላ አናብስቶች አስገራሚ ጀብዱ!

ትናንት ባህርዳር ላይ አፍጥጠን እያለ፣ ለካ የሰከላ ነበልባሎች ከባድ ጀብዱ ፈፅመዋል። ነገሩ እንዲህ ይጀምራል…

በሰከላ ወረዳ ከትሞ ከነበረው ገሚሱ አራዊት ሰራዊት አበስከን አካባቢን ለመያዝ ይንቀሳቀሳል፤ ገሚሱ ደግሞ እዛው ቀርቷል።

የጠላት ኃይል ወደ አበስገን በመገስገስ ላይ እያለ፣ የሰከላ ፋኖዎች በድንገት ሰከላ ከተማ ይዘንቡና አራዊት ሰራዊቱ ከከተመበት ካምፕ ዘልቀው በትኩሱ ፉት ፉት በማድረግ ከ100 በላይ አጋድመው 60 ክላሽንኮቭ መሳሪያ ከ6 የወረዳው አመራሮች ጋር ማርከው ቦታቸውን ይዘዋል።

በተያያዘም ወደዜና አበስከን ያመራው አራዊት ሰራዊት አንድ ብሬንና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሳርያዎችን ለፋኖዎቻችን አስረክቧል። በእራስ እቅድ መዋጋት እንዲህ ኪሳራን ቀናሽ ጣፋጭ ድል ያስገኛል።
#መረጃ ወልቃይት እና ራያ…‼️

የአማራን መሬቶች ወስደው #ታላቋ_ትግራይ እና #ታላቋ_ኦሮሚያ የሚባሉ የህልም ሀገራትን ለመመስስረት በቅንጅት እየሰሩ ያሉት ወያኔ እና ኦነግ ብልፅግና ጥፋታቸውን ቀጥለዋል::

የወያኔ ታጣቂዎች በጎንደር ምስራቅ ጠለምት ያሉ ቀበሎዎች ላይ ጥቃት እና ወረራ እየፈፀሙ እንደሆነ የመረጃ ምንጮች ገልፀዋል:: በተመሳሳይ በወልቃይት ጠገዴ በንጉስ ከተማ እና በቅርብ ያሉ አካባቢዎች በተደረጉ ዉጊያዎች #የወያኔ_ታጣቂዎች_የመከላከያ_ልብስ ለብሰው ሲዋጉ እንደተማረኩ እና በመብረቁ ብርጌድ ነበልባል ፋኖዎች ቁጥጥር ስር እንደሆኑ ታውቋል::

በተመሳሳይ የኦነግ ብልፅግና መከላከያ  ከወያኔ ጋር በመተባበር ወያኔ የራያ አላማጣ ገጠራማ አካባቢዎችን የያዘ ሲሆን የአማራ ኃይሎች ወያኔ ላይ የሚሰነዝሩትን ማንኛውም ጥቃት መከላከያ ከወያኔ ጋር በመሆን ለመከላከል እየሞከረ ይገኛል:: የአላማጣ ከተማ በአማራ እጅ ትገኛለች:: በአላማጣ እና ባቅራቢያዋ ያሉ ገጠራማ አካባቢዎች የተፈናቀሉት የአማራዎች ቁጥር 100 ሺህ ደርሷል ተብሏል:

ትግሉ ይበልጥ #ህዝባዊ የሚሆንበት ፣ ባንዳን በየቦታው በተጠናከረ መልኩ የምናፀዳበት ፣ የውጭ  እና የውስጥ ፀጉረ ልውጥ ከፋፋዮችን ከትግሉ የምናስወግድበት እና ተመሳጥረው እየወረሩን ያሉትን ጠላቶቻችንን እስከ አሽከራቸው ብአዴን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ የምንቀብርበት ወቅት ላይ እንደደረስን ሁኔታዎች ያመላክታሉ::

ድል ለአማራ ህዝብ💪
ድል ለአማራ ፋኖ💪
መዋቅራዊ ዝርፊያ‼️
ዓይን ያወጣው ዘራፊ ሲጋለጥ:-
በአማራ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ያወጀው አሸባሪዊ ኦነጋዊ የአብይ አህመድና የብርሀኑ ጁላ ሰራዊት አማራን ማህበራዊ ረፍት ለመንሳትና ለማራቆት አቅዶ እየተቀሳቀሰ ይገኛል። ለዚህ ማረጋገጫ ማሳያ ይሆን ዘንድ ከላይ የተፃፉት ደብዳቤዎች ማሳያ ናቸው። ህጋዊ ፈቃድ አውጥቶ የሚቀሳቀስ የአማራ ነጋዴን ንብረት በኮማንድ ፖስት ስም ዘርፎ ለግል ጥቅም እያዋሉ ነው። በመከላከያ ስም እየዘረፉ በግል አካውንታቸው ገንዘብ እንዲገባ የሚደርጉ የዘራፊ መንግስት ሀይሎች ዓይን ያወጣ ዝርፊያ መፈፀሙን የሚረጋግጡ ሰነዶች ለሁሉም እንዲደርሱ ሸር ያድርጉ
ሰበር - ባህርዳር!

በዛሬው ዕለት በባህርዳር ከተማ ዘንዘልማ አካባቢ ፋኖዎቻችን በተጠና እንቅስቃሴ አንድ ፓትሮል ሙሉ የአገዛዙን ኃይል ወደ ማይቀረው ሸኝተዋቸዋል።
ኢሳያስ በላይ የአማራ ባንክ የማኔጅመንት ሰራተኛ ነበር ። ብልፅግና ሰሞኑን አፍሶ ካሰራቸው የአማራ ባንክ ሰራተኞች አንዱ ነው ። ዛሬ ፓሊስ ደውሎ ሬሳውን ለቤተሰብ እና ለስራ ባልደረቦቹ አስረክቧል።
በሚሊዮን የሚቆጠር የራያና የወልቃይት መታወቂያ እየተሰራጨ ነው!

ብልፅግና በአማራ ግዛቶች አስተዳደሮችን አፍርሶ "በፌደራል ስር ሆነው ሕዝበ ውሳኔ ይሰጥባቸዋል" ብሎ ነበር። እውነታው ግን ለትህነግ አሳልፎ ሰጥቶ የ የትግራይ ወጣት የራያ መታወቂያ እየታደለው እንዲሰፍር እየተደረገ ነው። የፈለገ የትግራይ ስራ አጥ ወጣት የራያ ይሁን የወልቃይት መታወቂያ ይታደለዋል። ትህነግ በሀሰት በሚሊዮን የሚቆጠር ተፈናቃይ አለኝ ባለው መሰረት በአማራ ግዛቶች ህዝብ ለማስፈር በሚሊዮን የሚቆጠር መታወቂያ ተዘጋጅቶ እየተሰራጨ ነው።

ብልፅግና በመከላከያ ስር ሆኖ ህዝበ ውሳኔ ይደረግበታል ቢልም አሳልፎ ሰጥቶ መታወቂያ እየታተመ የህዝብን አሰፋፈር ለመቀየር እየተሰራ ነው። በግልፅ "መታወቂያ ውሰዱ" እየተባለ እየተሰጠ ነው። የፕሪቶሪያ ስምምነት ሆነ ብልፅግና በየዕለቱ መከርኩበት የሚለው ይህን አይልም። ይህ የጓዳ ውሉ ውጤት ነው! እርባና ቢሱ ብአዴን ደግሞ ዝምታን መርጧል።
#የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ

ትናንት አምባ ጊዮርጊስ፤ለመያዝ በተደረገ እልህ ፤አስጨራሽ ትንቅንቅ አገዛዙ ጥምር ጦር ብሎ የሚጠራው ኃይል አመራሮች ተገለዋል ሲል የአማራ ፈኖ ጎንደር ዕዝ አካል የሆነው የጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ቃል አቀባይ ተናገረ።

በዉጊያው በርካታ የአገዛዙ የመከላከያ ኃይል አመራሮችን ጨምሮ የወረዳው የፖሊስ አዛዥ ከነጭፍሮቹ ተሸኝቷል ብሏል። የፖሊስ አዛዡ መቶ አለቃ ወንዶሰን የሚባል ሲሆን ጥምር ጦሩን የሚመራ ባንዳ ነበር ተብሏል።

#ድል ለአማራ ፋኖ!
#የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ:
ሰበር የድል ዜና! ሸዋ ጠቅላይ ግዛት | ጣርማበር‼️

የፌደራል ፖሊስን ጨምሮ አራት ፓትሮል ተሽከርካሪ ሙሉ ከሚኒሻና አድማ ብተና የተወጣጣ ጥምር ጦር በፋኖ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰማ!

በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ጣርማ በር ወረዳ የፌደራል ፖሊስን ጨምሮ አራት ፓትሮል ተሽከርካሪ ሙሉ ከሚሊሻና አድማ ብተና የተወጣጣ ጥምር ጦር ከነመሳሪያቸውና ከነተሽከርካሪያቸው በፋኖ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአማራ ድምፅ ሚድያ የሸዋ ዘጋቢዎች ለማረጋገጥ ችለዋል።

ቁጥራቸው ከ30 በላይ የሚሆኑ ከፌደራል ፖሊስ፣ ከሚሊሻ እና አድማ ብተና የተወጣጣ ግብረ ኃይል ትናንት ግምቦት 08/2016 ዓ/ም እኩለ ቀን ገደማ በጣርማ በር ወረዳ ልዩ ቦታው መዘዞ በተባለ አከባቢ በአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ስር በሙሀመድ ቢሆነኝ ክፍለ ጦር ፋኖዎች ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ነው የክፍለ ጦሩ ቃል አቀባይ ፋኖ ስንታየሁ ደመቀ ለአማራ ድምፅ ሚድያ የሸዋ ዘጋቢዎች የገለፀው።

በፋኖ ቁጥጥር ስር ከገባው ጥምር ጦር መካከል ማዕረጋቸው ያልተገለፀ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮችና መስመራዊ መኮንኖች እንደሚገኙበትም ታውቋል።

ጥምር ጦሩ ታጥቆት የነበረ በቁጥር ሦስት ስናይፐር፣ ሁለት ብሬንና ከ25 በላይ ነፍስ ወከፍ ክላሽንኮቭ መሣሪያ እንዲሁም ተተኳሾች፣ ወታደራዊ መገናኛ ሬድዮና በርካታ ካርቶን ሙሉ አስቃጥላ በፋኖ እጅ መግባቱንም የክ/ጦሩ ቃል አቀባይ ለአማራ ድምፅ ሚድያ ገልጿል።

በዕለቱ በነበረ ተኩስ ልውውጥ አራት የሚሆኑ የፌደራል ፖሊስ አባላት ሲገደሉ ነገር ግን ቀሪው ከ30 በላይ የሚሆነው የአገዛዙ ወታደር ከነ መሣሪያውና ከነተሽከርካሪው እጁን ለፋኖ መስጠቱን ፋኖ ስንታየሁ ጨምሮ ገልጿል።

የትናንቱ ኦፕሬሽን እምቅ የሽምቅ ውጊያ ሳይንስ እውቀታችንን የተጠቀምንበት ነበር ሲል ከአማራ ድምፅ ሚድያ የሸዋ ዘጋቢዎች ጋር ባደረገው የስልክ ቆይታ የገለፀው ቃል አቀባዩ፡ በዚህም በአራት ፓትሮል ተሽከርካሪ ተሳፍረው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ከ30 በላይ ጥምር የገዢው ቡድን አገልጋይ ወታደሮችን ከነ ተሽከርካሪያቸው እንዲሁም ወታደራዊ ስንቅና ትጥቃቸው መማረክ ችለናል ብሏል።

በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ስር የሙሀመድ ቢሆነኝ ክ/ጦር ቃል አቀባይ ፋኖ ስንታየሁ ደመቀ ።
2024/05/19 00:45:29
Back to Top
HTML Embed Code: