Telegram Web Link
#የምንሰጠው_ሌላው_ስለሚያስፈልገው_ነው!

አንድ ሰው እንዲህ አለ "መስጠትን ተምሬያለው ተርፎኝ ሳይሆን
#ማጣትን_ስለማውቀው ነው!" በእርግጠኝነት በአንድም በሌላም አጋጣሚ መራብን የማያውቅ ሰው የለም! የተራበን ሰው የሆነ ምግብ ስትሰጠው ምን ሊሰማው ይችላል? ብርዱ ያሰቃየውን ሰው ልብስ ስትደርብለት እንዴት አድርጎ ይደሰት! ታድያ የዚህ #ደስታ_ምንጭ ከመሆን በላይ በዚህ ምድር ምን ትልቅ ነገር ይገኛል! የተረፈህ ስለሆንክ ስለሞላህ አይደለም ግን #ስለሚያስፈልጋቸው ጥቂቷን ስጥ እና #ብዙ_ተደሰት ወንድሜ እህቴ አንቺም ካለችሽ አጉርሺ ስለሚመልሱልሽ ሳይሆን #ስለሚያስፈልጋቸው ነው!

#_ሰናይ__ቀን🙏

አጫጭር ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ 👇 ለማግኘት // 👇

@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
10🙏1
                        †                           

🕊    💖  ቅዱስ ታዴዎስ  💖    🕊

                         🕊                        

❝ ስማቸው ጴጥሮስና እንድርያስ ፣ ያዕቆብና ዮሐንስ ፣ ፊልጶስና በርተሎሜዎስ ፣ ቶማስና ማቴዎስ ፣ ታዴዎስና ናትናኤል ፣ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብና ማትያን በመባል ለሚጠሩ ለ ፲፪ ቱ የመድኅን ሐዋርያት ሰላምታ ይገባል። ❞

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

❝ አቤቱ በስምኽ የሰበኩ ፤ በታላቅ መከራ በረኀብና በጥም ፤ በብርድና በመራቆት ፤ በመውዛትና በመድከም ፤ ከነገሥታትና ከመኳንንት ዘንድ ተፈርዶባቸው መከራን በመቀበል በምድር ኹሉ ውስጥ የቃልኽን መዝገብ ስለዘሩ ስለነዚኽ ደቀ መዛሙርትኽ ብለኽ በምሕረትኽ ዐስበኝ ፤ በእሳት በመከራ የተቀበለ አለ ፤ በጦርም የተወጋ አለ ፤ በሰይፍም የተቆረጠ አለ ፤ በመንኰራኲርም የተፈጨ አለ ፤ በደንጊያም የተወገረ ፤ በበትርም የተቀጠቀጠ አለ ፤ ስለነርሱ ብለኽ ማረኝ አስበኝም ፤ ስለሥቃያቸው ስለመቸገራቸውና ስለደማቸው ብለኽ የእኔን የአገልጋይኽን የዕዳ መጽሐፌን ቅደድ ፤ አሜን። ❞

[ ተአምኆ ቅዱሳን ]


[ 🕊 እንኩዋን ለሐዋርያው ቅዱስ ታዴዎስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ  🕊 ]


🕊                        💖                       🕊
🙏1
6
💛
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

🕊     ም ክ ረ     ቅ ዱ ሳ ን     🕊

▷  "ድል መንሳትና የአሸናፊነት ሕይወት!"


[    " ብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ "    ]

[                        🕊                        ]
-----------------------------------------------

❝ ነገር ግን ሞት ቢሆን ፥ ሕይወትም ቢሆን ፥ መላእክትም ቢሆኑ ፥ አለቆችም ቢሆኑ ፥ ያለውም ቢሆን ፥ የሚመጣውም ቢሆን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ካለ ከእግዚአብሔር ፍቅር ሊለየን እንደማይችል አምናለሁ።

ኃይልም ቢሆን ፥ ከፍታም ቢሆን ፥ ዝቅታም ቢሆን ፥ ሌላ ፍጥረትም ቢሆን ከክርስቶስ ፍቅር ሊለየን የሚችል የለም። ❞

[  ሮሜ . ፰ ፥ ፴፰  ]


🕊                        💖                     🕊
                             👇
2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
                       †                        



[      የእግዚአብሔር ፍቅር  !       ]




🕊                        💖                     🕊
2025/07/09 22:59:28
Back to Top
HTML Embed Code: