🕊 💖 🕊
[ ግፉዕ ወቅቱል ንጹሕ ወቅዱስ ! ]
🕊
❝ ሰላም ለዮሐንስ ግፉዕ ወቅቱል ንጹሕ ወቅዱስ ወስቡሕ ላእከ ወነቢይ ወሰማዕት ድንግል ካህን ጸያሒ ወሰባኪ መጥምቀ እግዚኡ ❞
[ ጌታውን ያጠመቀና ሰባኪ ፤ መንገድ ጠራጊ ፤ ካህን ድንግል ሰማዕት ፣ ነቢይና አገልጋይ ፤ ምስጉን ቅዱስና ንጹሕ ፤ ተገፍቶ የተገደለ ለኾነ ዮሐንስ ሰላምታ ይገባል። ]
[ አቤቱ ስላጠመቀኽ ስለ ዮሐንስ ብለኽ በምሕረትኽ ዐስበኝ ፤ ከታናሽነቴ ዠምሮ እስከ ዛሬ አንተን የበደልኹኽን ኅጢአቴን ስለ ርሱ ብለኽ እኔን አገልጋይኽን አንጻኝ አሜን። ]
[ ተአምኆ ቅዱሳን ]
🕊
❝ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል። ❞
[ ሉቃ.፩፥፲፬ ]
[ 🕊 እንኳን አደረሳችሁ 🕊 ]
🕊 💖 🕊
[ ግፉዕ ወቅቱል ንጹሕ ወቅዱስ ! ]
🕊
❝ ሰላም ለዮሐንስ ግፉዕ ወቅቱል ንጹሕ ወቅዱስ ወስቡሕ ላእከ ወነቢይ ወሰማዕት ድንግል ካህን ጸያሒ ወሰባኪ መጥምቀ እግዚኡ ❞
[ ጌታውን ያጠመቀና ሰባኪ ፤ መንገድ ጠራጊ ፤ ካህን ድንግል ሰማዕት ፣ ነቢይና አገልጋይ ፤ ምስጉን ቅዱስና ንጹሕ ፤ ተገፍቶ የተገደለ ለኾነ ዮሐንስ ሰላምታ ይገባል። ]
[ አቤቱ ስላጠመቀኽ ስለ ዮሐንስ ብለኽ በምሕረትኽ ዐስበኝ ፤ ከታናሽነቴ ዠምሮ እስከ ዛሬ አንተን የበደልኹኽን ኅጢአቴን ስለ ርሱ ብለኽ እኔን አገልጋይኽን አንጻኝ አሜን። ]
[ ተአምኆ ቅዱሳን ]
🕊
❝ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል። ❞
[ ሉቃ.፩፥፲፬ ]
[ 🕊 እንኳን አደረሳችሁ 🕊 ]
🕊 💖 🕊
🕊
† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †
[ † እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ † ]
† 🕊 ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ 🕊 †
ቅዱስ ወንጌል ላይ ከእመቤታችን ቀጥሎ የነዘካርያስን ቤተሰብ ያህል ክብሩ የተገለጠለት ፍጡር ይኖራል ብሎ መናገሩ ይከብዳል:: ቅዱስ ሉቃስ ወንጌሉን የጀመረው በዚህ ቅዱስ ቤተሰብ ነውና መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ሲል አጽፎታል:: "ዘካርያስ ካህኑና ቅድስት ኤልሳቤጥ በሰውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ" ይላቸዋል:: [ሉቃ.፩፥፮]
የሰውን እንተወውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ መኖር ምን ይረቅ? ለዚህ አንክሮ [አድናቆት] ይገባል !
እሊህ ቅዱሳን ባልና ሚስት ግን መካኖች በመሆናቸው ልጅ ሳይወልዱ ዘመናቸው አልፎ ነበር:: እንደ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት ዕድሜአቸው የኤልሳቤጥ ፺ [90] የዘካርያስ ፻ [100] ደግሞ ደርሶ ነበር:: ፍጹም መታገሳቸውን የተመለከተ ጌታ ግን በስተ እርጅናቸው ከሰው ሁሉ በላይ የሆነ: ትንቢት ለብቻው የተነገረለት [ኢሳ.፵፥፫] (40:3) , [ሚል.፫፥፩] (3:1) ታላቅ ነቢይን ይሰጣቸው ዘንድ መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልን ላከላቸው::
ቅዱስ ዘካርያስ ሰው ነውና ከደስታ ብዛት በመከራከሩ ድዳ ሆነ:: ቅድስቲቷ ግን መስከረም ፳፮ [26] ቀን ታላቁን ሰው ጸንሳ ለ፮ [6] ወራት ራሷን ሠወረች:: በ፮ [6] ኛው ወር የፍጥረት ሁሉ ጌታ በተጸነሰ ጊዜ የአርያም ንግሥት ድንግል እመቤታችን ደጋ ደጋውን ወደ ኤልሳቤጥ መጣች:: ሁለቱ ቅዱሳት የእህትማማች ልጆች ናቸው::
የአምላክ እናቱ ስትደርስና "ሰላም" ስትላቸው መንፈስ ቅዱስ በእናትና ልጅ ወርዶ ኤልሳቤጥ በምስጋና: ዮሐንስ ደግሞ ገና በማሕጸን ሳለ በደስታ ዘለለ (ሰገደ):: ከዚህ በሁዋላ በዚህች ቀን [ሰኔ ፴] (30) ተወልዶ: አባቱ ዘካርያስ "ዮሐንስ" ሲለው አንደበቱ ተፈትቶለታል::
መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
+ የቅዱሳኑ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ
+ በማሕጸን ሳለ መንፈስ ቅዱስ የሞላበት
+ በበርኀ ያደገና በገዳማዊ ቅድስና ያጌጠ
+ እሥራኤልን ለንስሃ ያጠመቀ
+ የጌታችንን መንገድ የጠረገ
+ ጌታውን ያጠመቀና
+ ስለ እውነት አንገቱን የተቆረጠ ታላቅ ሰው ነው::
ስለዚሕም ቤተ ክርስቲያን ነቢይ: ሐዋርያ: ሰማዕት: ጻድቅ: ገዳማዊ: መጥምቀ መለኮት: ጸያሔ ፍኖት: ቃለ ዐዋዲ ብላ ታከብረዋለች::
† 🕊 አባ ጌራን ሕንዳዊ 🕊 †
ዳግመኛ በዚህች ቀን ሕንድ ካፈራቻቸው ታላላቅ ቅዱሳን አንዱ የሆኑት ጻድቁ አባ ጌራን ይታሰባሉ:: የእኒህ ቅዱስ ታሪክ አሳዛኝ ነው:: ቅዱሱ በሕንድ ተወልደው: በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አድገው: ገና በወጣትነታቸው መንነው: ደሴት ውስጥ ወደሚገኝ አንድ በርሃ ገብተዋል:: ከገድላቸው ጽናት: ከቅድስናቸውም ብዛት የተነሳ በሃገረ ሕንድ ሰይጣን እንዳይገባ: ጠብ ክርክር እንዲጠፋ: ሰው ሁሉ በፍቅርና በሰላም እንዲኖር ማድረግ ችለው በጣም ተወዳጅ ነበሩ::
በዚህ የተበሳጨ ሰይጣን ግን ባልጠረጠሩት መንገድ መጣባቸው:: አንዲት ሴት ወደ እርሳቸው መጥታ [የንጉሡ ልጅ ነኝ በሚል] አስጠግተዋት ነበር:: አንድ ሌሊት ላይ ግን አውሬ ያባረራት በመምሰል ሩጣ ወደ ቤታቸው ገብታ አቀፈቻቸው:: በዚያ ቅጽበት ፍጡር ደካማ ነውና ታላቁ አባ ጌራን ተሰነካከሉ:: ከአፍታ በሁዋላ የሆነውን ሲያውቁ ደም አለቀሱ::
ልብሳቸውን ቀደው: እንባቸው እንደ ዥረት እየፈሰሰ አለቀሱ:: ራሳቸውን በትልቅ ድንጋይ እየቀጠቀጡት የጭንቅላታቸውና የደረታቸው አጥንቶች ተሰባበሩ:: እርሱ እግዚአብሔር መሐሪ ነውና ይቅር ብሎ: የቅድስና ስም ሰጥቶ በዚሕች ቀን ወደ ገነት አሳርጉዋቸዋል:: ለዚህ ነው መጽሐፉ "ጻድቅ ፯ [7] ጊዜ ይወድቃልና: ይነሣማል" ያለው:: [ምሳ.፳፬፥፲፮] (24:16)
አምላካችን ከቅዱሱ ቤተሰብና ከጻድቁ አባ ጌራን በረከት ይክፈለን::
🕊
[ † ሰኔ ፴ [ 30 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ]
፩. ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት [ልደቱ]
፪. ቅዱሳን ዘካርያስና ኤልሳቤጥ [ወላጆቹ]
፫. አባ ጌራን መስተጋድል [ሕንዳዊ]
፬. ቅዱሳት ደናግል ማርያና ማርታ [ከ፴፮ (36) ቱ ቅዱሳት አንስት-የአልዓዛር እህቶች]
[ † ወርኀዊ በዓላት ]
፩. ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ [ሐዋርያ]
፪. አባ ሣሉሲ ክቡር
፫. ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት
፬. ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
" ደግሞም አንተ ሕጻን ሆይ የልዑል ነቢይ ትባላለህ:: መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሔዳለህና:: እንደዚህም የኃጢአታቸው ስርየት የሆነውን የመዳን እውቀት ለሕዝቡ ትሰጣለህ:: ይሕም ከላይ የመጣ ብርሃን በጐበኘበት በአምላካችን ምሕረትና ርኅራኄ ምክንያት ነው::" [ሉቃ.፩፥፸፮]
† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖 🕊 💖
† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †
[ † እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ † ]
† 🕊 ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ 🕊 †
ቅዱስ ወንጌል ላይ ከእመቤታችን ቀጥሎ የነዘካርያስን ቤተሰብ ያህል ክብሩ የተገለጠለት ፍጡር ይኖራል ብሎ መናገሩ ይከብዳል:: ቅዱስ ሉቃስ ወንጌሉን የጀመረው በዚህ ቅዱስ ቤተሰብ ነውና መንፈስ ቅዱስ እንዲህ ሲል አጽፎታል:: "ዘካርያስ ካህኑና ቅድስት ኤልሳቤጥ በሰውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ የሚኖሩ ጻድቃን ነበሩ" ይላቸዋል:: [ሉቃ.፩፥፮]
የሰውን እንተወውና በእግዚአብሔር ፊት ያለ ነቀፋ መኖር ምን ይረቅ? ለዚህ አንክሮ [አድናቆት] ይገባል !
እሊህ ቅዱሳን ባልና ሚስት ግን መካኖች በመሆናቸው ልጅ ሳይወልዱ ዘመናቸው አልፎ ነበር:: እንደ ቤተ ክርስቲያን ትውፊት ዕድሜአቸው የኤልሳቤጥ ፺ [90] የዘካርያስ ፻ [100] ደግሞ ደርሶ ነበር:: ፍጹም መታገሳቸውን የተመለከተ ጌታ ግን በስተ እርጅናቸው ከሰው ሁሉ በላይ የሆነ: ትንቢት ለብቻው የተነገረለት [ኢሳ.፵፥፫] (40:3) , [ሚል.፫፥፩] (3:1) ታላቅ ነቢይን ይሰጣቸው ዘንድ መልአከ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤልን ላከላቸው::
ቅዱስ ዘካርያስ ሰው ነውና ከደስታ ብዛት በመከራከሩ ድዳ ሆነ:: ቅድስቲቷ ግን መስከረም ፳፮ [26] ቀን ታላቁን ሰው ጸንሳ ለ፮ [6] ወራት ራሷን ሠወረች:: በ፮ [6] ኛው ወር የፍጥረት ሁሉ ጌታ በተጸነሰ ጊዜ የአርያም ንግሥት ድንግል እመቤታችን ደጋ ደጋውን ወደ ኤልሳቤጥ መጣች:: ሁለቱ ቅዱሳት የእህትማማች ልጆች ናቸው::
የአምላክ እናቱ ስትደርስና "ሰላም" ስትላቸው መንፈስ ቅዱስ በእናትና ልጅ ወርዶ ኤልሳቤጥ በምስጋና: ዮሐንስ ደግሞ ገና በማሕጸን ሳለ በደስታ ዘለለ (ሰገደ):: ከዚህ በሁዋላ በዚህች ቀን [ሰኔ ፴] (30) ተወልዶ: አባቱ ዘካርያስ "ዮሐንስ" ሲለው አንደበቱ ተፈትቶለታል::
መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ
+ የቅዱሳኑ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ
+ በማሕጸን ሳለ መንፈስ ቅዱስ የሞላበት
+ በበርኀ ያደገና በገዳማዊ ቅድስና ያጌጠ
+ እሥራኤልን ለንስሃ ያጠመቀ
+ የጌታችንን መንገድ የጠረገ
+ ጌታውን ያጠመቀና
+ ስለ እውነት አንገቱን የተቆረጠ ታላቅ ሰው ነው::
ስለዚሕም ቤተ ክርስቲያን ነቢይ: ሐዋርያ: ሰማዕት: ጻድቅ: ገዳማዊ: መጥምቀ መለኮት: ጸያሔ ፍኖት: ቃለ ዐዋዲ ብላ ታከብረዋለች::
† 🕊 አባ ጌራን ሕንዳዊ 🕊 †
ዳግመኛ በዚህች ቀን ሕንድ ካፈራቻቸው ታላላቅ ቅዱሳን አንዱ የሆኑት ጻድቁ አባ ጌራን ይታሰባሉ:: የእኒህ ቅዱስ ታሪክ አሳዛኝ ነው:: ቅዱሱ በሕንድ ተወልደው: በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን አድገው: ገና በወጣትነታቸው መንነው: ደሴት ውስጥ ወደሚገኝ አንድ በርሃ ገብተዋል:: ከገድላቸው ጽናት: ከቅድስናቸውም ብዛት የተነሳ በሃገረ ሕንድ ሰይጣን እንዳይገባ: ጠብ ክርክር እንዲጠፋ: ሰው ሁሉ በፍቅርና በሰላም እንዲኖር ማድረግ ችለው በጣም ተወዳጅ ነበሩ::
በዚህ የተበሳጨ ሰይጣን ግን ባልጠረጠሩት መንገድ መጣባቸው:: አንዲት ሴት ወደ እርሳቸው መጥታ [የንጉሡ ልጅ ነኝ በሚል] አስጠግተዋት ነበር:: አንድ ሌሊት ላይ ግን አውሬ ያባረራት በመምሰል ሩጣ ወደ ቤታቸው ገብታ አቀፈቻቸው:: በዚያ ቅጽበት ፍጡር ደካማ ነውና ታላቁ አባ ጌራን ተሰነካከሉ:: ከአፍታ በሁዋላ የሆነውን ሲያውቁ ደም አለቀሱ::
ልብሳቸውን ቀደው: እንባቸው እንደ ዥረት እየፈሰሰ አለቀሱ:: ራሳቸውን በትልቅ ድንጋይ እየቀጠቀጡት የጭንቅላታቸውና የደረታቸው አጥንቶች ተሰባበሩ:: እርሱ እግዚአብሔር መሐሪ ነውና ይቅር ብሎ: የቅድስና ስም ሰጥቶ በዚሕች ቀን ወደ ገነት አሳርጉዋቸዋል:: ለዚህ ነው መጽሐፉ "ጻድቅ ፯ [7] ጊዜ ይወድቃልና: ይነሣማል" ያለው:: [ምሳ.፳፬፥፲፮] (24:16)
አምላካችን ከቅዱሱ ቤተሰብና ከጻድቁ አባ ጌራን በረከት ይክፈለን::
🕊
[ † ሰኔ ፴ [ 30 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ]
፩. ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት [ልደቱ]
፪. ቅዱሳን ዘካርያስና ኤልሳቤጥ [ወላጆቹ]
፫. አባ ጌራን መስተጋድል [ሕንዳዊ]
፬. ቅዱሳት ደናግል ማርያና ማርታ [ከ፴፮ (36) ቱ ቅዱሳት አንስት-የአልዓዛር እህቶች]
[ † ወርኀዊ በዓላት ]
፩. ቅዱስ ማርቆስ ዘአንበሳ [ሐዋርያ]
፪. አባ ሣሉሲ ክቡር
፫. ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት
፬. ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት
" ደግሞም አንተ ሕጻን ሆይ የልዑል ነቢይ ትባላለህ:: መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሔዳለህና:: እንደዚህም የኃጢአታቸው ስርየት የሆነውን የመዳን እውቀት ለሕዝቡ ትሰጣለህ:: ይሕም ከላይ የመጣ ብርሃን በጐበኘበት በአምላካችን ምሕረትና ርኅራኄ ምክንያት ነው::" [ሉቃ.፩፥፸፮]
† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖 🕊 💖
"#ስለትሕትና"
ከአባቶች አንዱ እንዲህ በማለት ተጠየቀ :- #ትሕትና ምንድን ነው ?እርሱም ሲመልስ እንዲህ አለ :- ትሕትና #ታላቅ_ስራ ነው ፡፡ የእግዚአብሔር ስራ ነው ፡፡ የትሕትና መንገዱ ስጋዊ ስራን መስራትንና ኃጢአተኛ መሆንን ማመን ነው፡፡ ራስህን ለሌሎች መግለጥ ነው ፡፡ ይህንን ከሰማ በኀላ ከአኃው አንዱ እንዲህ አለ:- #ራስን_ለሁሉ መግለጥ ማለት ምን ማለት ነው ? ሽማግሌው መለሰ ራስን ኃጢአተኛ አድርጎ መመለከት የሌሎችን በደል እንድትመለከት አያደርግህም፡፡ ሁልገዜም ትኩረትህ የምትሰጠው #ለራስህ_ኃጢአት ነው ፡፡ ያለማቋረጥ ወደ እግዚአብሔር ትጸልያለህ ፡፡
ከአባቶች አንዱ እንዲህ አለ :- በማናቸውም ጊዜ የበላይነት ስሜት የሚሰማህ ከሆነ #ያጠፋሀል ፡፡ ትእዛዙን መጠበቅ አለመጠበቅህን ታውቅ ዘንድ አእምሮህንና ልቡናህን ቢታዘዙህ ፤ ትእዛዙን ሁሉ መጠበቅ ቢቻልህ ፤ ጠላትህን መውደድ ቢቻልህ ራስህን የማይጠቅም አገልጋይ እድርገህ ብትቆጥር ፤ #የኃጢያተኞችም ዋና አድርገህ ራስህን ብትቆጥር ትጠቀማለህ ፡፡ #ትሑትም ትሆናለህ ፡፡ ይህ አሳብህ በውስጥህ ያለውን ክፋት ያሰወግድልሃል ፡፡
#መልካም_ቀን🙏
የተለያዩ ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ 👇 ለማግኘት // 👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
ከአባቶች አንዱ እንዲህ በማለት ተጠየቀ :- #ትሕትና ምንድን ነው ?እርሱም ሲመልስ እንዲህ አለ :- ትሕትና #ታላቅ_ስራ ነው ፡፡ የእግዚአብሔር ስራ ነው ፡፡ የትሕትና መንገዱ ስጋዊ ስራን መስራትንና ኃጢአተኛ መሆንን ማመን ነው፡፡ ራስህን ለሌሎች መግለጥ ነው ፡፡ ይህንን ከሰማ በኀላ ከአኃው አንዱ እንዲህ አለ:- #ራስን_ለሁሉ መግለጥ ማለት ምን ማለት ነው ? ሽማግሌው መለሰ ራስን ኃጢአተኛ አድርጎ መመለከት የሌሎችን በደል እንድትመለከት አያደርግህም፡፡ ሁልገዜም ትኩረትህ የምትሰጠው #ለራስህ_ኃጢአት ነው ፡፡ ያለማቋረጥ ወደ እግዚአብሔር ትጸልያለህ ፡፡
ከአባቶች አንዱ እንዲህ አለ :- በማናቸውም ጊዜ የበላይነት ስሜት የሚሰማህ ከሆነ #ያጠፋሀል ፡፡ ትእዛዙን መጠበቅ አለመጠበቅህን ታውቅ ዘንድ አእምሮህንና ልቡናህን ቢታዘዙህ ፤ ትእዛዙን ሁሉ መጠበቅ ቢቻልህ ፤ ጠላትህን መውደድ ቢቻልህ ራስህን የማይጠቅም አገልጋይ እድርገህ ብትቆጥር ፤ #የኃጢያተኞችም ዋና አድርገህ ራስህን ብትቆጥር ትጠቀማለህ ፡፡ #ትሑትም ትሆናለህ ፡፡ ይህ አሳብህ በውስጥህ ያለውን ክፋት ያሰወግድልሃል ፡፡
#መልካም_ቀን🙏
የተለያዩ ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
•➢ 👇 ለማግኘት // 👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
🕊 💖 🕊
[ ምን ልታዩ ወጣችሁ ? ]
🕊
❝ ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ ? ነቢይን ? አዎን እላችኋለሁ ፥ ከነቢይም የሚበልጠውን።
እነሆ፥ መንገድህን በፊትህ የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ ተብሎ የተጻፈለት ይህ ነውና። እውነት እላችኋለሁ ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም ፤ በመንግሥተ ሰማያት ግን ከሁሉ የሚያንሰው ይበልጠዋል።
ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች ፥ ግፈኞችም ይናጠቋታል። ❞
[ ማቴ . ፲፩ ፥ ፱ ]
🕊 💖 🕊
❝ የአዋጅ ነጋሪ ቃል። የእግዚአብሔርን መንገድ በምድረ በዳ ጥረጉ ፥ ለአምላካችንም ጐዳና በበረሀ አስተካከሉ። ሸለቆው ሁሉ ከፍ ይላል ፥ ተራራውና ኮረብታውም ሁሉ ዝቅ ይላል ፤ ጠማማውም ይቃናል ፥ ስርጓጕጡም ሜዳ ይሆናል ፤ የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጣል ፥ ሥጋ ለባሹም ሁሉ በአንድነት ያየዋል ፥ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና። ❞ [ ኢሳ . ፵ ፥ ፫ ]
[ 🕊 እንኳን አደረሳችሁ 🕊 ]
🕊 💖 🕊
[ ምን ልታዩ ወጣችሁ ? ]
🕊
❝ ወይስ ምን ልታዩ ወጣችሁ ? ነቢይን ? አዎን እላችኋለሁ ፥ ከነቢይም የሚበልጠውን።
እነሆ፥ መንገድህን በፊትህ የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ ተብሎ የተጻፈለት ይህ ነውና። እውነት እላችኋለሁ ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም ፤ በመንግሥተ ሰማያት ግን ከሁሉ የሚያንሰው ይበልጠዋል።
ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች ፥ ግፈኞችም ይናጠቋታል። ❞
[ ማቴ . ፲፩ ፥ ፱ ]
🕊 💖 🕊
❝ የአዋጅ ነጋሪ ቃል። የእግዚአብሔርን መንገድ በምድረ በዳ ጥረጉ ፥ ለአምላካችንም ጐዳና በበረሀ አስተካከሉ። ሸለቆው ሁሉ ከፍ ይላል ፥ ተራራውና ኮረብታውም ሁሉ ዝቅ ይላል ፤ ጠማማውም ይቃናል ፥ ስርጓጕጡም ሜዳ ይሆናል ፤ የእግዚአብሔርም ክብር ይገለጣል ፥ ሥጋ ለባሹም ሁሉ በአንድነት ያየዋል ፥ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና። ❞ [ ኢሳ . ፵ ፥ ፫ ]
[ 🕊 እንኳን አደረሳችሁ 🕊 ]
🕊 💖 🕊
#ሰኔ_30 #ልደቱ_ለዮሐንስ መጥምቅ
ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ ( በመወለዱ ብዙዎች ደስ ይላቸዋል) ሉቃ 1 ፥14
የኤልሳቤጥም የመውለጃዋ ጊዜ ደረሰ ወንድ ልጅም ወለደች። ወንድ ልጅም ወለደች ። ጎረቤቶቿም ዘመዶቿም ጌታ ምህረቱን እንዳገነነላት ሰምተው ከእርሷ ጋር ደስ አላቸው
በስምንተኛውም ቀን ሕጻኑን ሊገርዙት መጡ ፤ በአባቱም ስም ዘካርያስ ሊሉት ወደዱ ፤ እናቱ ግን መልሳ አይሆንም #ዮሐንስ ይባል እንጂ አለች ። እነርሱም ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሏት ፤ አባቱንም ማን ሊባል እንደሚወድ ጠቀሱት ፤ ብራናም ለምኖ ስሙ #ዮሐንስ ነው ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ ፤ ያን ጊዜም አፉ ተከፈተ አንደበቱም ተፈታ
#ዮሐንስ_ማለት ፦ ጸጋ እግዚአብሔር ማለት ነው። ከእግዚአብሔር የተሰጠ ምሕረት ፣ ጸጋ ፣ ደግነት ፣ ባለሟልነት ፣ ውበት እንደ ማለት ነው።
" እስመ መካን ወለደት ሰብዐ ( መካኒቱ ሰባት ወለደች )
1ኛ ሳሙ. 2 ፥ 5 / በማለት የነቢዩ ሳሙኤል እናት መዘመሯ ለጊዜው ስለ ልጇ የተናገረቸው ሲሆን ፍጻሜው ግን መካኒቱ ኤልሳቤጥ ባለ ሰባት ፍሬ መልካም ዛፍ ቅዱስ ዮሐንስን አበቀለች ስትል ነው። አንድ ሰው አጣሁ ብላ ያዘነችውን ኤሌሳቤጥን የሰባት ክብር ባለቤት ፣ ሰባት ልጅ የመውለድ ያህል ደስታ ያለው ዮሐንስን ሰጣት ጥቂት ሲለምኑት ብዙ መስጠት ለእግዚአብሔር ልማዱ ነው ማለት ይህ ነው
#ሰባቱ_ክብር የተባሉትም
ነቢይ ፣ ሐዋርያ ፣ ባሕታዊ ፣ ሰማዕት ፣ ጻድቅ ፣ መምሕር ፣መልአክ
በጣፋጭ አንደበቱ ወንጌልን የሚሰብክ ፣ ቀኙ የሚያቃጥል መለኮትን የዳሰሰች ፣ ጀርባው በግመል ጠጉር የተሸፈነ ፣ የዮሐንስን ደግነት ፈጽመን እንናገራለን
/ ድጓ ዘዮሐንስ /
ለመቀላቀል👇👇👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ ( በመወለዱ ብዙዎች ደስ ይላቸዋል) ሉቃ 1 ፥14
የኤልሳቤጥም የመውለጃዋ ጊዜ ደረሰ ወንድ ልጅም ወለደች። ወንድ ልጅም ወለደች ። ጎረቤቶቿም ዘመዶቿም ጌታ ምህረቱን እንዳገነነላት ሰምተው ከእርሷ ጋር ደስ አላቸው
በስምንተኛውም ቀን ሕጻኑን ሊገርዙት መጡ ፤ በአባቱም ስም ዘካርያስ ሊሉት ወደዱ ፤ እናቱ ግን መልሳ አይሆንም #ዮሐንስ ይባል እንጂ አለች ። እነርሱም ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሏት ፤ አባቱንም ማን ሊባል እንደሚወድ ጠቀሱት ፤ ብራናም ለምኖ ስሙ #ዮሐንስ ነው ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ ፤ ያን ጊዜም አፉ ተከፈተ አንደበቱም ተፈታ
#ዮሐንስ_ማለት ፦ ጸጋ እግዚአብሔር ማለት ነው። ከእግዚአብሔር የተሰጠ ምሕረት ፣ ጸጋ ፣ ደግነት ፣ ባለሟልነት ፣ ውበት እንደ ማለት ነው።
" እስመ መካን ወለደት ሰብዐ ( መካኒቱ ሰባት ወለደች )
1ኛ ሳሙ. 2 ፥ 5 / በማለት የነቢዩ ሳሙኤል እናት መዘመሯ ለጊዜው ስለ ልጇ የተናገረቸው ሲሆን ፍጻሜው ግን መካኒቱ ኤልሳቤጥ ባለ ሰባት ፍሬ መልካም ዛፍ ቅዱስ ዮሐንስን አበቀለች ስትል ነው። አንድ ሰው አጣሁ ብላ ያዘነችውን ኤሌሳቤጥን የሰባት ክብር ባለቤት ፣ ሰባት ልጅ የመውለድ ያህል ደስታ ያለው ዮሐንስን ሰጣት ጥቂት ሲለምኑት ብዙ መስጠት ለእግዚአብሔር ልማዱ ነው ማለት ይህ ነው
#ሰባቱ_ክብር የተባሉትም
ነቢይ ፣ ሐዋርያ ፣ ባሕታዊ ፣ ሰማዕት ፣ ጻድቅ ፣ መምሕር ፣መልአክ
በጣፋጭ አንደበቱ ወንጌልን የሚሰብክ ፣ ቀኙ የሚያቃጥል መለኮትን የዳሰሰች ፣ ጀርባው በግመል ጠጉር የተሸፈነ ፣ የዮሐንስን ደግነት ፈጽመን እንናገራለን
/ ድጓ ዘዮሐንስ /
ለመቀላቀል👇👇👇
@Enatachn_mareyam
@Enatachn_mareyam
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
†
❝ በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። ❞
[ ፩ ዮሐ . ፩ ፥ ፱ ]
† † †
▬▬▬▬ ▬▬▬▬▬ ▬▬▬▬
❝ በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው። ❞
[ ፩ ዮሐ . ፩ ፥ ፱ ]
† † †
▬▬▬▬ ▬▬▬▬▬ ▬▬▬▬