Forwarded from Daniel 🕊🕊🕊
የሰሞኑ የኦዳ በልድግልዱ ጥቃት ተከትሎ አሶሳ ዞን ስር ባሉት ወረዳዎች በንፁሃን የኦሮሞ ተወላጆች ላይ የጅምላ እስራት እና ግድያ እየተፈፀመ ይገኛል።

ለአብነት አሶሳ አቅርብያ ሸደርያ በምትባል ቀበሌ ብቻ ቁጥራቸው ከ30 በላይ የምሆኑ የኦሮሞ ተወላጆች
ታስረው ይገኛሉ ።

በየትኛውም በኩል በንፁሃን ላይ የምፈፀም ጥቃት እስራት ግድያ ልቆም ይገባል ።

ይህ ጥቃት በጊዜ ካልቆመ አካባቢው ላይ ከፍተኛ ትርምስ እንዲፈጠርና የለየለት የብሔር ግጭት ተፈጥሮ ሰባዊና ቁሳዊ ጉዳት በአካባቢው እንዲፈጠር ምክንያት መሆናቸው የማይቀር መሆኑን ይህንን ተግባር የምፈፀሙ አመራሮች ሆነ አካላት ሊያስቡ ይገባል ።

አሶሳ አዲስ የግጭት እና የፖለቲካ ትርምስ ግንባር እንዳትሆን ስጋት አለኝ ‼️
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ወገኖች አርሲ ላይ እየተፈጸመ ያለው ምንድነው? ( በአጭር ቀናት ውስጥ አርባ ሶስት የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘግናኝ በሆነ አኳኋን የሚገድላቸውስ ማነው?) የተፈለገውስ ምንን ለማሳካት?

ግድያ እየተፈጸመባቸው ካሉት ውስጥ ለምን የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ የሆኑ የኦሮሞ ተወላጆችም ጭምር እንዲካተቱበት ተፈለገ?

እየተፈጸመ ያለውን የግድያ ቪድዮ እንዴት አንድ ሰው (ዘመድኩን በቀለ) ብቻ እጅ እየገባ ሊለቀቅ ይችላል?

ለዚህ ምላሹን ለማግኘት ወደ ሁዋላ መለስ ብለን ወለጋ ላይ በዚህ መልኩ ስለተፈጸመው ግድያ በወቅቱ የአማራ ክልል ባለስልጣን የነበረው ግርማ የሺጥላ ጣል ያደረገው ንግግሩን ልናስታውስ ይገባል ።እንዲህ ነበር ያለው...
"የገዳይ ክፉ። እራሳቸው ገድለው ፣ እራሳቸው ፎቶግራፍ አንስተው ፣ እራሳቸው ሰልፍ ይጠሩናል። ሟች እንዴት ራሱን ፎቶ ሊያነሳ ይችላል። እራሱን ማዳን በማይችልበት ሁኔታ ውስጥ የሚገኝ ሟች እንዴት ራሱን ፎቶ ሊያነሳ ይችላል? ገዳይ ካላነሳ" በማለት የተናገራት ከምንም በላይ ለሞቱ ከሆኑት ምክንያቶች እንደ አንዱም ነው።
(በወቅቱ ደግሞ ዘመድኩን በቀለ ወለጋ ላይ ላሉ እና በጥንቃቄ ለመለመሏቸው ሰዎች መሳሪያ ገዝቶ ማስታጠቁን በራሱም አፍ በአደባባይ የመሰከረው ጉዳይ ነው)

አርሲ ላይ እየሆነ ያለውም ከዚህ የተለየ አይደለም። ፖለቲካ ምን እንደሆነም የማታውቅ ምስኪን እናትን ደረት በስ*ለት እየጨ**ቀጨቀ
Live የተሰራ ቪድዮ ለዘመድኩን በቀለ በምን መንገድ በማን አመካይነት ተላከለት? የሚል ጥያቄን እንዳንጠይቅ ምን አገደን????

ዘመድኩን በቀለ አርሲ ላይ እያስፈጸመ ያለው ተግባር ሁለት ግቦችን ይዞ የሚያስፈጽምበት ነው።
1, ስርአቱን ለመቀየር እየሄዱበት ያለው መንገድ አዋጭ ባለመሆኑ ነገሩን ወደ ሀይማኖት በመውሰድ ግጭቱን ከቁጥጥር ውጪ እንዲወጣ የማድረግ
2, ስርአቱን የሚቃወመው ኦሮሞ ጭምር እነዚህ አካላት ይዘውት የተነሱበትን አላማ ፈጽሞ ሊደግፋቸው የማይችል መሆኑን በማመናቸው ኦሮሞን በሀይማኖት በመከፋፈል
ክርስትያኑ ኦሮሞ በሙስሊሙ ኦሮሞ የተጠቃ አድርጎ በማቅረብ ልዩነት እንዲኖር ብቻ ሳይሆን ግጭት እንዲነሳ (አለመተማመን እንዲኖር) ማድረግን አልሞ የተወጠነ ተግባር ነው።
የሚያሳዝነው ለዚህ የግፍ ጽዋቸው የአብረሀም በግ አድርገው የሚያቀርቡት እንኳን ፖለቲካን ቴሌቪዥን ጭምር የማይመለከተውን ምስኪን ህዝብ ነው።

አሁንም ቆም ብለን እንጠይቅ እነዚህ ተግባሮች በተለያየ ግዜ ለምን በ አንድ ሰው በኩል ብቻ ሊለቀቁ ቻሉ??
Forwarded from Daniel 🕊🕊🕊
📸 Watch this live video on Facebook
https://fb.watch/oKZaMIOHH0/?mibextid=NnVzG8
Forwarded from Gumaa Saaqqataa (Gumaa Saaqataa)
ዛሬ በቀን 30/03/16 ዓ.ም በአዊ ዞን ዚገም ወረዳ ቅላጅ ከተማ ከጥዋቱ 4:00 ጀምሮ በአገው ብሄረሰብ ተወላጆች የተካሄደ ሰላማዊ ሰልፍ ።
"እየተገደልን አንቀጥልም። ክልል የመሆን መብታችን ይከበርልን"
Forwarded from Daniel 🕊🕊🕊
ከጦርነት ተርፈው በርሃብ እየረገፉ ያሉትን የትግራይ ህዝባችንን እንታደግ!!

ምትችሉትን አግዙ ለሌሎች ብር አድርጉ
Forwarded from KMN
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
With #KMN again: Among other things, on:
1) the President’s most recent Speech;
2) the “Day of Nations-Nationalities”;
3) #Abiy’s new, UAE-funded Mercenary Company for the Horn;
4) #Abiy’s latest speech on the army; and
5) the on going war in Oromia and Amhara.

https://youtu.be/kSJY71aGq_0?si=JhET9-R7v-W8H-hA
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
OSG Report 64.pdf
1.2 MB
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
ከሃሳብ የፀዱ: የነጠፉ ፖለቲከኞችንና እንደ አብይ ያሉ የለየላቸው ፋሽስቶችን አንድ የሚያደርጋቸው: አንድም የራሳቸው ሃሳብ ሳይኖራቸው: "ሃሳብ-ተኮር ፖለቲካ" እንጫወት እያሉ ማላገጣቸው ነው::

#ከድርድር_እየሸሹ_ድርድር_የሚለማመጡ_የሃሳብ_ድኩማን!
2024/04/28 11:27:21
Back to Top
HTML Embed Code: