Telegram Web Link
ጆግራፊ ፍሬሽማን ኮርስ አሁን የሚሰራ ሰው ያናግረን
ካርድ እንሞላን
15 ፃፍ ጥያቄ
@Ethio_Entrance_preparation_bot
NS to Post.pdf
2.5 MB
ቀብሪ ደሃር ዩንቨረስቲ የሪሜዲያል ውጤት።

ስማችሁን ካለፉት መካከል እድታገኙት እንመኛለን
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
Ambo_Social Science Remedial_Result.pdf
1.4 MB
አምቦ ዩንቨርስቲ የሪሜዲያል ውጤት ተለቀቀ።

ከላይ ባያያዝነው ፋይል ተማሪሪዎች ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ።


ስማችሁን ካለፉት መካከል ያርገው
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
በአዲስ አበባ የስምንተኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል፡፡

የ2015 ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስምንተኛ ክፍል ፈተና ሰኔ 26 እና 27/2015 ዓ.ም መሰጠቱ ይታወሳል፡፡

@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
የ8ኛ ክፍል ውጤት ( አዲስ አበባ ) ይፋ ይኗል

በአዲስ አበባ ከተማ  አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሥር የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ለማየት ይህንን 👉  https://aa.ministry.et/#/result  ሊንክ በመጠቀም Registration number ና first name በማስገባት መመልከት ትችላላችሁ።

⚠️ VPN ማጥፋት ይኖርባችኋል ⚠️

Good Luck
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በዛሬው እለት የ2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን አሳውቋል።

50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዘጠነኛ ክፍል እንደሚዘዋወሩ የተገለፀ ሲሆን የተለያየ የአካል ጉዳት  ላለባቸው ተማሪዎች  የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑ ተመላክቷል።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ 73,385 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደው 70.6% ያህሉ 50 ፐርሰንትና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸው ተነግሯል።

61,840 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 50,812 የሚሆኑት ማለትም 82.16 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን ተዘዋውረዋል።

ተማሪዎች ውጤታችቸውን በ https://aa.ministry.et/#/result ላይ Registration number ና first name በማስገባት መመልከት ይችላሉ ተብሏል።
በቅርቡ የስኮላርሺፕ እድሎችን ወደ እናንተ ለማድረስ ወስነናል የትምህርት እድሎቹ በካናዳ,ኖርዌይ ጣልያን እና ሌሎች የአውሮፓና የኤዥያ ሀገራትን ያካተቱ ናቸው ምንም አይነት ክፍያ የማያስፈልግ ሲሆን ከ9 እስከ 12 የተማራችሁበት ትራንስክሪፕት እና የ10 እና 12 ሀገራዊ ፈተና ውጤት ያስፈልጋል እንዲሁም ፓስፖርት በቅርቡ 12 ተፈትናችሁ በኮሌጅ እና ዩኒቨርሲቲ ያላችሁ እንዲሁም በመጀመርያ ዲግሪ የተመረቃችሁ ማመልከት ትችላላችሁ
@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
የዩኒቨርስቲው ስም
It University Of Copenhagen

የሚገኘው
Denmark

የስኮላርሺፑ አይነት
Fully Funded Scholarship

ማመልከት የሚቻለው
በመጀመርያ ድግሪ፣በማስተርስ እና ፒኤችዲ

የመጨረሻ ቀን
Deadline March 1

ለማመልከት👇👇
http://en.itu.dk/Programmes/MSc-Programmes/Applying-to-a-MSc-Programme
የሚገኘው
Denmark

የስኮላርሺፑ አይነት
Fully Funded Scholarship

ማመልከት የሚቻለው
በመጀመርያ ድግሪ፣በማስተርስ እና ፒኤችዲ

የመጨረሻ ቀን
Deadline Different for each course

Architecture ለመሆን ለምትፈልጉ ልጆች ጥሩ እድል ነው

https://masters.au.dk/
ዋቻሞ ዩንቨርስቲ ሪሜዲያል ውጤት ተለቀቀ። ከታች  ባስቀመጥነው ሊንክ ተማሪዎች ገብታችሁ ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ

https://www.wcu.edu.et/wcuresults.aspx

@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
#Hawasa_Remedial_Result
📚 የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ ሪሜዲያል ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።

👇👇👇
https://sis.hu.edu.et/sa

@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
📚 የ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ ሪሜዲያል ተማሪዎች ውጤት ተለቋል።
👇👇👇
http://213.55.79.200

@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
Applications are open to King Salman Global Academy for Arabic Language for non-Arabic speakers

Deadline August 19, 2023.


በሳውዲ አረቢያ ውስጥ ነፃ ኮርሶች

አስፈላጊ ሰነዶች:

1. የሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ ወይም ከፍተኛ የትምህርት ደረጃ.

2. ህጋዊ ፓስፖርት, ማመልከቻው በሚያስገቡበት ጊዜ የቀረው የፓስፖርት ተቀባይነት ጊዜ ከአንድ አመት ያላነሰ ከሆነ.

3. ሲቪ በአረብኛ ወይም በእንግሊዝኛ። (አማራጭ)።

4. የቅርብ ጊዜ የግል ፎቶ.

መግቢያው እንዴት ይሆናል?

ማመልከቻውን በጣቢያው ላይ ካስገቡ በኋላ ከቃለ መጠይቅ ጋር ደብዳቤ ይላክልዎታል.

ቃለ መጠይቁን በተሳካ ሁኔታ ያለፉ ሰዎች ስለ መጀመሪያው መግቢያ ኢሜይል ይደርሳቸዋል።

ማስታወሻዎች፡-
▪️ ፕሮግራሙ አረብኛን ጨርሶ ለማያውቁ ወይም መሰረታዊ የአረብኛ ቋንቋ ችሎታ ላላቸው አመልካቾች ክፍት ነው።

▪️ ቦታ: ሪያድ,ሳውዲ አረቢያ

Link to apply https://arabiccenter.ksaa.gov.sa/admissio

@Ethio_Entrance_preparation
@Ethio_Entrance_preparation
ደብረብርሀን እና ባህርዳር ላላችሁ ጫማ ያለተጨማሪ ክፍያ መላክ ጀምረናል የተመቾትን መርጠው ይዘዙን👇👇👇👇

@All_inone_Market
@All_inone_Market
Forwarded from Qualitybutton
‼️አዲስ ነገር የ ለተፈጥሮ ሳይስ ተማሪዎች የ social ዎች ፈተና  ከtry Out ጋር ሲተያይ በጣም ይመሳሰላል ። ስለዚህ try Outቱን Exam በደንብ ስሩ try Out Exam ለማግኘት join በሉ ተቀምጦላቹሀል
2025/07/06 05:34:35
Back to Top
HTML Embed Code: