Telegram Web Link
Forwarded from Ethio Neshida & Menzuma
📣☀️⭐️

በሁሉም የ Social media አድራሻችን ያገኙናል !

YouTube ▶️👇 https://www.youtube.com/ethioneshidamenzuma

Telegram 🌐👇
https://www.tg-me.com/joinchat-AAAAAFIm4_IuVzUnR8hDGA

Facebook 🌐👇
https://www.facebook.com/Ethio-Neshida-Menzuma-348031129044029/

Instagram 🌐👇
https://www.instagram.com/ethioneshida/

Tiktok 🌐⚫️👇
http://tiktok.com/@ethioneshidamenzuma
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍157🥰2👏2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🙏4025👍13😍6
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🙏3424👍10🥰5🤩2😍2
15👍8
📣

BREAKING NEWS | The crescent moon has been sighted in Saudi Arabia. #EidAlFitr will be celebrated on Sunday, 30th March 2025.

May Allāh accept our siyām, qiyām & a'māl & may He allow us to witness many more Ramadāns in good health. Āmīn.
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
12👍8🥰3
#EidAlFitr

የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ይውላል።

ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ በመታየቷ የዒድ አልፈጥር በዓል ነገ እሁድ ይውላል።

#Haramain
23👍8🥰7
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
10👍8🥰6
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👍9🥰85
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
11👍8🥰6
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👍1912🥰8
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👍1814🥰10
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👍3419🥰17
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
19
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
26👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
47
Eid Al-Adha Mubarak 🙌 🎆🎆🎆
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
117🙏24😍13🥰12
እንኳን ለ1447ኛው ዓመተ ሂጅራ አደረሰን። የሰላምና የስኬት ዓመት አላህ ያድርግልን። 🇺🇿 🤲
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
82😍10🙏9
ሐገራዊውን “መንዙማ” በዕውቀትና በሥርዓት፣ በተዋበ ድምጽና ወግ በጠበቀ ቅኝት ለትውልድ በማሸጋገር ለአርባዎቹ ዓመታት የላቀ ሚና ያበረከቱት ማዲህ ሸህ ሙሐመድ ሑሴን በ63 ዓመታቸው በዛሬው ዕለት አርፈዋል።

ውልደት እና ዕድገታቸው ደቡብ ወሎ ኮምቦልቻ አካባቢ ነበር። የዒልም(ዕውቀት)፣ የአዳብ(ሥርዓት)፣ የመንፈሳዊ እነጻ ዝግጅታቸውን ያጠናቀቁት በ“ዛውዮች” በ“ኡላኡላ” በ“መጅት” የዕውቀትና መንፈሳዊ ማዕከላት ነው። በዋነኝነት የዳግማዊ መጅት(ሸህ ሰዒድ ቡሽራ) ምሩቅ ናቸው።

ለመንፈሳዊ መምህራቸው ለዳግማዊ መጅት የላቀ ፍቅር፣ አክብሮት እና አገልግሎት(ኺድሚያ) ነበራቸው። ሦስት ጊዜ መካ-መዲና አብሮ የመጓዝ ወርቃማ ዕድል አግኝተዋል። ዱዓ እና ምርቃትም ተችረዋል።

ሸህ ሙሐመድ ሑሴን ለነቢ ሙሐመድ(ሶ.ዓ.ዎ.) የከበረ ፍቅር፣ ናፍቆት፣ ተከታይነት ነበራቸው። ለሃያ ጊዜ ያክል መካ-መዲናን የመዘየራቸው ሚስጥር፣ ለአርባዎቹ ዓመታት በመድህ(መወድሰ ነቢ) የማገልገላቸው ቀመር ከዚያ የሚመነጭ ነው።

በኢማምነት፣ በመልካም ጸባይ ታግዘው ግብረ ገባዊ ምክርና ታሪክ በመለገስ፣ ሐገርን ሰርክ በጸሎት/ዱዓ በማሰብ ይታዎቃሉ። በወሎ በአዲስ አበባ ቀጥተኛ ተፅዕኖ አላቸው። የመንዙማ አበርክቷቸው በመላ ኢትዮጵያ ዕውቅና አለው። እንዲሁም ከዐስራ አምስት በላይ ዕውቅ ተተኪ ማዲሆችን አፍርተዋል። በትዳር ሕይዎታቸውም አምስት ልጆችን ወልደዋል።

በአዲስ አበባ በዛሬው ዕለት ሙፍቲ ሐጂ ዑመርን ጨምሮ በርካታ ዓሊሞች(ሊቃውንት)፣ ምሁራን እና ምእመናን መንፈሳዊ ሽኝት አድርገውላቸዋል። የቀብር ሥነ ስርዓታቸው በነገው ዕለት በኮምቦልቻ ከተማ ይፈጸማል።

(በኸድር ታጁ)
62👍5🙏2
2025/07/08 15:08:57

❌Photos not found?❌Click here to update cache.


Back to Top
HTML Embed Code: