This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🚨MOSSAD HQ ON FIRE AFTER IRANIAN STRIKE
የኢራን ጦር የእስራኤል “ሄርምስ 900” የስለላ ሰው አልባ አውሮፕላን ተኩሶ ጣለ‼️
ሰው አልባ አውሮፕላኑ በእስራኤላውያን የጦር መሳሪያዎች ውስጥ ከ"Heron TP-Eitan" ቀጥሎ ሁለተኛው ትልቁ ሲሆን ለስለላ እና ለስለላ ተልእኮዎች የተነደፈ ነው።
የእስራኤል ጦር አውሮፕላኑ መመታቱን አምኗል።
ሰው አልባ አውሮፕላኑ በእስራኤላውያን የጦር መሳሪያዎች ውስጥ ከ"Heron TP-Eitan" ቀጥሎ ሁለተኛው ትልቁ ሲሆን ለስለላ እና ለስለላ ተልእኮዎች የተነደፈ ነው።
የእስራኤል ጦር አውሮፕላኑ መመታቱን አምኗል።
Forwarded from አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (ንዋይ)
🟢🟡🔴
ሰኔ 12 | በዚህች ቀን፦
✨ የከበረ የመላእክት አለቃ #ቅዱስ_ሚካኤል በነገዱ ውስጥ በመላእክት ሁሉ ላይ በብዙ ክብር የተሾመበት መታሰቢያ በዓል ነው።
✨ ከጽንፍ እስከ ጽንፍ የሚበር ንሥረ አርያም የሚባል ውዳሴው እንደ ማር የጣፈጠ ንዑድ ክቡር የሆነ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል #_ቅድስት_አፎምያን ያዳነበት ቀን ነው።
✨ ዳግመኛም መልአከ ብርሃን ቅዱስ ሚካኤል #_የቅዱስ_ባህራን_ቀሲስ የሞት ደብዳቤ ቀዶ እርሱን ለታላቅ ክብር ያበቃባት ቀን ናት፡፡
🍀 ዳግመኛም ካህን እና ንጉሥ፣ ጻድቅ እና ንጹሕ #ቅዱስ_ላሊበላ የዕረፍቱ በዓል ነው።
#_እንኳን_በቸርነቱ_አደረሳችሁ፨
▸ T.me/Ewnet1Nat ◂
ሰኔ 12 | በዚህች ቀን፦
✨ የከበረ የመላእክት አለቃ #ቅዱስ_ሚካኤል በነገዱ ውስጥ በመላእክት ሁሉ ላይ በብዙ ክብር የተሾመበት መታሰቢያ በዓል ነው።
✨ ከጽንፍ እስከ ጽንፍ የሚበር ንሥረ አርያም የሚባል ውዳሴው እንደ ማር የጣፈጠ ንዑድ ክቡር የሆነ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል #_ቅድስት_አፎምያን ያዳነበት ቀን ነው።
✨ ዳግመኛም መልአከ ብርሃን ቅዱስ ሚካኤል #_የቅዱስ_ባህራን_ቀሲስ የሞት ደብዳቤ ቀዶ እርሱን ለታላቅ ክብር ያበቃባት ቀን ናት፡፡
🍀 ዳግመኛም ካህን እና ንጉሥ፣ ጻድቅ እና ንጹሕ #ቅዱስ_ላሊበላ የዕረፍቱ በዓል ነው።
#_እንኳን_በቸርነቱ_አደረሳችሁ፨
▸ T.me/Ewnet1Nat ◂
ውድ እንቁ ኢ.ዓ.ብ ቤተሰቦች በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ እያልን ሰሞኑን ከኢትዮጵያ የዓለም ብርሃናዊ መንግስት የተላለፈውን መግለጫ ግዜ ሰጥታችሁ አድምጡ ።
የትሁቱ ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃ ከሁላችን ጋር ይሁን !!!
ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መገለጫና መመስገኛ ምድረ
ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማርያም
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
ኢትዮጵያ የዓለም ገዥ
የትሁቱ ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃ ከሁላችን ጋር ይሁን !!!
ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸው መገለጫና መመስገኛ ምድረ
ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማርያም
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን
ኢትዮጵያ የዓለም ገዥ
Forwarded from አልፋና ዖሜጋ የንጽጽርና የትምህርት መገኛ አደባባይ (ዋኖቻችንን እንወቅ ❗️)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
በቀን 10-10-2017 ዓ.ም የተለቀቀውን ኢትዮጵያ የዓለም ብርሃን መግለጫ ያዳመጣችሁ ከሆነ ይሄንን ስትመለከቱ ግራ አይገባችሁም።
ይሄ ጉደኛ መረጃ ካስደነገጣችሁና ግራ ከገባችሁ ግን መግለጫውን በደንብ አዳምጡት ! ያኔ ነፍሳችሁ ታርፋለች ሕሊናችሁም ትረጋጋለች።
በቤተክርስቲያን ውስጥ እነማንና እነማን እየተንጎማለሉ እንደሆነ ከፓትርያርኩ ጀምሮ እስከ ሥር አጥቢያ አለቃዎች እነማን እንደተሰገሰጉ ሺ ጊዜ ነግረናችኋል። ዛሬም እዛው አብራችሁ ከዲያብሎስ ጋ እልልል የምትሉ የምትመላለሱ አደብ ብትገዙና ጥጋችሁን በፍጥነት ብትይዙ ትመከራላችሁ። ያለዚያ "ከኑግ ጋር የተገኘህ..... (ጨርሱት!!)"
www.tg-me.com/Ewnet1Nat
#ለመረጃ_ለታሪክ_ትቀመጥ!
ሰኔ 13/2017 ዓ.ም
ይሄ ጉደኛ መረጃ ካስደነገጣችሁና ግራ ከገባችሁ ግን መግለጫውን በደንብ አዳምጡት ! ያኔ ነፍሳችሁ ታርፋለች ሕሊናችሁም ትረጋጋለች።
በቤተክርስቲያን ውስጥ እነማንና እነማን እየተንጎማለሉ እንደሆነ ከፓትርያርኩ ጀምሮ እስከ ሥር አጥቢያ አለቃዎች እነማን እንደተሰገሰጉ ሺ ጊዜ ነግረናችኋል። ዛሬም እዛው አብራችሁ ከዲያብሎስ ጋ እልልል የምትሉ የምትመላለሱ አደብ ብትገዙና ጥጋችሁን በፍጥነት ብትይዙ ትመከራላችሁ። ያለዚያ "ከኑግ ጋር የተገኘህ..... (ጨርሱት!!)"
www.tg-me.com/Ewnet1Nat
#ለመረጃ_ለታሪክ_ትቀመጥ!
ሰኔ 13/2017 ዓ.ም
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የማይገለጥ የለም የተሰወረ...
🚨 እስራኤል በኢራን የኒውክሌር ምርምር ማዕከል ላይ ሌሊት ጥቃት መፈፀሟን ገለፀች
🇮🇱🪖 የእስራኤል ጦር ስላደረሠው ጉዳት ያስታወቀው፦
▪️60 ተዋጊ ጄቶች በኢራን ውስጥ በደርዘን የሚቆጠሩ ቦታዎችን ኢላማ በማድረግ የሌሊት ድብደባ አካሂደዋል።
▪️የሚሳኤል ክፍሎችን ለማምረት የሚያገለግሉ ወታደራዊ የኢንዱስትሪ ተቋማት ተመተዋል።
▪️ከኢራን የመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ግኑኝነት ያላቸው በርካታ ኢላማዎች ተደብድበዋል።
▪️በቴህራን የሚገኘው የመከላከያ ፈጠራና ምርምር ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ፕሮጀክት አካል ኢላማ ተደርጓል።
🇮🇱🪖 የእስራኤል ጦር ስላደረሠው ጉዳት ያስታወቀው፦
▪️60 ተዋጊ ጄቶች በኢራን ውስጥ በደርዘን የሚቆጠሩ ቦታዎችን ኢላማ በማድረግ የሌሊት ድብደባ አካሂደዋል።
▪️የሚሳኤል ክፍሎችን ለማምረት የሚያገለግሉ ወታደራዊ የኢንዱስትሪ ተቋማት ተመተዋል።
▪️ከኢራን የመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ግኑኝነት ያላቸው በርካታ ኢላማዎች ተደብድበዋል።
▪️በቴህራን የሚገኘው የመከላከያ ፈጠራና ምርምር ድርጅት ዋና መሥሪያ ቤት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ፕሮጀክት አካል ኢላማ ተደርጓል።