2ኛ አጋማሽ  80’
34’ 38’ጌታነህ ከበደ 52’ አብርሀም ጌታቸው ፋሲል 2-1 ጊዮርጊስ
34’ 38’ጌታነህ ከበደ 52’ አብርሀም ጌታቸው ፋሲል 2-1 ጊዮርጊስ
❤18🔥6🥰4😁3
  ⚽#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_25ኛ_ሳምንት_ጨዋታ!                      
. ኢትዮጵያ ቡና 🆚 ፋሲል ከነማ
🗓️ ማክሰኞ 7/2017
🕘 9:00
🏟 ሀዋሳ ዩ. ስታዲዩም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!
. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
. https://www.tg-me.com/FKSCOfficial
. fasilkenemascofficial•instagram
. https://m.facebook.com
. 🇦🇹#ሼር_በማድረግ_መረጃውን_ለደጋፊዎች_ያጋሩ🇦🇹
. ኢትዮጵያ ቡና 🆚 ፋሲል ከነማ
🗓️ ማክሰኞ 7/2017
🕘 9:00
🏟 ሀዋሳ ዩ. ስታዲዩም
🏆 ድል ለአፄዎቹ!!
. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
. https://www.tg-me.com/FKSCOfficial
. fasilkenemascofficial•instagram
. https://m.facebook.com
. 🇦🇹#ሼር_በማድረግ_መረጃውን_ለደጋፊዎች_ያጋሩ🇦🇹
👍32❤11
  ከኢትዮጵያ ቡና ጋር የሚጫዎተው የፋሲል ከነማ ሙሉ ቡድን!!
🇦🇹#ድል_ለአፄዎቹ!!
. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
. @FASILSC
. 🇦🇹#ሼር_በማድረግ_መረጃውን_ለደጋፊዎች_ያጋሩ🇦🇹
🇦🇹#ድል_ለአፄዎቹ!!
. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
. @FASILSC
. 🇦🇹#ሼር_በማድረግ_መረጃውን_ለደጋፊዎች_ያጋሩ🇦🇹
❤38👍15
  🇦🇹#ጉዞ_ወደ_አዳማ_በነፃ🇦🇹
🇦🇹#አዲስ_አበባ_ለምትገኙ_ደጋፊዎች🇦🇹
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ጨዋታ...
ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ስታዲየም ማክሰኞ ሰኔ 3/2017 ዓ.ም 12:00 ሰዓት የሚያደርጉትን ጨዋታ ደጋፊዎች ክለባችንን በስታዲየም ተገኝተው እንዲደግፉ የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ማህበር ከልብ ደጋፊያችን #ሙልሸት_ወረታው ስፖንሰር በተደረጉ በርካታ አውቶብሶችን አዘጋጅቷል።መጓዝ የምትፈልጉ ደጋፊዎቻችን የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ማህበር የአዲስ አበባ ማስተበባሪያ ቅርንጫፍ ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
🇦🇹#የጉዞ_ቀን_ማክሰኞ
🇦🇹#መነሻ_ሰዓት_ጠዋት_3_00
🇦🇹#መነሻ_ቦታ_ላምበረት_መናኸሪያ
🇦🇹#መመለሻ_ከጨዋታ_መጠናቀቅ_በኋላ
🇦🇹#የጉዞ_ዋጋ_በነፃ
በአካል መገኘት ለምትችሉ 22 ከጎላጎል ዝቅ ብሎ ኒው ደይ ሆቴል ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 208 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን...
በአካል መገኘት ለማትችሉ በዚህ ስልክ ቁጥር በመደወል ይመዝገቡ። 📲 +251912633513
📲 +251918773497
#የፋሲል_ከነማ_የደጋፊዎች_ማህበር🇦🇹
#ሙሌ_ከልብ_እናመሰግናለን🇦🇹
#የሁልጊዜም_አጋራችን_ዳሽን_ቢራ_እናመሰግናለን🇦🇹
#ዳሽን_ቢራ
#VISIT_GONDAR
#WANAW_SPORT
#GONDAR_UNIVERSITY
#ጎንደር_ከተማ_አስተዳደር
. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
@FASILSC
🇦🇹#አዲስ_አበባ_ለምትገኙ_ደጋፊዎች🇦🇹
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ጨዋታ...
ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ስታዲየም ማክሰኞ ሰኔ 3/2017 ዓ.ም 12:00 ሰዓት የሚያደርጉትን ጨዋታ ደጋፊዎች ክለባችንን በስታዲየም ተገኝተው እንዲደግፉ የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ማህበር ከልብ ደጋፊያችን #ሙልሸት_ወረታው ስፖንሰር በተደረጉ በርካታ አውቶብሶችን አዘጋጅቷል።መጓዝ የምትፈልጉ ደጋፊዎቻችን የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ማህበር የአዲስ አበባ ማስተበባሪያ ቅርንጫፍ ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
🇦🇹#የጉዞ_ቀን_ማክሰኞ
🇦🇹#መነሻ_ሰዓት_ጠዋት_3_00
🇦🇹#መነሻ_ቦታ_ላምበረት_መናኸሪያ
🇦🇹#መመለሻ_ከጨዋታ_መጠናቀቅ_በኋላ
🇦🇹#የጉዞ_ዋጋ_በነፃ
በአካል መገኘት ለምትችሉ 22 ከጎላጎል ዝቅ ብሎ ኒው ደይ ሆቴል ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 208 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ ሲሆን...
በአካል መገኘት ለማትችሉ በዚህ ስልክ ቁጥር በመደወል ይመዝገቡ። 📲 +251912633513
📲 +251918773497
#የፋሲል_ከነማ_የደጋፊዎች_ማህበር🇦🇹
#ሙሌ_ከልብ_እናመሰግናለን🇦🇹
#የሁልጊዜም_አጋራችን_ዳሽን_ቢራ_እናመሰግናለን🇦🇹
#ዳሽን_ቢራ
#VISIT_GONDAR
#WANAW_SPORT
#GONDAR_UNIVERSITY
#ጎንደር_ከተማ_አስተዳደር
. 🇦🇹#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው🇦🇹
@FASILSC
❤47👏13
  📍 ይጠልጥ ቻናላችንን ፈጣን፣ተደራሽ...ለማድረግ ሲባል የወጣ የአድሚንነት ማስታወቂያ
🇦🇹 ክለባችን በ 2018 ዓ.ም የውድድር ዘመን የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ለቻናላችን ቤተሰቦች በፍጥነት ለማድረስ እንዲሁም እንደ ቴሌግራም ሚድያ ተጠናክረን ለመምጣት አስበናል
አድሚን ለመሆን መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
- የክለባችን የልብ ደጋፊ የሆነ/ች
- የክለባችንን Official ዜናዎች በፍጥነት መዘገብ የሚችል/የምትችል
- በቂ የሆነ የ Internet Acess ማግኘት የሚችል/የምትችል
-ስለ ክለባችን ብቻ የሚወጡ የተረጋገጡ ዜናዎችን በፍጥነት መዘገብ የሚችል/የምትችል
ከላይ የጠቀስናቸውን መስፈርቶች የምታሟሉ @FASILKFCBOT ላይ መመዝገብ ትችላላቹ
-------------------------------------
#እናመሰግናለን 🙏
©ፍሲል ከነማ /አፄዎቹ/ የኛ
@FASILSC
🇦🇹 ክለባችን በ 2018 ዓ.ም የውድድር ዘመን የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ለቻናላችን ቤተሰቦች በፍጥነት ለማድረስ እንዲሁም እንደ ቴሌግራም ሚድያ ተጠናክረን ለመምጣት አስበናል
አድሚን ለመሆን መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
- የክለባችን የልብ ደጋፊ የሆነ/ች
- የክለባችንን Official ዜናዎች በፍጥነት መዘገብ የሚችል/የምትችል
- በቂ የሆነ የ Internet Acess ማግኘት የሚችል/የምትችል
-ስለ ክለባችን ብቻ የሚወጡ የተረጋገጡ ዜናዎችን በፍጥነት መዘገብ የሚችል/የምትችል
ከላይ የጠቀስናቸውን መስፈርቶች የምታሟሉ @FASILKFCBOT ላይ መመዝገብ ትችላላቹ
-------------------------------------
#እናመሰግናለን 🙏
©ፍሲል ከነማ /አፄዎቹ/ የኛ
@FASILSC
❤45👍3
  