Forwarded from Prestige Addis
ሰላም እንደምን አላችሁ !
በየሁለት ሳምንቱ ተወዳጅ ዝግጅቱን ይዞላችሁ የሚቀርበዉ ፕርስቲጅ አዲስ ፤ እንደተለመደው በአዲስ እንግዳ ተመልሶ መጥቷል :: እጅግ ተወዳጅ እና አንጋፋ ተዋናይ የሆነውን ጨዋታ አዋቂውን ሚካኤል ታምሬን ይዞላችሁ ይቀርባል ።
ከሚኪ ጋራ በሚኖረን ቆይታ የሥራ፣ የህይወት ልምድ እና ተሞክሮውን የሚያካፍለን ሲሆን ከእናንተ ከወዳጅ እና አድናቂዎቹ የሚቀርቡለትን ጥያቄዎች ደግሞ የፊታችን ማክሰኞ ጥቅምት 19,2017 ዓ.ም መልስ ለመስጠት ቀጠሮ ይዘናል።
በዕለቱ ከአርቲስቱ ጋር የፎቶግራፍ መነሳትና አውቶግራፍ የማስፈረም መርሃ-ግብር ይኖራል::
ፕሪስቴጅ አዲስ ከ ሚካኤል ታምሬ ጋር አዝናኝ እና አስተማሪ ቆይታ እንድታደርጉ ይጋብዛል።
አድራሻ ፡ አሜሪካን ኢምባሲ ቅጥር ግቢ🇺🇸 ( ከ ስድስት ኪሎ ወደ ሽሮሜዳ መሄጃ )
ሰዓት- 8:00 🕘 (በኢትዮጵያ ሰአት አቆጣጠር)
⌚️ 🎯 ማርፈድ ወደ ውስጥ እንዳትገቡ ያደርጋል ፕሮግራሙ ከመጀመሩ ቀደም ብላችሁ ለመገኘት ሞክሩ። ⏰
መታወቂያ መያዝ በፍፁም እንዳይረሳ 🪪
📎 በ ዝግጅቱ ላይ ለመታደም ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት መመዝገብ ይኖርባችኋል ፡፡👇🖱️
https://bit.ly/SatchmoCenterMembership
@prestigeaddis
በየሁለት ሳምንቱ ተወዳጅ ዝግጅቱን ይዞላችሁ የሚቀርበዉ ፕርስቲጅ አዲስ ፤ እንደተለመደው በአዲስ እንግዳ ተመልሶ መጥቷል :: እጅግ ተወዳጅ እና አንጋፋ ተዋናይ የሆነውን ጨዋታ አዋቂውን ሚካኤል ታምሬን ይዞላችሁ ይቀርባል ።
ከሚኪ ጋራ በሚኖረን ቆይታ የሥራ፣ የህይወት ልምድ እና ተሞክሮውን የሚያካፍለን ሲሆን ከእናንተ ከወዳጅ እና አድናቂዎቹ የሚቀርቡለትን ጥያቄዎች ደግሞ የፊታችን ማክሰኞ ጥቅምት 19,2017 ዓ.ም መልስ ለመስጠት ቀጠሮ ይዘናል።
በዕለቱ ከአርቲስቱ ጋር የፎቶግራፍ መነሳትና አውቶግራፍ የማስፈረም መርሃ-ግብር ይኖራል::
ፕሪስቴጅ አዲስ ከ ሚካኤል ታምሬ ጋር አዝናኝ እና አስተማሪ ቆይታ እንድታደርጉ ይጋብዛል።
አድራሻ ፡ አሜሪካን ኢምባሲ ቅጥር ግቢ🇺🇸 ( ከ ስድስት ኪሎ ወደ ሽሮሜዳ መሄጃ )
ሰዓት- 8:00 🕘 (በኢትዮጵያ ሰአት አቆጣጠር)
⌚️ 🎯 ማርፈድ ወደ ውስጥ እንዳትገቡ ያደርጋል ፕሮግራሙ ከመጀመሩ ቀደም ብላችሁ ለመገኘት ሞክሩ። ⏰
መታወቂያ መያዝ በፍፁም እንዳይረሳ 🪪
📎 በ ዝግጅቱ ላይ ለመታደም ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት መመዝገብ ይኖርባችኋል ፡፡👇🖱️
https://bit.ly/SatchmoCenterMembership
@prestigeaddis
የዳዊት ፅጌ "ዳር ዳር" ነጠላ ሙዚቃ ነገ ይለቀቃል
የድምጻዊ ዳዊት ፅጌ "ዳር ዳር" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው ነጠላ ሙዚቃ ነገ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም በራሱ የዩቲዩብ ቻናል በኩል ይለቀቃል ተብሏል።
በዚህ የነጠላ ሙዚቃ ስራ ላይ ድምጻዊ አብዱ ኪያር በግጥምና ዜማ ተሳትፏል። አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ የሙዚቃ ቅንብሩን ሰርቷል።
ድምጻዊ ዳዊት ፅጌም ስለዚህ የሙዚቃ ስራው በማህበራዊ ትስስር ገፁ" እጅግ በምወደውና በማከብረው ታላቅ ወንድሜና የሙያ አጋሬ አብዱ ኪያር (ABD) ግጥምና ዜማ ደራሲነት ”ዳር ዳር “ የተሰኘ አዲስ ነጠላ ዘፈን የሰራሁ ሲሆን፤ በአሜሪካ በነበረን ቆይታ በ "የኔ ዜማ" ባንድ አጃቢነት የተጫወትነውንና አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ ያቀናበረውን ይህን ዜማ ማክሰኞ ጥቅምት 26 2017 11:00 ላይ በ Dawittsige official youtube channel ላይ እንደሚለቀቅ ስገልፅ በታላቅ ደስታ ነው"ብሏል።
በተያያዘ መረጃም የድምጻዊ ዳዊት ፅጌ "የኔ ዜማ" ኮንሰርቱ የፊታችን ህዳር 7 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ መረጃ ያመለከታል።
#share #like #follow
Telegram: https://www.tg-me.com/FirtunaMedia
Facebook: https://www.facebook.com/firtunamedia/
Instagram: https://www.instagram.com/firtunamedia/
Tiktok : https://www.tiktok.com/@firtunamedia
#firtuna
Stay with us.
አብራችሁን ቆዩ
የድምጻዊ ዳዊት ፅጌ "ዳር ዳር" የተሰኘ ርዕስ የተሰጠው ነጠላ ሙዚቃ ነገ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም በራሱ የዩቲዩብ ቻናል በኩል ይለቀቃል ተብሏል።
በዚህ የነጠላ ሙዚቃ ስራ ላይ ድምጻዊ አብዱ ኪያር በግጥምና ዜማ ተሳትፏል። አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ የሙዚቃ ቅንብሩን ሰርቷል።
ድምጻዊ ዳዊት ፅጌም ስለዚህ የሙዚቃ ስራው በማህበራዊ ትስስር ገፁ" እጅግ በምወደውና በማከብረው ታላቅ ወንድሜና የሙያ አጋሬ አብዱ ኪያር (ABD) ግጥምና ዜማ ደራሲነት ”ዳር ዳር “ የተሰኘ አዲስ ነጠላ ዘፈን የሰራሁ ሲሆን፤ በአሜሪካ በነበረን ቆይታ በ "የኔ ዜማ" ባንድ አጃቢነት የተጫወትነውንና አበጋዝ ክብረወርቅ ሺዎታ ያቀናበረውን ይህን ዜማ ማክሰኞ ጥቅምት 26 2017 11:00 ላይ በ Dawittsige official youtube channel ላይ እንደሚለቀቅ ስገልፅ በታላቅ ደስታ ነው"ብሏል።
በተያያዘ መረጃም የድምጻዊ ዳዊት ፅጌ "የኔ ዜማ" ኮንሰርቱ የፊታችን ህዳር 7 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ መረጃ ያመለከታል።
#share #like #follow
Telegram: https://www.tg-me.com/FirtunaMedia
Facebook: https://www.facebook.com/firtunamedia/
Instagram: https://www.instagram.com/firtunamedia/
Tiktok : https://www.tiktok.com/@firtunamedia
#firtuna
Stay with us.
አብራችሁን ቆዩ
Forwarded from Prestige Addis
What would you ask Sewmehon Yismaw? 🎥
Prestige Addis is excited to welcome the renowned Ethiopian filmmaker, director, and cinematographer! Drop your questions below and stay tuned for an inspiring Q&A! 🌟
Let’s make this event engaging and memorable. Stay tuned for more exciting updates!
#AskSewmehon #SewmehonYismaw #FilmAndCinematography #EthiopianFilm #LiveQandA #PrestigeAddis #BehindTheScenes #StayTuned
Prestige Addis is excited to welcome the renowned Ethiopian filmmaker, director, and cinematographer! Drop your questions below and stay tuned for an inspiring Q&A! 🌟
Let’s make this event engaging and memorable. Stay tuned for more exciting updates!
#AskSewmehon #SewmehonYismaw #FilmAndCinematography #EthiopianFilm #LiveQandA #PrestigeAddis #BehindTheScenes #StayTuned
Forwarded from Prestige Addis
Beyond the Screen with Sewmehon Yismaw
Join us for an exclusive event with Sewmehon Yismaw, the renowned Ethiopian filmmaker, director, and cinematographer! Sewmehon will share his journey, creative process, and vision for Ethiopian cinema. Don't miss this chance to connect with one of the industry's most influential voices.
Date: Tuesday, November 12
Time: 8:00 PM (Ethiopian time)
Location: Satchmo Center, U.S. Embassy
This event is hosted by Prestige Addis in partnership with American Spaces Ethiopia. Remember to bring your ID for entry. Seats are limited, so make sure to arrive on time!
📋 Register here ➡️ https://bit.ly/SatchmoCenterMembership
#BeyondTheScreen #sewmehonyismaw #Ethiopiancinema #prestigeaddis #FilmAndCinematography #addisababaevents #inspiration #Sewmehonyismaw
Join us for an exclusive event with Sewmehon Yismaw, the renowned Ethiopian filmmaker, director, and cinematographer! Sewmehon will share his journey, creative process, and vision for Ethiopian cinema. Don't miss this chance to connect with one of the industry's most influential voices.
Date: Tuesday, November 12
Time: 8:00 PM (Ethiopian time)
Location: Satchmo Center, U.S. Embassy
This event is hosted by Prestige Addis in partnership with American Spaces Ethiopia. Remember to bring your ID for entry. Seats are limited, so make sure to arrive on time!
📋 Register here ➡️ https://bit.ly/SatchmoCenterMembership
#BeyondTheScreen #sewmehonyismaw #Ethiopiancinema #prestigeaddis #FilmAndCinematography #addisababaevents #inspiration #Sewmehonyismaw
የአርቲስ ሰለሞን ቦጋለ አባት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ አርፈዋል።
ሥርዓተ ቀብራቸው
ነገ፣ ህዳር 17 ቀን 2017ዓ.ም
ከቀኑ 6:00 ሰዓት
በቅዱስ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
አድራሻ
ቄራ - አልማዝዬ ሜዳ (ቀበሌ 42 መዝናኛ ክበብ) ሲደርሱ፣
በሪታጅ ዳቦና ኬክና በአማራ ባንክ መካከል በምታስገባው መንገድ ይግቡ፤ በስተቀኝ ይታጠፉ።
ሥርዓተ ቀብራቸው
ነገ፣ ህዳር 17 ቀን 2017ዓ.ም
ከቀኑ 6:00 ሰዓት
በቅዱስ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
አድራሻ
ቄራ - አልማዝዬ ሜዳ (ቀበሌ 42 መዝናኛ ክበብ) ሲደርሱ፣
በሪታጅ ዳቦና ኬክና በአማራ ባንክ መካከል በምታስገባው መንገድ ይግቡ፤ በስተቀኝ ይታጠፉ።
Forwarded from Prestige Addis
በተወዳጅ የፍቅር ዘፈኖቹ የሚታወቀውን ስመጥር እና በአዲሱ የሙዚቃ አልበሙ ደግሞ እጅግ ተወዳጅነትን ያተረፈውን ድምፃዊ ፤ የግጥም እና ዜማ ደራሲ አርቲስት ሚካኤል በላይነህ ጋር በPRESTIGE ADDIS - BEYOND THE SCREEN መድረካችን የማይረሳ ጊዜ አሳልፈናል።
ከሚኪ ጋራ በነበረን ቆይታ የሥራ፣ የህይወት ልምድ እና ተሞክሮውን ያካፈለን ሲሆን ከወዳጅ እና አድናቂዎቹ ለቀረቡለት ጥያቄዎች ምላሽ ሰቷል ። ከወጣቶች ጋርም ጥሩ የውይይት ጊዜም አሳልፋል።
በፕሬስቲጅ አዲስ አስተናጋጅነት በዩኤስ ኤምባሲ ሳችሞ ሴንተር የተዘጋጀው ይህ ዝግጅት ስኬታማ ከሆኑ የጥበብ ባለሙያዎች ጋር ልምድና የህይወት ተሞክሯቸዉን ሚያካፍሉበት ተወዳጅ መድረክ ነው። ሚካኤል በላይነህም በዝግጅታችን ላይ ተገኝተህ ልምድና የህይወት ተሞክሮህን ስላካፈልከን እናመሰግናለን ።
በነዚህ አጏጊ መድረኮች ላይ ለመሳተፍ እና መሰል መረጃዎችን ለማግኘት ሶሻል ሚዲያችንን Follow ያድርጉ
#ሚካኤልበላይነህ #PrestigeAddis #MichaelBelayneh #EthiopianMusic #BeyondTheScreen #SatchmoCenter #USEmbassy #Inspiration #SharingStories
ከሚኪ ጋራ በነበረን ቆይታ የሥራ፣ የህይወት ልምድ እና ተሞክሮውን ያካፈለን ሲሆን ከወዳጅ እና አድናቂዎቹ ለቀረቡለት ጥያቄዎች ምላሽ ሰቷል ። ከወጣቶች ጋርም ጥሩ የውይይት ጊዜም አሳልፋል።
በፕሬስቲጅ አዲስ አስተናጋጅነት በዩኤስ ኤምባሲ ሳችሞ ሴንተር የተዘጋጀው ይህ ዝግጅት ስኬታማ ከሆኑ የጥበብ ባለሙያዎች ጋር ልምድና የህይወት ተሞክሯቸዉን ሚያካፍሉበት ተወዳጅ መድረክ ነው። ሚካኤል በላይነህም በዝግጅታችን ላይ ተገኝተህ ልምድና የህይወት ተሞክሮህን ስላካፈልከን እናመሰግናለን ።
በነዚህ አጏጊ መድረኮች ላይ ለመሳተፍ እና መሰል መረጃዎችን ለማግኘት ሶሻል ሚዲያችንን Follow ያድርጉ
#ሚካኤልበላይነህ #PrestigeAddis #MichaelBelayneh #EthiopianMusic #BeyondTheScreen #SatchmoCenter #USEmbassy #Inspiration #SharingStories
አርቲስት አስቴር አወቀ እና ሜትሮፖሊታን ሪል እስቴት በጋራ ለመስራት ተስማሙ
አርቲስት አስቴር አወቀ እና ሜትሮፖሊታን ሪል እስቴት በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን ዛሬ ህዳር 19/2017 ዓ.ም ይፋ አድርጓል።
የተለያዩ አለም አቀፍ ሽልማቶችን እና የሚዲያ ሽፋኖችን በማግኘት እና የሀገሯን ሙዚቃ በድምቀት በማስተዋወቅ የምትታወቀው የሙዚቃ ንግስት አሁን ደግሞ ከሜትሮፖሊታን ሪል እስቴት ጋር በህብረት በመሆን የተለያዩ የስነ ጥበብ፣ የበጎ አድራጎት እንዲሁም የሚዲያ ስራዎችን ለህዝብ እንደምታደርስ የአስቴር አወቀ ማናጀር ወ/ሮ አዳነች ወርቁ ገልጻለች።
የሜትሮፖሊታን ሪል እስቴት የሽያጭ እና የማርኬቲንግ ዳይሬክተር አቶ አለማየሁ ተሬሳ እንደገለጹት በዚህም ስምምነት ለህዝብ መልካም ነገር የማድረስ እቅድ እንዳላቸው አሳውቀዋል።
ሜትሮፖሊታን ሪል እስቴት በአሜሪካውያንና እና ቱርካውያን ባለ ሀብቶች የተቋቋመ ሪል እስቴት ሲሆን ከ 1000 በላይ ለሆኑ ኢትዮጵያውን የስራ ዕድል ፈጥሯል። ላለፉት 3 አስርት አመታት በአሜሪካ እና በቱርከ እንዲሁም ለ9 ዓመታት በሀገራችን ኢትዮጵያ ስኬታማ የሆኑ እጅግ ዘመናዊ የሪል እስቴት ፕሮጀከቶችን በመስራት ላይ ይገኛል::
#share #like #follow
Telegram: https://www.tg-me.com/FirtunaMedia
Facebook: https://www.facebook.com/firtunamedia/
Instagram: https://www.instagram.com/firtunamedia/
Tiktok : https://www.tiktok.com/@firtunamedia
#firtuna
Stay with us.
አብራችሁን ቆዩ
አርቲስት አስቴር አወቀ እና ሜትሮፖሊታን ሪል እስቴት በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን ዛሬ ህዳር 19/2017 ዓ.ም ይፋ አድርጓል።
የተለያዩ አለም አቀፍ ሽልማቶችን እና የሚዲያ ሽፋኖችን በማግኘት እና የሀገሯን ሙዚቃ በድምቀት በማስተዋወቅ የምትታወቀው የሙዚቃ ንግስት አሁን ደግሞ ከሜትሮፖሊታን ሪል እስቴት ጋር በህብረት በመሆን የተለያዩ የስነ ጥበብ፣ የበጎ አድራጎት እንዲሁም የሚዲያ ስራዎችን ለህዝብ እንደምታደርስ የአስቴር አወቀ ማናጀር ወ/ሮ አዳነች ወርቁ ገልጻለች።
የሜትሮፖሊታን ሪል እስቴት የሽያጭ እና የማርኬቲንግ ዳይሬክተር አቶ አለማየሁ ተሬሳ እንደገለጹት በዚህም ስምምነት ለህዝብ መልካም ነገር የማድረስ እቅድ እንዳላቸው አሳውቀዋል።
ሜትሮፖሊታን ሪል እስቴት በአሜሪካውያንና እና ቱርካውያን ባለ ሀብቶች የተቋቋመ ሪል እስቴት ሲሆን ከ 1000 በላይ ለሆኑ ኢትዮጵያውን የስራ ዕድል ፈጥሯል። ላለፉት 3 አስርት አመታት በአሜሪካ እና በቱርከ እንዲሁም ለ9 ዓመታት በሀገራችን ኢትዮጵያ ስኬታማ የሆኑ እጅግ ዘመናዊ የሪል እስቴት ፕሮጀከቶችን በመስራት ላይ ይገኛል::
#share #like #follow
Telegram: https://www.tg-me.com/FirtunaMedia
Facebook: https://www.facebook.com/firtunamedia/
Instagram: https://www.instagram.com/firtunamedia/
Tiktok : https://www.tiktok.com/@firtunamedia
#firtuna
Stay with us.
አብራችሁን ቆዩ
በቅርብ ቀን
Subscribe
Share
Like
Repost
በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!!!
http://youtube.com/post/UgkxGU0HFrzs3pKmu8ueGZ2Gx8fc5kx2BF5a?si=3Mv70IlSWkJtS3IN
Subscribe
Share
Like
Repost
በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!!!
http://youtube.com/post/UgkxGU0HFrzs3pKmu8ueGZ2Gx8fc5kx2BF5a?si=3Mv70IlSWkJtS3IN
ተወዳጇ አርቲስት ሙሉዓለም ታደሰ በሲትኮም ድራማ እየመጣች ነው
በተለያዩ የቴሌቪዥንና ሬድዮ ድራማዎች እንዲሁም ፊልሞችና ተውኔቶች ላይ የምናውቃትና ከቴሌቪዥን ድራማዎች ጠፍታ የቆየችው አንጋፋው አርቲስት ሙሉዓለም ታደሰ በአዲስ የቴሌቪዥን ሲትኮም ድራማ እየመጣች እንደሆነ ተሰምቷል።
አርቲስት ሙሉዓለም ታደሰ የምትሳተፍበት ሲትኮም ድራማ "ዞሮ መውጫዬ"የተሰኘ ርዕስ ያለው እንደሆነም ተገልጿል።
ይህ ሲትኮም ድራማ አርቲስት ሙሉዓለም ታደስ እና አርቲስት ሚካኤል ታምሬ የተጣምሩበት እንደሆነም ተነግሯል። ድራማው በኢቢሲ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፍም ተሰምቷል።
#share #like #follow
Telegram: https://www.tg-me.com/FirtunaMedia
Facebook: https://www.facebook.com/firtunamedia/
Instagram: https://www.instagram.com/firtunamedia/
Tiktok : https://www.tiktok.com/@firtunamedia
#firtuna
Stay with us.
አብራችሁን ቆዩ
በተለያዩ የቴሌቪዥንና ሬድዮ ድራማዎች እንዲሁም ፊልሞችና ተውኔቶች ላይ የምናውቃትና ከቴሌቪዥን ድራማዎች ጠፍታ የቆየችው አንጋፋው አርቲስት ሙሉዓለም ታደሰ በአዲስ የቴሌቪዥን ሲትኮም ድራማ እየመጣች እንደሆነ ተሰምቷል።
አርቲስት ሙሉዓለም ታደሰ የምትሳተፍበት ሲትኮም ድራማ "ዞሮ መውጫዬ"የተሰኘ ርዕስ ያለው እንደሆነም ተገልጿል።
ይህ ሲትኮም ድራማ አርቲስት ሙሉዓለም ታደስ እና አርቲስት ሚካኤል ታምሬ የተጣምሩበት እንደሆነም ተነግሯል። ድራማው በኢቢሲ ቴሌቪዥን እንደሚተላለፍም ተሰምቷል።
#share #like #follow
Telegram: https://www.tg-me.com/FirtunaMedia
Facebook: https://www.facebook.com/firtunamedia/
Instagram: https://www.instagram.com/firtunamedia/
Tiktok : https://www.tiktok.com/@firtunamedia
#firtuna
Stay with us.
አብራችሁን ቆዩ