🔊የማንቂያ ደወል ! በበኩረ ሰባኪያን መምህር ምህረተአብ አሰፋ በአደግንበት በቃሊቲ መካነ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል …
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🗣የቃሊቲ ምድር ተጥለቀለቀች ወጣት ለኦርቶዶክስ የሚለው ንቅናቄ ቀጥሏል። ሱስ፣ ዘረኝነት፣ መለያየት፣ ተወግዟል፣ ያላመኑ አምነዋል፣ያመኑትም ጸንተዋል፣ ዛሬ ጥር 19/2013 ዓ.ም ፣በቃሊቲ መካነ ብርሀን ቅዱስ ገብርኤል ታሪክ ተሰራ፣ በተዋህዶ ቤት እየሆነ ያለውን ማመን ያዳግታል። ብቻ አንዳች መለኮታዊ አጀንዳ፣ በኢትዮጵያ ምድር እየተፈጸመ ነው።
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
💁♂ያሳደገኝ ያ ደጉ የቃሊቲ መካነ ብርሀን ቅዱስ ገብርኤል እንደዚህ ሲከብር ከአመታት በሗላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነዉ።
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🗣መምህሬ መምህራችን ቃልህን ለህይወት አድርጎልን ቃለ ህይወትን ያሰማህ።አሜን🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
▫▪ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ▪▫
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🗣የቃሊቲ ምድር ተጥለቀለቀች ወጣት ለኦርቶዶክስ የሚለው ንቅናቄ ቀጥሏል። ሱስ፣ ዘረኝነት፣ መለያየት፣ ተወግዟል፣ ያላመኑ አምነዋል፣ያመኑትም ጸንተዋል፣ ዛሬ ጥር 19/2013 ዓ.ም ፣በቃሊቲ መካነ ብርሀን ቅዱስ ገብርኤል ታሪክ ተሰራ፣ በተዋህዶ ቤት እየሆነ ያለውን ማመን ያዳግታል። ብቻ አንዳች መለኮታዊ አጀንዳ፣ በኢትዮጵያ ምድር እየተፈጸመ ነው።
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
💁♂ያሳደገኝ ያ ደጉ የቃሊቲ መካነ ብርሀን ቅዱስ ገብርኤል እንደዚህ ሲከብር ከአመታት በሗላ ለመጀመሪያ ጊዜ ነዉ።
✥••┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈••✥
🗣መምህሬ መምህራችን ቃልህን ለህይወት አድርጎልን ቃለ ህይወትን ያሰማህ።አሜን🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
▫▪ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ▪▫
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🔊የማንቂያ ደወል ! በበኩረ ሰባኪያን መምህር ምህረተአብ አሰፋ በአደግንበት በቃሊቲ መካነ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል …
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ትላንት ምሽት የመለያየት፣ የጥላቻ፣ የዘረኝነት፣ የመገዳደል፣ ክፉ መንፈስ ወደቀ።ፍቅር አንድነት፣ ኢትዮጵያዊነት፣ በቃሊቲ፣ ምድር ከመቶ ሺ ህዝብ በላይ በተሰበሰበበት በነጋሪትና በመለከት፣ድምጽ ታወጀ። ይህንን ኦርቶዶክሳዊ የህዝብ ማዕበል ማን ሊያቆመው ይችላል❓❓❓በእውነት ይህንን አይቶ ሼር የማያደርግ ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን❓❓❓ የቃሊቲ ገብርኤል ማህበረ ካህናትና ወጣቶች በእውነት ዘመናችሁ ይባረክ።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
የማንቂያ ደወል ድምፅ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
▫▪ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ▪▫
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ትላንት ምሽት የመለያየት፣ የጥላቻ፣ የዘረኝነት፣ የመገዳደል፣ ክፉ መንፈስ ወደቀ።ፍቅር አንድነት፣ ኢትዮጵያዊነት፣ በቃሊቲ፣ ምድር ከመቶ ሺ ህዝብ በላይ በተሰበሰበበት በነጋሪትና በመለከት፣ድምጽ ታወጀ። ይህንን ኦርቶዶክሳዊ የህዝብ ማዕበል ማን ሊያቆመው ይችላል❓❓❓በእውነት ይህንን አይቶ ሼር የማያደርግ ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን❓❓❓ የቃሊቲ ገብርኤል ማህበረ ካህናትና ወጣቶች በእውነት ዘመናችሁ ይባረክ።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
የማንቂያ ደወል ድምፅ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
▫▪ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ▪▫
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
... አስተርእዮ ማርያም ...
══════◄✣••✥••✣►══════
🗣 አስተርአየ፦ ታየ ተገለጠ ማለት ሲኾን፤ አስተርእዮ ማለት የመታየት ጊዜ የመገለጥ ዘመን ማለት ነው። ሐዋርያዊት በኾነችው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንም ከታህሳስ ሃያ ዘጠኝ እስከ ዓቢይ ጾም መግቢያ ያለው ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። ይኽንንም ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ በመልእክቱ በ፩ኛ ዮሐንስ በምዕራፍ ፫ ቁጥር ፱ ወበእንተ ዝንቱ አስተርአየ ወልደ እግዚአብሔር ከመ ይሥዓር ግብሮ ለጋኔን የዲያብሎስን ሥራ ሊያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ እንዳለው የመልካም ነገር ኹሉ ጠላት ዲያብሎስ፤ የእባብን አካሏን መሰወሪያ፤ ልሳኗን መናገሪያ አድርጎ፤ ሰውን እንዳሳተና ከገነት እንዳስወጣ ኹሉ፤ ዋሕድ ቃለ እግዚአብሔርም በሥጋ ብእሲ ተሰውሮ { ተዋህዶ } የዲያብሎስን ምክር ለማፍረስ ተገለጠ።
••●◉ ✞ ◉●••
⇨ የእመቤታችን በዓለ ዕረፍትም በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር አስተርእዮ ማርያም ተብሏል።
══════◄✣••✥••✣►══════
አስተርእዮ ማርያም ስንልም ፦
••●◉ ✞ ◉●••
👉 ረቂቁ መዳሰሱ፤ ሥጋ ለብሶ መገለጡ፤ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት መወሰኑ፤ በዮርዳኖስ ወንዝ ሰማይ ተከፍቶ አብ በደመና ሆኖ የምወደው ልጄ ይኽ ነው ሲል፤ መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል ወርዶ በራሱ ላይ ሲያርፍ፤ ለዘመናት ያልተገለጠው ምሥጢረ ሥላሴ መታየቱን ስንመለከትና መገለጫውን ስናይ አስተርእዮ ማርያም እንላለን። ይኽንንም ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአርማንያ በሃይማኖተ አበው በምዕራፍ ፲፫ ቍጥር ፱ ላይ መኑሂ እምኢያእመሮሙ ለሥሉስ ቅዱስ ዘእንበለ እምድኅረ ተሠገወ ወልድ ዋሕድ እምቅድስት እሙ ከሰው ወገን ሥላሴን ማንም አያውቃቸውም ነበር፤ እግዚአብሔር ወልድ ከቅድስት እናቱ ተወልዶ ሰው ሆኖ፤ አባቴ እነሆ ስምህን ለሰው ኹሉ ገለጥኩ፤ እኔ የባሕርይ ልጅህ እንደሆንኩ ያውቁ ዘንድ፤ ዓለም ሳይፈጠር በነበረ ጌትነትህ ግለጠኝ ብሎ ካስረዳ በኋላ ነው በማለት ግሩም አድርጎ ገልጾታል።
••●◉ ✞ ◉●••
👉 ጌታ መላእክቱንና ሊቃነ መላእክቱን፤ ነቢያቱንና ጻድቃን ሰማዕታቱን ኹሉ ሰብስቦ ወርዶ ነፍሷን ታቅፎ ታይቷልና አስተርእዮ ማርያም እንላለን ። ጊዜ ዕረፍታ ለማርያም ወረደ ወልድ እምዲበ ልዕልና ማርያም ባረፈች ጊዜ ክብር የክብርም ክብር የተገባው ወልድ ልጇ ክርስቶስ ከልዕልናው በልዕልና ወረደ እንዲል።
••●◉ ✞ ◉●••
👉 ድንግል ማርያም አምላክን በድንግልና ጸንሳ በድንግልና በወለደችበት ወራት፤ ስብሐተ መላእክትን በሰማችበት የልደት ወቅት፤ ከአርባ ዘጠኝ ዓመት በኋላ ከዚኽ ዓለም በሞት ተለይታ ወደ ሰማይ ስትወጣ፤ በገነት ላሉ ጻድቃን በሰማይ ላሉ መላእክት ከልጇ ከክርስቶስ የተሰጣት ጸጋና ክብር ስለተገለጠ አስተርእዮ እንላለን። ሊቁም ይኽን ሲገልጽ ‹‹ እግዚአብሔር ጽጌ ትንቢት ለቢሶ ሥጋኪ ሥጋ ዚአነ፤ ከመ አስተርአየ በምድር ወተአምረ ለነ፤ ንዌድሰኪ እንዘ ንብል ምክሐ ዘመድነ፤ ዮም በፍሥሓ ለማርያም እምነ፤ አስተርእዮ በሰማይ ኮነ፤ የትንቢት አበባ እግዚአብሔር የእኛ ሥጋ የኾነውን ያንቺን ሥጋ ለብሶ በምድር እንደተገለጠ የወገናችን መመኪያ ዛሬ ለእናታችን ለማርያም በሰማይ በፍጹም ደስታ መገለጥ ኾነ እንዲል ።
••●◉ ✞ ◉●••
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
🕊እንኳን ለበዓለ ዕረፍታ ለቅድስት ድንግል ማርያም አደረሳችሁ።🕊
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
▫▪ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ▪▫
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
══════◄✣••✥••✣►══════
🗣 አስተርአየ፦ ታየ ተገለጠ ማለት ሲኾን፤ አስተርእዮ ማለት የመታየት ጊዜ የመገለጥ ዘመን ማለት ነው። ሐዋርያዊት በኾነችው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንም ከታህሳስ ሃያ ዘጠኝ እስከ ዓቢይ ጾም መግቢያ ያለው ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል። ይኽንንም ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ በመልእክቱ በ፩ኛ ዮሐንስ በምዕራፍ ፫ ቁጥር ፱ ወበእንተ ዝንቱ አስተርአየ ወልደ እግዚአብሔር ከመ ይሥዓር ግብሮ ለጋኔን የዲያብሎስን ሥራ ሊያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ እንዳለው የመልካም ነገር ኹሉ ጠላት ዲያብሎስ፤ የእባብን አካሏን መሰወሪያ፤ ልሳኗን መናገሪያ አድርጎ፤ ሰውን እንዳሳተና ከገነት እንዳስወጣ ኹሉ፤ ዋሕድ ቃለ እግዚአብሔርም በሥጋ ብእሲ ተሰውሮ { ተዋህዶ } የዲያብሎስን ምክር ለማፍረስ ተገለጠ።
••●◉ ✞ ◉●••
⇨ የእመቤታችን በዓለ ዕረፍትም በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር አስተርእዮ ማርያም ተብሏል።
══════◄✣••✥••✣►══════
አስተርእዮ ማርያም ስንልም ፦
••●◉ ✞ ◉●••
👉 ረቂቁ መዳሰሱ፤ ሥጋ ለብሶ መገለጡ፤ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት መወሰኑ፤ በዮርዳኖስ ወንዝ ሰማይ ተከፍቶ አብ በደመና ሆኖ የምወደው ልጄ ይኽ ነው ሲል፤ መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል ወርዶ በራሱ ላይ ሲያርፍ፤ ለዘመናት ያልተገለጠው ምሥጢረ ሥላሴ መታየቱን ስንመለከትና መገለጫውን ስናይ አስተርእዮ ማርያም እንላለን። ይኽንንም ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአርማንያ በሃይማኖተ አበው በምዕራፍ ፲፫ ቍጥር ፱ ላይ መኑሂ እምኢያእመሮሙ ለሥሉስ ቅዱስ ዘእንበለ እምድኅረ ተሠገወ ወልድ ዋሕድ እምቅድስት እሙ ከሰው ወገን ሥላሴን ማንም አያውቃቸውም ነበር፤ እግዚአብሔር ወልድ ከቅድስት እናቱ ተወልዶ ሰው ሆኖ፤ አባቴ እነሆ ስምህን ለሰው ኹሉ ገለጥኩ፤ እኔ የባሕርይ ልጅህ እንደሆንኩ ያውቁ ዘንድ፤ ዓለም ሳይፈጠር በነበረ ጌትነትህ ግለጠኝ ብሎ ካስረዳ በኋላ ነው በማለት ግሩም አድርጎ ገልጾታል።
••●◉ ✞ ◉●••
👉 ጌታ መላእክቱንና ሊቃነ መላእክቱን፤ ነቢያቱንና ጻድቃን ሰማዕታቱን ኹሉ ሰብስቦ ወርዶ ነፍሷን ታቅፎ ታይቷልና አስተርእዮ ማርያም እንላለን ። ጊዜ ዕረፍታ ለማርያም ወረደ ወልድ እምዲበ ልዕልና ማርያም ባረፈች ጊዜ ክብር የክብርም ክብር የተገባው ወልድ ልጇ ክርስቶስ ከልዕልናው በልዕልና ወረደ እንዲል።
••●◉ ✞ ◉●••
👉 ድንግል ማርያም አምላክን በድንግልና ጸንሳ በድንግልና በወለደችበት ወራት፤ ስብሐተ መላእክትን በሰማችበት የልደት ወቅት፤ ከአርባ ዘጠኝ ዓመት በኋላ ከዚኽ ዓለም በሞት ተለይታ ወደ ሰማይ ስትወጣ፤ በገነት ላሉ ጻድቃን በሰማይ ላሉ መላእክት ከልጇ ከክርስቶስ የተሰጣት ጸጋና ክብር ስለተገለጠ አስተርእዮ እንላለን። ሊቁም ይኽን ሲገልጽ ‹‹ እግዚአብሔር ጽጌ ትንቢት ለቢሶ ሥጋኪ ሥጋ ዚአነ፤ ከመ አስተርአየ በምድር ወተአምረ ለነ፤ ንዌድሰኪ እንዘ ንብል ምክሐ ዘመድነ፤ ዮም በፍሥሓ ለማርያም እምነ፤ አስተርእዮ በሰማይ ኮነ፤ የትንቢት አበባ እግዚአብሔር የእኛ ሥጋ የኾነውን ያንቺን ሥጋ ለብሶ በምድር እንደተገለጠ የወገናችን መመኪያ ዛሬ ለእናታችን ለማርያም በሰማይ በፍጹም ደስታ መገለጥ ኾነ እንዲል ።
••●◉ ✞ ◉●••
💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒💒
🕊እንኳን ለበዓለ ዕረፍታ ለቅድስት ድንግል ማርያም አደረሳችሁ።🕊
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
▫▪ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ▪▫
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
👍1
🗣የምንፈራውም የማይቀረውም ሞት ነው። ዕለት ዕለት ስለሞት እየሰማንና እያየን ብንኖርም ቤተኛ አድርገን ልንወዳጀው ያልቻልነው ሞት ብቻ ነው።ሞት ሁልጊዜ አዲስ ነው። እንደምንሞት አምነን እድር ብንመዘገብም እንደምንሞት አምነን ግን ንሰሐ ለመግባት አንፈጥንም።
••●◉ ✞ ◉●••
💁♂ሁልጊዜ እየቀበርን እንደምንኖር እንጂ አንድ ቀን እኛም ሞተን የምንቀበር አይመስለንም። ምክንኛቱም ሞት ማለት አዳምና ሄዋን ያመጡብን ድፍርስ ውሃ እንጂ ስንፈጠር ያልነበረ እንግዳ ነገር በመሆኑ ነው።
••●◉ ✞ ◉●••
🔊ስለዚህ ለዘለዓለም ሕይወት የተፈጠረ የሰው ልጅ ሞትን አሜን ብሎ መቀበል አለመፈለጉ እውነት ነው። ይሁን እንጂ ብንቀበለውም ባንቀበለውም እናታችን እንኳን የማትቀይረን ሞት ከፊታችን አለ። ነገር ግን ይህንን ንሡምና ምሁሩ ባዕለጠጋውና ደሀው ባለ ዝና ሆኖ ዓለም ያወቀውና ያላወቀው ሰው የሆነ በሙሉ የሚፈራውና የሚጨነቅለት ሞት በክርስቶስ ኢየሱስ ሙት ሆኗል።
••●◉ ✞ ◉●••
🗣እርሱ አምላካችን ሞትን በሞት ውጦታል። መድኃኒት ገዳዩን በሽታ ገሎ እንደሚያድን ሁሉ ኢየሱስ ክርስቶስም ገዳዩን ገድሎ ከፍርሃትና ከባርነት ነጻ አውጥቶናል። ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሞተና እንደተነሳ ያመነ ሁሉ እርሱም ይነሳል መርፌው ባለፈበት ሁሉ አብሮ የተጣበቀው ክር ያልፋል።
••●◉ ✞ ◉●••
💁♂ክርስቶስ በሄደበት ሁሉ ክርስቲያን ይሄዳል። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሞተ ተነሳ ንጽህት ቅድስት እናቱ ድንግል ማርያምም ሞተች እሷም እንደልጇ ተነሳች። ሌሎችም በመቃብር ልብ ያሉ ክርስቲያኖች በሙሉ ከሞት ለመነሳት የጌታን ቀን እየጠበቁ ነው።
••●◉ ✞ ◉●••
🗣አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር ያደረገ ሄኖክ አልሞተም። ነቢዩ ኤልያስም ሞትን ሳያይ በክብር አርጓል ብሎ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ያለውን እውነት አምናለው የሚል ሰው እንዴት የአምላክ እናት ከሞት በመነሳት አርጋለች ሲሉት ለማመን ይቸገራል❓ለማንኛውም ማስተዋሉን ይስጣቸው።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💝የእመቤታችንን ዕረፍትዋንና ትንሳኤዋን ለምናምን ግን እንኳን ለበዓለ ዕረፍትዋ ለአስተርዮ ማርያም በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
የማንቂያ ደወል ድምፅ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
••●◉ ✞ ◉●••
💁♂ሁልጊዜ እየቀበርን እንደምንኖር እንጂ አንድ ቀን እኛም ሞተን የምንቀበር አይመስለንም። ምክንኛቱም ሞት ማለት አዳምና ሄዋን ያመጡብን ድፍርስ ውሃ እንጂ ስንፈጠር ያልነበረ እንግዳ ነገር በመሆኑ ነው።
••●◉ ✞ ◉●••
🔊ስለዚህ ለዘለዓለም ሕይወት የተፈጠረ የሰው ልጅ ሞትን አሜን ብሎ መቀበል አለመፈለጉ እውነት ነው። ይሁን እንጂ ብንቀበለውም ባንቀበለውም እናታችን እንኳን የማትቀይረን ሞት ከፊታችን አለ። ነገር ግን ይህንን ንሡምና ምሁሩ ባዕለጠጋውና ደሀው ባለ ዝና ሆኖ ዓለም ያወቀውና ያላወቀው ሰው የሆነ በሙሉ የሚፈራውና የሚጨነቅለት ሞት በክርስቶስ ኢየሱስ ሙት ሆኗል።
••●◉ ✞ ◉●••
🗣እርሱ አምላካችን ሞትን በሞት ውጦታል። መድኃኒት ገዳዩን በሽታ ገሎ እንደሚያድን ሁሉ ኢየሱስ ክርስቶስም ገዳዩን ገድሎ ከፍርሃትና ከባርነት ነጻ አውጥቶናል። ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሞተና እንደተነሳ ያመነ ሁሉ እርሱም ይነሳል መርፌው ባለፈበት ሁሉ አብሮ የተጣበቀው ክር ያልፋል።
••●◉ ✞ ◉●••
💁♂ክርስቶስ በሄደበት ሁሉ ክርስቲያን ይሄዳል። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሞተ ተነሳ ንጽህት ቅድስት እናቱ ድንግል ማርያምም ሞተች እሷም እንደልጇ ተነሳች። ሌሎችም በመቃብር ልብ ያሉ ክርስቲያኖች በሙሉ ከሞት ለመነሳት የጌታን ቀን እየጠበቁ ነው።
••●◉ ✞ ◉●••
🗣አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር ያደረገ ሄኖክ አልሞተም። ነቢዩ ኤልያስም ሞትን ሳያይ በክብር አርጓል ብሎ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ያለውን እውነት አምናለው የሚል ሰው እንዴት የአምላክ እናት ከሞት በመነሳት አርጋለች ሲሉት ለማመን ይቸገራል❓ለማንኛውም ማስተዋሉን ይስጣቸው።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💝የእመቤታችንን ዕረፍትዋንና ትንሳኤዋን ለምናምን ግን እንኳን ለበዓለ ዕረፍትዋ ለአስተርዮ ማርያም በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
የማንቂያ ደወል ድምፅ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
Forwarded from Mick
Channel lay bichal sle "5 tu aemade mistrat" tmhrt binor🙏 ....mknyatum youtube lemayey sw ezihu telegram lay binorlet ena biyawkachew bzu sw haymanotun aykeyrm nber🙏🙏
💝ተወዳጆች ሆይ ከላይ በተጠየቀው መሰረት ስለ አዕማደ ሚስጢራተ ተንተን ያለ ፁህፍ የምናቀርብ ይሆናል።ለዛሬ በሚስጢረ ስላሴ ጀምረናል።መልካም ንባብ🏃♂
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
📖ሚስጢረ ስላሴ🙏
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ሥላሴ ማለት ሦስትነት ማለት ሲሆን በልዩ አገላለፅ ሰለሠ ወይም ሦስት ሆነ ማለት ነው። ቅዱሳት መፃህፍት መሠረት በማድረግ እግዚአብሔር በአንድነትና በሦስትነት እናምነዋለን።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂አንድነቱ ➫በአገዛዝ፥ በሥልጣን፥ ይህን ዓለም በመፍጠርና በማሳለፍ፥በሕልውና፥ በመለኮት፥ በልብ፥ በቃል፥ በእስትንፉስና ይህን በመሳሰሉ ሁሉ የመለኮት ባሕርያት አንድ ሲሆን።
💁♂ሦስትነት➫ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም በአካል በግብር ሲገለፅ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የአካል ሦስትነት➫ ለአብ ፍፁም ገፅ፥ ፍፁም አካል፥ ፍፁም መልክ አለው ለወልድም ፍፁም ገፅ፥ ፍፁም አካል፥ ፍፁም መልክ አለው ለመንፈስ ቅዱስም ፍፁም ገፅ፥ ፍፁም አካል፥ ፍፁም መልክ አለው።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የስም ሦስትነት➫ አብ የአብስም ነው፥ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አይጠሩበትም፥ ወልድ የወልድ ስም ነው፥ አብ መንፈስ ቅዱስ አይጠሩበትም፥ መንፈስ ቅዱስም የመንፈስ ቅዱስ ስም ነው፥ አብ ወልድ አይጠሩበትም።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የግብር ሦስትነት➫ የአብ ግብሩ ወልድን መውለድ ፥ መንፈስ ቅዱስን ማስረፅ፥ የወልድ ግብሩ መወለድ ከአብ መወለድ፥ የመንፈስ ቅዱስ ግብሩ ከአብ መሥረፅ ነው። መንፈስ ቅዱስ ከአብ የሰረፀ እንጂ ከወልድ አይደለም፥ ወልድ ቢወለድ እንጂ አይወልድም አያሰርፅም አይሰርፅምም።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🙏
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂አብ ወልድ ስለወለደ መንፈስ ቅዱስ ስላሰረፀ አይበልጣቸውም አይቀድማቸውም። ይህንንም እንደሚከተለው ያስረዳናል።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር ዘፍ 1፥26
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣እግዚአብሔር አለ ብሎ አንድነቱን በመልካችን እንደ ምሳሌያችን እንፍጠር ሲል ደግሞ ብዛትን[ሶስትነት] ይገልፃል።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖እግዚአብሔር አምላክም አለ። እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ዘፍ3፥22
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🔊ከእኛ የሚለውና እንደ አንዱ የሚለው እግዚአብሔር ከአንድ በላይ እንደሆነ የጠቁሙን ናቸው።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።ዘፍ 11፥7
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ኑ የሚለውን ቃል የሚያስረዳን አንዱ አካል ሌሎችን ሁለትና ከዚያም በላይ ሊሆን ይችላል መጥራቱን ነው።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖በቀትርም ጊዜ እርሱ በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር በመምሬ የአድባር ዛፍ ተገለጠለት።ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፤ ባያቸውም ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፥ ወደ ምድርም ሰገደ፥ እንዲህም አለ። አቤቱ፥ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብዬ እለምናለሁ፤ ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ፥ እግራችሁን ታጠቡ፥ ከዚህችም ዛፍ በታች ዕረፉ...)ዘፍ 18፥1-5
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖አንዱም ለአንዱ። ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያለ ይጮኽ ነበር። ኢሳ 6፥1-3
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖አንዱ ቅዱስ አብ ሁለቱኛው ቅዱስ ወልድ ሦስተኛው ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ መሆኑን ልብ እንበል ይህንን በድጋሜ ራዕ 4:8 እናገኘዋለን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ያዕቆብ ሆይ፥ የጠራሁህም እስራኤል ሆይ፥ ስማኝ፤ እኔ ነኝ፤ እኔ ፊተኛው ነኝ እኔም ኋለኛው ነኝ።እጄም ምድርን መሥርታለች ቀኜም ሰማያትን ዘርግታለች፤ በጠራኋቸው ጊዜ በአንድነት ይቆማሉ። . . ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፥ አሁንም ጌታ እግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል።ኢሳ 48፥12-16
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤ እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ።ማቴ 3፥16-17
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።ማቴ 28፥19-20
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት። መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።ሉቃ 1፥35
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ከእናንተ ዘንድ ስኖር ይህን ነግሬአችኋለሁ፤አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።ዮሐ 14፥25-26
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ስለዚህ ማንም በእግዚአብሔር መንፈስ ሲናገር። ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚል እንደሌለ፥ በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር። ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ።1ኛ ቆሮ 12፥3
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን። 2ኛ ቆሮ13፥14
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
~~ይቀጥላል~~
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ሥላሴ ማለት ሦስትነት ማለት ሲሆን በልዩ አገላለፅ ሰለሠ ወይም ሦስት ሆነ ማለት ነው። ቅዱሳት መፃህፍት መሠረት በማድረግ እግዚአብሔር በአንድነትና በሦስትነት እናምነዋለን።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂አንድነቱ ➫በአገዛዝ፥ በሥልጣን፥ ይህን ዓለም በመፍጠርና በማሳለፍ፥በሕልውና፥ በመለኮት፥ በልብ፥ በቃል፥ በእስትንፉስና ይህን በመሳሰሉ ሁሉ የመለኮት ባሕርያት አንድ ሲሆን።
💁♂ሦስትነት➫ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም በአካል በግብር ሲገለፅ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የአካል ሦስትነት➫ ለአብ ፍፁም ገፅ፥ ፍፁም አካል፥ ፍፁም መልክ አለው ለወልድም ፍፁም ገፅ፥ ፍፁም አካል፥ ፍፁም መልክ አለው ለመንፈስ ቅዱስም ፍፁም ገፅ፥ ፍፁም አካል፥ ፍፁም መልክ አለው።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የስም ሦስትነት➫ አብ የአብስም ነው፥ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አይጠሩበትም፥ ወልድ የወልድ ስም ነው፥ አብ መንፈስ ቅዱስ አይጠሩበትም፥ መንፈስ ቅዱስም የመንፈስ ቅዱስ ስም ነው፥ አብ ወልድ አይጠሩበትም።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የግብር ሦስትነት➫ የአብ ግብሩ ወልድን መውለድ ፥ መንፈስ ቅዱስን ማስረፅ፥ የወልድ ግብሩ መወለድ ከአብ መወለድ፥ የመንፈስ ቅዱስ ግብሩ ከአብ መሥረፅ ነው። መንፈስ ቅዱስ ከአብ የሰረፀ እንጂ ከወልድ አይደለም፥ ወልድ ቢወለድ እንጂ አይወልድም አያሰርፅም አይሰርፅምም።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🙏
እግዚአብሔር አንድ ሲሆን ሦስት፥ ሦስት ሲሆን አንድ ነው። አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይባላል እንጂ ሦስት አማልክት አይባልም።┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂አብ ወልድ ስለወለደ መንፈስ ቅዱስ ስላሰረፀ አይበልጣቸውም አይቀድማቸውም። ይህንንም እንደሚከተለው ያስረዳናል።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖እግዚአብሔርም አለ። ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር ዘፍ 1፥26
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣እግዚአብሔር አለ ብሎ አንድነቱን በመልካችን እንደ ምሳሌያችን እንፍጠር ሲል ደግሞ ብዛትን[ሶስትነት] ይገልፃል።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖እግዚአብሔር አምላክም አለ። እነሆ አዳም መልካምንና ክፉን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ዘፍ3፥22
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🔊ከእኛ የሚለውና እንደ አንዱ የሚለው እግዚአብሔር ከአንድ በላይ እንደሆነ የጠቁሙን ናቸው።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።ዘፍ 11፥7
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ኑ የሚለውን ቃል የሚያስረዳን አንዱ አካል ሌሎችን ሁለትና ከዚያም በላይ ሊሆን ይችላል መጥራቱን ነው።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖በቀትርም ጊዜ እርሱ በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር በመምሬ የአድባር ዛፍ ተገለጠለት።ዓይኑንም አነሣና እነሆ፥ ሦስት ሰዎች በፊቱ ቆመው አየ፤ ባያቸውም ጊዜ ሊቀበላቸው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ፥ ወደ ምድርም ሰገደ፥ እንዲህም አለ። አቤቱ፥ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼ እንደ ሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብዬ እለምናለሁ፤ ጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ፥ እግራችሁን ታጠቡ፥ ከዚህችም ዛፍ በታች ዕረፉ...)ዘፍ 18፥1-5
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖አንዱም ለአንዱ። ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያለ ይጮኽ ነበር። ኢሳ 6፥1-3
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖አንዱ ቅዱስ አብ ሁለቱኛው ቅዱስ ወልድ ሦስተኛው ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ መሆኑን ልብ እንበል ይህንን በድጋሜ ራዕ 4:8 እናገኘዋለን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ያዕቆብ ሆይ፥ የጠራሁህም እስራኤል ሆይ፥ ስማኝ፤ እኔ ነኝ፤ እኔ ፊተኛው ነኝ እኔም ኋለኛው ነኝ።እጄም ምድርን መሥርታለች ቀኜም ሰማያትን ዘርግታለች፤ በጠራኋቸው ጊዜ በአንድነት ይቆማሉ። . . ወደ እኔ ቅረቡ ይህንም ስሙ፤ እኔ ከጥንት ጀምሬ በስውር አልተናገርሁም፤ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ እኔ በዚያ ነበርሁ፥ አሁንም ጌታ እግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል።ኢሳ 48፥12-16
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤ እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ።ማቴ 3፥16-17
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።ማቴ 28፥19-20
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት። መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።ሉቃ 1፥35
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ከእናንተ ዘንድ ስኖር ይህን ነግሬአችኋለሁ፤አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።ዮሐ 14፥25-26
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ስለዚህ ማንም በእግዚአብሔር መንፈስ ሲናገር። ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚል እንደሌለ፥ በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር። ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ።1ኛ ቆሮ 12፥3
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን። 2ኛ ቆሮ13፥14
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
~~ይቀጥላል~~
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏
ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
🔊ምስጢረ ሥላሴ በብሉይ ኪዳን📖
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🙏እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር፡ እግዚአብሔርም አለ፡- ሰውን በመልካችን እንደምሳሌአችን እንፍጠር ዘፍ 1፥26 እዚህ ላይ እግዚአብሔርም አለ ሲል አንድነቱ፣ እንፍጠር ሲል ከአንድ በላይ መሆኑን ግሱ /ቃሉ/ ያመለክታል፡፡በዚህ ንባብ እግዚአብሔር የሚለው ሥመ አምላክ ከአንድ በላይ የሆኑ አካላትን የሚመለከት መሆኑን ከተረዳን ስለ ሥላሴ ኃልወት በሌሎች የቅዱሳት መጻሕፍት ከተጻፉት ምንባባት ጋር በማገናዘብ ይህ ጥቅስ ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን እንደሚመሰክር በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ በዚህ አንቀጽ እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን የሚለው ንግግር የሦስት ተነጋጋሪዎች ነው እንጂ ያንድ ተናጋሪ ቃል አይደለም፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን፤ ሲል ሦስትነቱን ማስተማሩ ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ሙሴም ይህን የእግዚአብሔርን ነገር ሲጽፍልን ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን ያለውን የብዙውን አነጋገር ለአንድ ሰጥቶ፤ እግዚአብሔር አለ፤ ብሎ መጻፉ በአካል ሦስት ሲሆን በባሕርይ በህልውና አንድ ስለሆነ በአንድ ቃል መናገሩን ከእግዚአብሔር ተረድቶ ለእኛ ሲያስረዳን ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣እግዚአብሔርም ለሰው ልጅ ቃል ኪዳን ሲሰጥ፡እግዚአብሔር አምላክ አለ፡- እነሆ አዳም መልካሙንና ክፉውን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ዘፍ 3፥22 በማለት ባለቤቱን አንቀጽን አንድ፣ አሳቡን ዝርዝሩን የብዙ አድርጐ ይናገራል፡፡ እግዚአብሔር አለ ሲል አንድነቱን፣ «ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ» ሲል ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡ እግዚአብሔር ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ በማለቱ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ምንአልባትም እግዚአብሔር አለ፤ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ የሚለው ቃል ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ቢኖሩ አንዱ ሁለቱን ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ብሎ ሲነገር ከአንድ የበዙ ተናጋሪዎች ቃል መሆኑን ነው የሦስትነት ተነጋጋሪዎች መሆኑን ስለሚያስረዳ እግዚአብሔር ሦስት አካል መሆኑ በዚህ አነጋገር ግልጽ ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖በባቢሎን ግንብ ወቅት፡ እግዚአብሔርም አለ፡- «ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው፡፡» ዘፍ 11፥6-8፡፡ «እግዚአብሔር አለ» ብሎ አንድነቱን፣ «ኑ እንውረድ» ብሎ ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡በዚህ አንቀጽ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ብሎ በመናገሩ ከሁለትነት የተለየ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ መረጃውም ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ሁነው ሲነጋገሩ ሦስተኛው ሁለቱን ኑ እንውረድ ሊላቸው ይችላል፤ ምክንያቱም ሁለት ሆነው ግን አንዱ ሁለተኛውን ና እንውረድ ቢለው እንጂ ኑ እንውረድ ሊለው ስለማይችል ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
👆ከዚህ በላይ የተጠቀሱት የእግዚአብሔር ቃላት ተገልጸው ሲተረጐሙ፤ አካላዊ ልባቸው አብ አካላዊ ቃሉ ወልድንና አካላዊ ሕይወቱ (እስትንፋሱ) መንፈስ ቅዱስን፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን፤ እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ እንዲሁም ኑ እንውረድ፤ ብሎ እንዳነጋገራቸው ይታወቃል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ለአብርሃም በተገለጠለት ጊዜ የአንድነቱና የሦስትነቱ ማስረጃ ሁነው የታመኑ እነዚህ ሦስቱ ቃላት ከአንድ የበዙ የሁለት ተነጋጋሪዎች፤ ከሁለትም የበዙ ተነጋጋሪዎች ቃላት መሆናቸው ይታወቃል እንጂ ከሦስት ያልበለጡ የሦስት ብቻ ተነጋጋሪዎች ቃላት እንደ ሆኑ ቃላቶቹ በማያሻማ ሁኔታ ስለማያስረዱ፤ እግዚአብሔር በእነዚህ አነጋገሮች ከሦስት ያልበዛ ሦስት አካላት ብቻ መሆኑ አይታወቅም የሚል አሳብም ቢነሳ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ከዚህም በሌላ አንቀጽ ይመልሳል፡፡ «በቀትርም ጊዜ እግዚአብሔር ለአብርሃም ተገለጠለት አብርሃም ሦስት ሰዎችን በፊቱ ቆመው አየ» ዘፍ 18፥1-15 በማለት እግዚአብሔር አንድ መሆኑንና ሦስት አካል ያለው መሆኑን ወስኖ ያስረዳናል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የነቢያት ምስክርነት፡ እግዚአብሔር ለሙሴ በተገለጠለት ጊዜ «እኔ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር ነኝ» ዘፀ 3፥6 ሲል «አምላክ፣ አምላክ፣ አምላክ» ብሎ ሦስትነቱን፣ «እኔ እግዚአብሔር ነኝ» ብሎ ደግሞ አንድነቱን ገልጾ ተናግሯል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ክቡር ዳዊትም «የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን ሞላች፣ በእግዚአብሔርም ቃል ሰማዮች ጸኑ፣ ሠራዊታቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ» በማለት የሥላሴን ምስጢር ተናግሯል (መዝ 32፥6)፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ነቢዩ ኢሳይያስም «ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን በልዑል ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ አየሁት… ሱራፌልም ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያሉ ይጨሁ ነበር፡፡» ኢሳ 6፥1-8 በማለት ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ ብሎ ሦስትነቱን፣ የሠራዊት ጌታ እግዚአበሔር ብሎ ደግሞ አንድነቱን አይቶ መስክሯል፡፡ እንዲሁም “የጌታንም ድምፅ ‘ማንን እልካለሁ? ማንስ ወደዚያ ሕዝብ ይሄድልናል’ ሲል ሰማሁ” (ኢሳ 6፥8) በማለት ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን አመልክቷል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🙏የእግዚአብሔር ቀራቢዎች አገልጋዮች ሱራፌል በምስጋናቸው ሦስት ጊዜ ብቻ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ማለታቸው የሦስትነቱን አካላት መጥራታቸው ነው፤ እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ በማለት በአንድ ስም ጠርተው ምድር ሁሉ ምስጋናህን መልታለች በማለት ያንድ ተመስጋኝ ምስጋናን መስጠታቸው ሦስቱ አካላት አንድ ሕያው እግዚአብሔር፤ አንድ ገዥ፤አንድ አምላክ፤ አንድ ተመስጋኝ አምላክ መሆኑን መመስከራቸው ነው፡፡ ሱራፌልም በዚህ ምስጋናቸው እግዚአብሔር በአካል ከሦስትነት ያልበዛ ሦስት ብቻ እንደ ሆነ በባሕርይ በህልውና ከአንድነት ያልበዛ ሦስት አካል አንድ አምላክ ብቻ መሆኑን ይመሰክሩልናል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ሚስጢረ ስላሴ በሐዲስ ኪዳን ይቀጥላል
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🙏እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር፡ እግዚአብሔርም አለ፡- ሰውን በመልካችን እንደምሳሌአችን እንፍጠር ዘፍ 1፥26 እዚህ ላይ እግዚአብሔርም አለ ሲል አንድነቱ፣ እንፍጠር ሲል ከአንድ በላይ መሆኑን ግሱ /ቃሉ/ ያመለክታል፡፡በዚህ ንባብ እግዚአብሔር የሚለው ሥመ አምላክ ከአንድ በላይ የሆኑ አካላትን የሚመለከት መሆኑን ከተረዳን ስለ ሥላሴ ኃልወት በሌሎች የቅዱሳት መጻሕፍት ከተጻፉት ምንባባት ጋር በማገናዘብ ይህ ጥቅስ ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን እንደሚመሰክር በግልጽ መረዳት ይቻላል፡፡ በዚህ አንቀጽ እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን የሚለው ንግግር የሦስት ተነጋጋሪዎች ነው እንጂ ያንድ ተናጋሪ ቃል አይደለም፡፡ ስለዚህ እግዚአብሔር፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደምሳሌያችን፤ ሲል ሦስትነቱን ማስተማሩ ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ሙሴም ይህን የእግዚአብሔርን ነገር ሲጽፍልን ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን ያለውን የብዙውን አነጋገር ለአንድ ሰጥቶ፤ እግዚአብሔር አለ፤ ብሎ መጻፉ በአካል ሦስት ሲሆን በባሕርይ በህልውና አንድ ስለሆነ በአንድ ቃል መናገሩን ከእግዚአብሔር ተረድቶ ለእኛ ሲያስረዳን ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣እግዚአብሔርም ለሰው ልጅ ቃል ኪዳን ሲሰጥ፡እግዚአብሔር አምላክ አለ፡- እነሆ አዳም መልካሙንና ክፉውን ለማወቅ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ዘፍ 3፥22 በማለት ባለቤቱን አንቀጽን አንድ፣ አሳቡን ዝርዝሩን የብዙ አድርጐ ይናገራል፡፡ እግዚአብሔር አለ ሲል አንድነቱን፣ «ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ» ሲል ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡ እግዚአብሔር ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ በማለቱ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ምንአልባትም እግዚአብሔር አለ፤ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ የሚለው ቃል ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ቢኖሩ አንዱ ሁለቱን ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ብሎ ሲነገር ከአንድ የበዙ ተናጋሪዎች ቃል መሆኑን ነው የሦስትነት ተነጋጋሪዎች መሆኑን ስለሚያስረዳ እግዚአብሔር ሦስት አካል መሆኑ በዚህ አነጋገር ግልጽ ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖በባቢሎን ግንብ ወቅት፡ እግዚአብሔርም አለ፡- «ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው፡፡» ዘፍ 11፥6-8፡፡ «እግዚአብሔር አለ» ብሎ አንድነቱን፣ «ኑ እንውረድ» ብሎ ደግሞ ከአንድ በላይ መሆኑን ያመለክታል፡፡በዚህ አንቀጽ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ብሎ በመናገሩ ከሁለትነት የተለየ ሦስትነቱን ያስረዳል፡፡ መረጃውም ሦስት ተነጋጋሪዎች በአንድ ቦታ ሁነው ሲነጋገሩ ሦስተኛው ሁለቱን ኑ እንውረድ ሊላቸው ይችላል፤ ምክንያቱም ሁለት ሆነው ግን አንዱ ሁለተኛውን ና እንውረድ ቢለው እንጂ ኑ እንውረድ ሊለው ስለማይችል ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
👆ከዚህ በላይ የተጠቀሱት የእግዚአብሔር ቃላት ተገልጸው ሲተረጐሙ፤ አካላዊ ልባቸው አብ አካላዊ ቃሉ ወልድንና አካላዊ ሕይወቱ (እስትንፋሱ) መንፈስ ቅዱስን፤ ሰውን እንፍጠር በመልካችን እንደ ምሳሌያችን፤ እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ፤ እንዲሁም ኑ እንውረድ፤ ብሎ እንዳነጋገራቸው ይታወቃል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ለአብርሃም በተገለጠለት ጊዜ የአንድነቱና የሦስትነቱ ማስረጃ ሁነው የታመኑ እነዚህ ሦስቱ ቃላት ከአንድ የበዙ የሁለት ተነጋጋሪዎች፤ ከሁለትም የበዙ ተነጋጋሪዎች ቃላት መሆናቸው ይታወቃል እንጂ ከሦስት ያልበለጡ የሦስት ብቻ ተነጋጋሪዎች ቃላት እንደ ሆኑ ቃላቶቹ በማያሻማ ሁኔታ ስለማያስረዱ፤ እግዚአብሔር በእነዚህ አነጋገሮች ከሦስት ያልበዛ ሦስት አካላት ብቻ መሆኑ አይታወቅም የሚል አሳብም ቢነሳ፤ መጽሐፍ ቅዱስ ከዚህም በሌላ አንቀጽ ይመልሳል፡፡ «በቀትርም ጊዜ እግዚአብሔር ለአብርሃም ተገለጠለት አብርሃም ሦስት ሰዎችን በፊቱ ቆመው አየ» ዘፍ 18፥1-15 በማለት እግዚአብሔር አንድ መሆኑንና ሦስት አካል ያለው መሆኑን ወስኖ ያስረዳናል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የነቢያት ምስክርነት፡ እግዚአብሔር ለሙሴ በተገለጠለት ጊዜ «እኔ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅም አምላክ፣ የያዕቆብም አምላክ እግዚአብሔር ነኝ» ዘፀ 3፥6 ሲል «አምላክ፣ አምላክ፣ አምላክ» ብሎ ሦስትነቱን፣ «እኔ እግዚአብሔር ነኝ» ብሎ ደግሞ አንድነቱን ገልጾ ተናግሯል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ክቡር ዳዊትም «የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን ሞላች፣ በእግዚአብሔርም ቃል ሰማዮች ጸኑ፣ ሠራዊታቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ» በማለት የሥላሴን ምስጢር ተናግሯል (መዝ 32፥6)፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ነቢዩ ኢሳይያስም «ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት እግዚአብሔርን በልዑል ዙፋኑ ላይ ተቀምጦ አየሁት… ሱራፌልም ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከክብሩ ተሞልታለች እያሉ ይጨሁ ነበር፡፡» ኢሳ 6፥1-8 በማለት ቅዱስ፣ ቅዱስ፣ ቅዱስ ብሎ ሦስትነቱን፣ የሠራዊት ጌታ እግዚአበሔር ብሎ ደግሞ አንድነቱን አይቶ መስክሯል፡፡ እንዲሁም “የጌታንም ድምፅ ‘ማንን እልካለሁ? ማንስ ወደዚያ ሕዝብ ይሄድልናል’ ሲል ሰማሁ” (ኢሳ 6፥8) በማለት ፍጹም አንድነቱንና ልዩ ሦስትነቱን አመልክቷል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🙏የእግዚአብሔር ቀራቢዎች አገልጋዮች ሱራፌል በምስጋናቸው ሦስት ጊዜ ብቻ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ማለታቸው የሦስትነቱን አካላት መጥራታቸው ነው፤ እግዚአብሔር የሠራዊት ጌታ በማለት በአንድ ስም ጠርተው ምድር ሁሉ ምስጋናህን መልታለች በማለት ያንድ ተመስጋኝ ምስጋናን መስጠታቸው ሦስቱ አካላት አንድ ሕያው እግዚአብሔር፤ አንድ ገዥ፤አንድ አምላክ፤ አንድ ተመስጋኝ አምላክ መሆኑን መመስከራቸው ነው፡፡ ሱራፌልም በዚህ ምስጋናቸው እግዚአብሔር በአካል ከሦስትነት ያልበዛ ሦስት ብቻ እንደ ሆነ በባሕርይ በህልውና ከአንድነት ያልበዛ ሦስት አካል አንድ አምላክ ብቻ መሆኑን ይመሰክሩልናል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ሚስጢረ ስላሴ በሐዲስ ኪዳን ይቀጥላል
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
🔊ምስጢረ ሥላሴ በሐዲስ ኪዳን📖
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣በሐዲስ ኪዳንም የእግዚአብሔር አንድነትና ሦስትነት /ምስጢረ ሥላሴ/ በምስጢረ ሥጋዌ (በጌታችን በተዋህዶ ሰው መሆን) በሚገባ ታውቋል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂በብስራት ጊዜ፦መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልም እመቤታችንን ባበሠራት ጊዜ መንፈስ ቅዱስ በአንች ላይ ይመጣለ፣ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንች የሚለደው ቅዱሱ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል፡፡ ብሎ የሥላሴን ሦስትነት በግልጽ ተናግሯል፡፡ሉቃ 1፥35፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂በጥምቀት ጊዜ፦ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተለየ አካሉ /ሰው ሆኖ/ በዮርዳኖስ ሲጠመቅ፣ አብ በደመና ሆኖ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚላችሁን ስሙት ሲል፣ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ በራሱ ላይ በርግብ አምሳል ሲያርፍበትበት ታይቶአል፡፡ /ማቴ 3፥16-17፣ ማር 1፥9-11፣ ሉቃ 3፥21-22፣ ሉቃ 1፥32-34/ በዚህም እግዚአብሔር በአካል ሦስት እንደሆነ ተገልጿል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂በደብረ ታቦር፦ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን በገለፀበት በደብረ ታቦር ተራራም ምስጢረ ሥላሴ ተገልጿል፡፡ ወልድ በተለየ አካሉ ሥጋን ተዋህዶ በደብረ ታቦር ተገኝቶ፣ አብ በሰማያት ሆኖ በእርሱ ደስ የሚለኝ ልጄ እርሱ ነው፤ እርሱን ስሙት የሚል ቃል ተናግሮ፣ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ በደመና ጋርዷቸው ተገልጠዋል፡፡ ማቴ 17፥1-10
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ሐዋርያዊ ተልዕኮ ሲሠጥ፦ እራሱ ባለቤቱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም የማዳን ሥራውን ፈጽሞ ከማረጉ በፊት ለደቀመዛሙርቱ ቋሚ ትዕዛዝ ሲሰጥ እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ደቀመዛሙርት አድርጓቸው ብሏል ማቴ 28፥19-20፡፡ በዚህም ስም ብሎ አንድነታቸውን አብ ወልድና መንፈስ ቅዱስ ብሎ ሦስትነታቸውን ገልጿል፡፡ ስለመንፈስ ቅዱስም ሲናገር ዳሩ ግን እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል፡፡ በማለት አንድነትና ሦስትነቱን በግልፅ ተናግሯል (ዮሐ 15፥26፣ 14፥16-17፣ 25፥26)፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂በሐዋርያት አንደበት፦ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ክርስቲያኖች በጻፈው መልእክቱ የሥላሴን ሦስትነት ገልጾ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፣ የእግዚአብሔርም ፍቅር፣ የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን (2ኛ ቆሮ 13፥14) በማለት ተናግሮአል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ በጻፈው መልእክቱ በማያሻማ ሁኔታ በሰማይ የሚመሰክሩ ሦስት ናቸው፡፡ እነርሱም አብ፣ ልጁም፣ መንፈስ ቅዱስም ናቸው፡፡ እነዚህ ሦስቱም አንድ ናቸው፡፡ 1ኛ ዮሐ 5፥7፡፡ በማለት የሥላሴን አንድነትና ሦስትነት በግልጽ ያስረዳናል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ወንጌላዊው ቅድስ በራእዩ እነሆም በጉ በጽዮን ተራራ ቆሞ ነበር፣ ከእርሱም ጋር ስሙና የአባቱም ስም የመንፈስ ቅዱስም ስም በግምባራቸው የተጻፈላቸው መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ ራዕ 14፥1፡፡ በማለት በገጸ-ልቡናቸው ስመ ወላዲ፣ ስመ ተወላዲና ስመ ሠራፂ የተጻፈባቸውን የሥላሴን ልጆች አይቷል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣በዚህም የሥላሴን ልዩ ሦስትነት በግልጽ መስክሯል፡፡ ከላይ በዝርዝር የተገለጹትና እነዚህን የመሳሰሉት ሁሉ እግዚአብሔር አንድነቱንና ሦስትነቱን የገለጸባቸው ምስክሮች ናቸው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ከቀደሙ ሊቃውንት ምስክርነቶች ይቀጥላል
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣በሐዲስ ኪዳንም የእግዚአብሔር አንድነትና ሦስትነት /ምስጢረ ሥላሴ/ በምስጢረ ሥጋዌ (በጌታችን በተዋህዶ ሰው መሆን) በሚገባ ታውቋል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂በብስራት ጊዜ፦መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልም እመቤታችንን ባበሠራት ጊዜ መንፈስ ቅዱስ በአንች ላይ ይመጣለ፣ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንች የሚለደው ቅዱሱ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል፡፡ ብሎ የሥላሴን ሦስትነት በግልጽ ተናግሯል፡፡ሉቃ 1፥35፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂በጥምቀት ጊዜ፦ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተለየ አካሉ /ሰው ሆኖ/ በዮርዳኖስ ሲጠመቅ፣ አብ በደመና ሆኖ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚላችሁን ስሙት ሲል፣ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ በራሱ ላይ በርግብ አምሳል ሲያርፍበትበት ታይቶአል፡፡ /ማቴ 3፥16-17፣ ማር 1፥9-11፣ ሉቃ 3፥21-22፣ ሉቃ 1፥32-34/ በዚህም እግዚአብሔር በአካል ሦስት እንደሆነ ተገልጿል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂በደብረ ታቦር፦ጌታችን ብርሃነ መለኮቱን በገለፀበት በደብረ ታቦር ተራራም ምስጢረ ሥላሴ ተገልጿል፡፡ ወልድ በተለየ አካሉ ሥጋን ተዋህዶ በደብረ ታቦር ተገኝቶ፣ አብ በሰማያት ሆኖ በእርሱ ደስ የሚለኝ ልጄ እርሱ ነው፤ እርሱን ስሙት የሚል ቃል ተናግሮ፣ መንፈስ ቅዱስ ደግሞ በደመና ጋርዷቸው ተገልጠዋል፡፡ ማቴ 17፥1-10
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ሐዋርያዊ ተልዕኮ ሲሠጥ፦ እራሱ ባለቤቱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም የማዳን ሥራውን ፈጽሞ ከማረጉ በፊት ለደቀመዛሙርቱ ቋሚ ትዕዛዝ ሲሰጥ እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ደቀመዛሙርት አድርጓቸው ብሏል ማቴ 28፥19-20፡፡ በዚህም ስም ብሎ አንድነታቸውን አብ ወልድና መንፈስ ቅዱስ ብሎ ሦስትነታቸውን ገልጿል፡፡ ስለመንፈስ ቅዱስም ሲናገር ዳሩ ግን እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ አጽናኝ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል፡፡ በማለት አንድነትና ሦስትነቱን በግልፅ ተናግሯል (ዮሐ 15፥26፣ 14፥16-17፣ 25፥26)፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂በሐዋርያት አንደበት፦ ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ክርስቲያኖች በጻፈው መልእክቱ የሥላሴን ሦስትነት ገልጾ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፣ የእግዚአብሔርም ፍቅር፣ የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን (2ኛ ቆሮ 13፥14) በማለት ተናግሮአል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ በጻፈው መልእክቱ በማያሻማ ሁኔታ በሰማይ የሚመሰክሩ ሦስት ናቸው፡፡ እነርሱም አብ፣ ልጁም፣ መንፈስ ቅዱስም ናቸው፡፡ እነዚህ ሦስቱም አንድ ናቸው፡፡ 1ኛ ዮሐ 5፥7፡፡ በማለት የሥላሴን አንድነትና ሦስትነት በግልጽ ያስረዳናል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ወንጌላዊው ቅድስ በራእዩ እነሆም በጉ በጽዮን ተራራ ቆሞ ነበር፣ ከእርሱም ጋር ስሙና የአባቱም ስም የመንፈስ ቅዱስም ስም በግምባራቸው የተጻፈላቸው መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ ራዕ 14፥1፡፡ በማለት በገጸ-ልቡናቸው ስመ ወላዲ፣ ስመ ተወላዲና ስመ ሠራፂ የተጻፈባቸውን የሥላሴን ልጆች አይቷል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣በዚህም የሥላሴን ልዩ ሦስትነት በግልጽ መስክሯል፡፡ ከላይ በዝርዝር የተገለጹትና እነዚህን የመሳሰሉት ሁሉ እግዚአብሔር አንድነቱንና ሦስትነቱን የገለጸባቸው ምስክሮች ናቸው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ከቀደሙ ሊቃውንት ምስክርነቶች ይቀጥላል
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
ቤተ ክርስቲያን ሆይ ደጆችሽ አይዘጊ❗️ pinned «🗣የምንፈራውም የማይቀረውም ሞት ነው። ዕለት ዕለት ስለሞት እየሰማንና እያየን ብንኖርም ቤተኛ አድርገን ልንወዳጀው ያልቻልነው ሞት ብቻ ነው።ሞት ሁልጊዜ አዲስ ነው። እንደምንሞት አምነን እድር ብንመዘገብም እንደምንሞት አምነን ግን ንሰሐ ለመግባት አንፈጥንም። ••●◉ ✞ ◉●•• 💁♂ሁልጊዜ እየቀበርን እንደምንኖር እንጂ አንድ ቀን እኛም ሞተን የምንቀበር አይመስለንም። ምክንኛቱም…»
🗣ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ከቀደሙ ሊቃውንት ምስክርነቶች ጥቂቶቹ🔊
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣እግዚአብሔር አንድ ነው፤ የማትከፈል የማትፋለስ መንግስትም አንዲት ናት፤ ከሥላሴ ምንም ምን ፍጡር ደኃራዊ የለም፤ በእነርሱ ዘንድ አንዱ ለአንዱ መገዛት የለም፡፡ አብ ከወልድ ተለይቶ የኖረበት ዘመን የለም፣ ወልድም ከመንፈስ ቅዱስ ተለይቶ የኖረበት ዘመን የለም፤ መንፈስ ቅዱስም ከአብ ከወልድ ተለይቶ የኖረበት ዘመን የለም፤ ሥሉስ ቅዱስ በዘመኑ በቀኑ ሁሉ በግብርም በስምም ሳይለወጥ ሳይፋለስ ጸንቶ ያለ ነው እንጂ፡፡ሃይማኖተ አበው ዘሠለስቱ ምዕት ምዕራፍ 19፥5-6
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ወንድሞቻችን እኛስ እንዲህ እናምናለን፤ ያልተወለደ እግዚአብሔር አብ በተለየ አካሉ አንድ ነው፤ የተወለደ እግዚአብሔር ወልድ ዋሕድ ኢየሱስ ክርስቶስም በተለየ አካሉ አንድ ነው፤ በወደደው የሚያድር የአብ የወልድ እስትንፋስ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስም በተለየ አካሉ አንድ ነው እንላለን፡፡…አብ አምላክ ነው፤ ወልድም አምላክ ነው፤ መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው፡፡ ግን ሦስት አማልክት አይባሉም አንድ አምላክ እንጂ፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ 25፥2-4
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ከሦስቱ ፍጡር የለም ፍጡራን አይደሉምና፡፡ ከዕውቀት ከሃይማኖት የተለዩ መናፍቃን ከቅድስት ሥላሴ መለኮት መከፈልን በአካላት መጠቅለልን ሊያመጡ አይድፈሩ ሦስት አማልክት ብለን አንሰግድም አንድ አምላክ ብለን እንሰግዳለን እንጂ፡፡ በስም ሦስት ናቸው እንላለን፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ ባህርይ አንድ ሥልጣን ናቸው፤ በአንድ መለኮት በባህርይ አንድነት የጸኑ ሦስት አካላት ሲሆኑ ከሦስቱ አንዱ የሚበልጥ አንዱ የሚያንስ አይደለም፤ በማይመረመር በአንድ ክብር የተካከሉ ናቸው እንጂ፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ 60፥6-7
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ወልድ ሳይኖር አብ ከአዝማን በዘመን ፈጽሞ አልነበረም፤ ወልድም ከመንፈስ ቅዱስ ተለይቶ በዘመን አልነበረም፤ ሳይለወጡ ሳይለዋወጡ በገጽ በመልክ ፍጹማን በሚሆኑ በሦስት አካላት ጥንት ሳይኖራቸው በዘመን ሁሉ የነበሩ፤ ፍጻሜ ሳይኖራቸው የሚኖሩ ናቸው እንጂ፡፡ ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቴዎፍሎስ 68፥5
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በአካል ሦስት በባህርይ አንድ ነው ብሎ ማመን ይህ ነው፤ የማይመረመር በቅድምና የነበረ አብ በገጹ በአካሉ ፍጹም ነው፤…የማይመረመር በቅድምና ነበረ ወልድም በገጹ በአካሉ ፍጹም ነው፤….የማይመረመር በቅድምና የነበረ መንፈስ ቅዱስም በገጹ በአካሉ ፍጹም ነው፤ ሐዋርያት ያስተማሩዋት ቅድስት ቤተክርስቲያን የተቀበለቻቸው ቅዱሳት መጻሕፍት እንደተናገሩ፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቄርሎስ 70፥14-17
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🔊እኛ ግን በሥላሴ ዘንድ በማዕረግ ማነሥና መብለጥ የለም በመለኮት አንድ ወገን ናቸው እንላለን።አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ተግሳጽ ዘሰባልዮስ
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
ማጠቃለያ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
👌ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምስጢረ ሥላሴን በተረዳ ነገር ሥላሴ አንድ ሲሆኑ ሦስት፣ ሦስት ሲሆኑ አንድ ናቸው፡፡ አንድነቱ ሦስትነቱን ሳይጠቀልለው፣ ሦስትነቱ አንድነቱን ሳይከፋፍለው በሕልውና ተገናዝበው የሚኖሩ ናቸው፡፡ ብላ ታምናለች፤ ታስተምራለችም፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ይህም እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ራሱን የገለጠበት፣ ነቢያት የመሰከሩት፣ ወልደ እግዚአብሔር በተለየ አካሉ ሰው ሆኖ ያስተማረው፣ ሐዋርያትም በዓለም ዞረው የሰበኩት ምስጢር ነው፡፡ ስለዚህ እኛም እንደ አባቶቻችን ምንም እንኳን ሥላሴን በስም፣ በአካል በግብር ሦስት ናቸው ብንልም ሦስቱ በባህርይ፣ በመለኮት፣ በህልውና፣ በፈቃድ አንድ ናቸው፡፡ አንድ አምላክ እንጂ ሦስት አማልክት አንልም፡፡ አብ ወልድና መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ አላቸው፡፡ ነገር ግን በህልውና አንድ ናቸው፡፡ ብለን እናምናለን፤ እንታመናለን፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ስለ ምሥጢረ ስጋዌ ይቀጥላል
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣እግዚአብሔር አንድ ነው፤ የማትከፈል የማትፋለስ መንግስትም አንዲት ናት፤ ከሥላሴ ምንም ምን ፍጡር ደኃራዊ የለም፤ በእነርሱ ዘንድ አንዱ ለአንዱ መገዛት የለም፡፡ አብ ከወልድ ተለይቶ የኖረበት ዘመን የለም፣ ወልድም ከመንፈስ ቅዱስ ተለይቶ የኖረበት ዘመን የለም፤ መንፈስ ቅዱስም ከአብ ከወልድ ተለይቶ የኖረበት ዘመን የለም፤ ሥሉስ ቅዱስ በዘመኑ በቀኑ ሁሉ በግብርም በስምም ሳይለወጥ ሳይፋለስ ጸንቶ ያለ ነው እንጂ፡፡ሃይማኖተ አበው ዘሠለስቱ ምዕት ምዕራፍ 19፥5-6
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ወንድሞቻችን እኛስ እንዲህ እናምናለን፤ ያልተወለደ እግዚአብሔር አብ በተለየ አካሉ አንድ ነው፤ የተወለደ እግዚአብሔር ወልድ ዋሕድ ኢየሱስ ክርስቶስም በተለየ አካሉ አንድ ነው፤ በወደደው የሚያድር የአብ የወልድ እስትንፋስ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስም በተለየ አካሉ አንድ ነው እንላለን፡፡…አብ አምላክ ነው፤ ወልድም አምላክ ነው፤ መንፈስ ቅዱስም አምላክ ነው፡፡ ግን ሦስት አማልክት አይባሉም አንድ አምላክ እንጂ፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ 25፥2-4
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ከሦስቱ ፍጡር የለም ፍጡራን አይደሉምና፡፡ ከዕውቀት ከሃይማኖት የተለዩ መናፍቃን ከቅድስት ሥላሴ መለኮት መከፈልን በአካላት መጠቅለልን ሊያመጡ አይድፈሩ ሦስት አማልክት ብለን አንሰግድም አንድ አምላክ ብለን እንሰግዳለን እንጂ፡፡ በስም ሦስት ናቸው እንላለን፤ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ ባህርይ አንድ ሥልጣን ናቸው፤ በአንድ መለኮት በባህርይ አንድነት የጸኑ ሦስት አካላት ሲሆኑ ከሦስቱ አንዱ የሚበልጥ አንዱ የሚያንስ አይደለም፤ በማይመረመር በአንድ ክብር የተካከሉ ናቸው እንጂ፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ 60፥6-7
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ወልድ ሳይኖር አብ ከአዝማን በዘመን ፈጽሞ አልነበረም፤ ወልድም ከመንፈስ ቅዱስ ተለይቶ በዘመን አልነበረም፤ ሳይለወጡ ሳይለዋወጡ በገጽ በመልክ ፍጹማን በሚሆኑ በሦስት አካላት ጥንት ሳይኖራቸው በዘመን ሁሉ የነበሩ፤ ፍጻሜ ሳይኖራቸው የሚኖሩ ናቸው እንጂ፡፡ ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቴዎፍሎስ 68፥5
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በአካል ሦስት በባህርይ አንድ ነው ብሎ ማመን ይህ ነው፤ የማይመረመር በቅድምና የነበረ አብ በገጹ በአካሉ ፍጹም ነው፤…የማይመረመር በቅድምና ነበረ ወልድም በገጹ በአካሉ ፍጹም ነው፤….የማይመረመር በቅድምና የነበረ መንፈስ ቅዱስም በገጹ በአካሉ ፍጹም ነው፤ ሐዋርያት ያስተማሩዋት ቅድስት ቤተክርስቲያን የተቀበለቻቸው ቅዱሳት መጻሕፍት እንደተናገሩ፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቄርሎስ 70፥14-17
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🔊እኛ ግን በሥላሴ ዘንድ በማዕረግ ማነሥና መብለጥ የለም በመለኮት አንድ ወገን ናቸው እንላለን።አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ተግሳጽ ዘሰባልዮስ
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
ማጠቃለያ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
👌ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምስጢረ ሥላሴን በተረዳ ነገር ሥላሴ አንድ ሲሆኑ ሦስት፣ ሦስት ሲሆኑ አንድ ናቸው፡፡ አንድነቱ ሦስትነቱን ሳይጠቀልለው፣ ሦስትነቱ አንድነቱን ሳይከፋፍለው በሕልውና ተገናዝበው የሚኖሩ ናቸው፡፡ ብላ ታምናለች፤ ታስተምራለችም፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ይህም እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ራሱን የገለጠበት፣ ነቢያት የመሰከሩት፣ ወልደ እግዚአብሔር በተለየ አካሉ ሰው ሆኖ ያስተማረው፣ ሐዋርያትም በዓለም ዞረው የሰበኩት ምስጢር ነው፡፡ ስለዚህ እኛም እንደ አባቶቻችን ምንም እንኳን ሥላሴን በስም፣ በአካል በግብር ሦስት ናቸው ብንልም ሦስቱ በባህርይ፣ በመለኮት፣ በህልውና፣ በፈቃድ አንድ ናቸው፡፡ አንድ አምላክ እንጂ ሦስት አማልክት አንልም፡፡ አብ ወልድና መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አካል ፍጹም ገጽ አላቸው፡፡ ነገር ግን በህልውና አንድ ናቸው፡፡ ብለን እናምናለን፤ እንታመናለን፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ስለ ምሥጢረ ስጋዌ ይቀጥላል
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
🗣ምስጢረ ሥጋዌ: ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋሕዶ ሰው የሆነ አምላክ ነው❗️🔊
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ምስጢረ ሥጋዌ ቃል ስጋ ሆነ… በእኛም አደረ በሚለዉ የወንጌል ቃል ላይ የተመሰረተ ታላቅ የክርስትና ሃይማኖት ምስጢር ነዉ (ዮሐ 1፥14)። ይህ ምስጢር አምላካችን የእግዚአብሔር ልጅ፣ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ በተለየ አካሉ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል በሥጋ በመወለዱ (ሰው በመሆኑ) አምላክ ሰው የሆነበት፣ ሰው አምላክ የሆነበት ልዩ ምስጢር ነው፡፡ የሰው ልጅ በበደሉ ምክንያት ከመጣበት ሞት የዳነበት ምስጢር ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣በተጨማሪም ቤተክርስቲያናችን ተዋሕዶ የሚለውን ስያሜ ያገኘችበት እኛም ክርስቲያን የተባልንበት ምስጢር ነው፡፡ ሰማያዊው ነገረ እግዚአብሔር ለሰው ልጅ የተገለጠው በዚህ ምስጢር ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለ ምስጢረ ሥጋዌ ታላቅነት ሲናገር የተነገረውን አስተውል፤ እግዚአብሔር ከእኛ ባሕርይ የተዋሐደው ተዋሕዶ ጥቂት ክብር አይምሰልህ፣ ይህንን ለመላእክት አላደረገውምና፡፡ ብሏል፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 62፥4
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
የኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት ልደታት
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🙏ወልደ እግዚአብሔር፣ ወልደ ማርያም (የእግዚአብሔር አብ ልጅ፣ የድንግል ማርያም ልጅ) ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት ልደታት አሉት፡፡
✍የመጀመሪያው ቀዳማዊ ልደት ዘመን ከመቆጠሩ ዓለም ከመፈጠሩ በፊት እግዚአብሔር ወልድ ከእግዚአብሔር አብ ከሰው አእምሮ በላይ በሆነ ምሥጢር (አካል ዘእምአካል ባህርይ ዘእምባህርይ) የተወለደው ልደት ነው (መዝ 2፥7 መዝ 109፥3 ምሳ 8፥25)፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✍ሁለተኛው (ደኀራዊ) ልደቱ ደግሞ ዓለም ከተፈጠረ አዳም ከበደለ ከአምስት ሺ አምስት መቶ ዘመን በኋላ ከቅድስት ድንግል ማርያም በሥጋ የተወለደው ልደት ነው (ገላ 4፥4 ኢሳ 7፥14 ኢሳ 9፥6 ዘፍ 3፥15 ፤18፥13 ፤ 12፥8 ፣ መዝ 106፥20)፡፡ ዘመን የማይቆጠረለት፣ በቅድምና ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር የነበረ፣ ዓለምንም በአምላክነቱ የፈጠረ የእግዚአብሔር ልጅ፣ አካላዊ ቃል መለኮታዊ አካሉን፣ መለኮታዊ ባሕርይውን ሳይለቅ በተለየ አካሉ ንጽሕት፣ የባሕርያችን መመኪያ ከምትሆን ከድንግል ማርያም በሥጋ በተወለደ ጊዜ አምላካዊ አካልና ባሕርይን ከሰው አካልና ባሕርይ ጋር ያለመጠፋፋት፣ ያለመቀላቀል ተዋሐደ እንጅ አካሉም ባሕርይውም አልተለወጠም፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ሊቁ አባታችን ቅዱስ ፊሊክስ የጌታችንን ቀዳማዊና ደኀራዊ ልደቱን በተናገረበት አንቀጽ ዓለም ሳይፈጠር ከእግዚአብሔር አብ የተወለደው በኋላ ዘመን በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ማኅፀን ያደረ እርሱ ነው፤ እርሱ ሰውም ቢሆን አንድ አካል፣ አንድ ገፅ፣ አንድ ባሕርይ ነው በማለት ሁለቱን ልደታት አስተምሯል፡፡ ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ፊሊክስ 38፡10
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣በተጨማሪም ቅዱስ ናጣሊስ ከእግዚአብሔር አብ በተወለደው በቀዳማዊ ልደቱ የእግዚአብሔር አብ ልጅ ነው፤ ከድንግል በተወለደው በደኃራዊ ልደቱ የሰው ልጅ ሆነ፡፡ እርሱ አንዱ በመለኮት ከአብ ጋር አንድ የሚሆን የሚተካከል ፍጹም አምላክ ነው፤ እርሱ ብቻ ከድንግል በተወለደው ልደት በሥጋ ከሰው ጋር አንድ የሚሆን ፍጹም ሰው ነው ብሏል፡፡ ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ናጣሊስ 46፡3-4
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
አምላክ ለምን ሰው ሆነ❓
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ምስጢረ ሥጋዌ አምላክ ሰው የሆነበት ሰውም አምላክ የሆነበት ምስጢር ነው ስንል አምላክ ለምን ሰው ሆነ? የሚለውን በመጻሕፍት ማስረጃነት መዳሰስ ያሻል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የእግዚአብሔርን ዕቅድ በሙሉ መርምሮ የሚያውቅ ባይኖርም በቅዱሳት መጻሕፍት በተገለጠውና በሊቃውንት አስተምህሮ በተተነተነው መሠረት አምላክ ሰው የሆነባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች ፦
✅ቤዛ ለመሆን (ኢሳ 64፥6 ኢሳ 53፥5 ዕብ 9፥26 ዮሐ 10፥15-18) (...የወደቁትን ያነሳ ዘንድ፣ በክብር ከፍ ያደርገን ዘንድ...)፣
✅አርአያ ለመሆን (ዘፍ 3፥12 4፥8 13፥3፣ መዝ 61፥4 ማቴ 11:29 2ኛ ጴጥ 2፥21)፣
✅ፍቅሩን ለመግለጥ (ሆሴ 14፥4) (ዮሐ 3፥16) (1ኛ ዮሐ 4፥19፣ ሮሜ 5፥8፣ ኤፌ 2፥4)፣
✅አምላክ መኖሩን ለመግለጽ (ሮሜ 1፥19-20፣ዮሐ 14፥8-9፣ዮሐ 1፥18)፣
✅የሰይጣንን ጥበብ ለመሻር (ዕብ 2፥9፣14፥15) እና እነዚህን የሚመስሉት ናቸው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአርማንያ አምላክ ለምን ሰው መሆን እንዳስፈለገው ሲያስረዳ ከብርሃን የተገኘ ብርሃን፤ ከሕይወት የተገኘ ሕይወት፤ ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው ልጁን ወደዚህ ዓለም የላከው ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የእኛን ባሕርይ ይዋሐድ ዘንድ ጌትነቱንም ወደማወቅ ያደርሰን ዘንድ ነው ብሏል፡፡ ዮሐ 6፥55፣ ዮሐ 11፥25፣ ገላ 4፥4፣ ኤፌ 2፥16፣ ሐዋ 4፥12 ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአርማንያ 15፡2
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ቅዱስ እለእስክንድሮስም እግዚአብሔር ቃል ወደዚህ ዓለም ይመጣ ዘንድ ከንጽሕት ድንግል ማርያም ሥጋን ይዋሐድ ዘንድ ምን አተጋው❓ በጨርቅ ይጠቀለል ዘንድ፣ በበረት ይጣል ዘንድ፣ ከሴት (ከድንግል) ጡት ወተትን ይተባ ዘንድ፣ በዮርዳኖስ ይጠመቅ ዘንድ ምን አተጋው? ሕግ አፍራሽ ጲላጦስ ይዘብትበት ዘንድ፣ በመስቀል ይሰቀል ዘንድ፣ በመቃብር ይቀበር ዘንድ፣ በሦስተኛው ቀን ይነሣ ዘንድ ምን አተጋው❓ በፍዳ ተይዘን የነበርን እኛን ያድነን ዘንድ፣ ለእኛ ብሎ አይደለምን❓ በማለት አምላክ ሰው የሆነበትን ምክንያት በአንክሮ ገልጾታል፡፡ ኢሳ. 7፡14፣ ፊልጵ. 2፡5-9፣ 1ኛ ቆሮ. 1፡21-25 (ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ እለእስክንድሮስ 16፡2-3)
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣 በቀጣይ አምላክ እንዴት ሰው ሆነ የሚል ይቀጥላል ።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ምስጢረ ሥጋዌ ቃል ስጋ ሆነ… በእኛም አደረ በሚለዉ የወንጌል ቃል ላይ የተመሰረተ ታላቅ የክርስትና ሃይማኖት ምስጢር ነዉ (ዮሐ 1፥14)። ይህ ምስጢር አምላካችን የእግዚአብሔር ልጅ፣ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ በተለየ አካሉ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል በሥጋ በመወለዱ (ሰው በመሆኑ) አምላክ ሰው የሆነበት፣ ሰው አምላክ የሆነበት ልዩ ምስጢር ነው፡፡ የሰው ልጅ በበደሉ ምክንያት ከመጣበት ሞት የዳነበት ምስጢር ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣በተጨማሪም ቤተክርስቲያናችን ተዋሕዶ የሚለውን ስያሜ ያገኘችበት እኛም ክርስቲያን የተባልንበት ምስጢር ነው፡፡ ሰማያዊው ነገረ እግዚአብሔር ለሰው ልጅ የተገለጠው በዚህ ምስጢር ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስለ ምስጢረ ሥጋዌ ታላቅነት ሲናገር የተነገረውን አስተውል፤ እግዚአብሔር ከእኛ ባሕርይ የተዋሐደው ተዋሕዶ ጥቂት ክብር አይምሰልህ፣ ይህንን ለመላእክት አላደረገውምና፡፡ ብሏል፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ 62፥4
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
የኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት ልደታት
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🙏ወልደ እግዚአብሔር፣ ወልደ ማርያም (የእግዚአብሔር አብ ልጅ፣ የድንግል ማርያም ልጅ) ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት ልደታት አሉት፡፡
✍የመጀመሪያው ቀዳማዊ ልደት ዘመን ከመቆጠሩ ዓለም ከመፈጠሩ በፊት እግዚአብሔር ወልድ ከእግዚአብሔር አብ ከሰው አእምሮ በላይ በሆነ ምሥጢር (አካል ዘእምአካል ባህርይ ዘእምባህርይ) የተወለደው ልደት ነው (መዝ 2፥7 መዝ 109፥3 ምሳ 8፥25)፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✍ሁለተኛው (ደኀራዊ) ልደቱ ደግሞ ዓለም ከተፈጠረ አዳም ከበደለ ከአምስት ሺ አምስት መቶ ዘመን በኋላ ከቅድስት ድንግል ማርያም በሥጋ የተወለደው ልደት ነው (ገላ 4፥4 ኢሳ 7፥14 ኢሳ 9፥6 ዘፍ 3፥15 ፤18፥13 ፤ 12፥8 ፣ መዝ 106፥20)፡፡ ዘመን የማይቆጠረለት፣ በቅድምና ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር የነበረ፣ ዓለምንም በአምላክነቱ የፈጠረ የእግዚአብሔር ልጅ፣ አካላዊ ቃል መለኮታዊ አካሉን፣ መለኮታዊ ባሕርይውን ሳይለቅ በተለየ አካሉ ንጽሕት፣ የባሕርያችን መመኪያ ከምትሆን ከድንግል ማርያም በሥጋ በተወለደ ጊዜ አምላካዊ አካልና ባሕርይን ከሰው አካልና ባሕርይ ጋር ያለመጠፋፋት፣ ያለመቀላቀል ተዋሐደ እንጅ አካሉም ባሕርይውም አልተለወጠም፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ሊቁ አባታችን ቅዱስ ፊሊክስ የጌታችንን ቀዳማዊና ደኀራዊ ልደቱን በተናገረበት አንቀጽ ዓለም ሳይፈጠር ከእግዚአብሔር አብ የተወለደው በኋላ ዘመን በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ማኅፀን ያደረ እርሱ ነው፤ እርሱ ሰውም ቢሆን አንድ አካል፣ አንድ ገፅ፣ አንድ ባሕርይ ነው በማለት ሁለቱን ልደታት አስተምሯል፡፡ ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ፊሊክስ 38፡10
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣በተጨማሪም ቅዱስ ናጣሊስ ከእግዚአብሔር አብ በተወለደው በቀዳማዊ ልደቱ የእግዚአብሔር አብ ልጅ ነው፤ ከድንግል በተወለደው በደኃራዊ ልደቱ የሰው ልጅ ሆነ፡፡ እርሱ አንዱ በመለኮት ከአብ ጋር አንድ የሚሆን የሚተካከል ፍጹም አምላክ ነው፤ እርሱ ብቻ ከድንግል በተወለደው ልደት በሥጋ ከሰው ጋር አንድ የሚሆን ፍጹም ሰው ነው ብሏል፡፡ ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ናጣሊስ 46፡3-4
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
አምላክ ለምን ሰው ሆነ❓
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ምስጢረ ሥጋዌ አምላክ ሰው የሆነበት ሰውም አምላክ የሆነበት ምስጢር ነው ስንል አምላክ ለምን ሰው ሆነ? የሚለውን በመጻሕፍት ማስረጃነት መዳሰስ ያሻል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የእግዚአብሔርን ዕቅድ በሙሉ መርምሮ የሚያውቅ ባይኖርም በቅዱሳት መጻሕፍት በተገለጠውና በሊቃውንት አስተምህሮ በተተነተነው መሠረት አምላክ ሰው የሆነባቸው ዋና ዋና ምክንያቶች ፦
✅ቤዛ ለመሆን (ኢሳ 64፥6 ኢሳ 53፥5 ዕብ 9፥26 ዮሐ 10፥15-18) (...የወደቁትን ያነሳ ዘንድ፣ በክብር ከፍ ያደርገን ዘንድ...)፣
✅አርአያ ለመሆን (ዘፍ 3፥12 4፥8 13፥3፣ መዝ 61፥4 ማቴ 11:29 2ኛ ጴጥ 2፥21)፣
✅ፍቅሩን ለመግለጥ (ሆሴ 14፥4) (ዮሐ 3፥16) (1ኛ ዮሐ 4፥19፣ ሮሜ 5፥8፣ ኤፌ 2፥4)፣
✅አምላክ መኖሩን ለመግለጽ (ሮሜ 1፥19-20፣ዮሐ 14፥8-9፣ዮሐ 1፥18)፣
✅የሰይጣንን ጥበብ ለመሻር (ዕብ 2፥9፣14፥15) እና እነዚህን የሚመስሉት ናቸው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአርማንያ አምላክ ለምን ሰው መሆን እንዳስፈለገው ሲያስረዳ ከብርሃን የተገኘ ብርሃን፤ ከሕይወት የተገኘ ሕይወት፤ ተቀዳሚ ተከታይ የሌለው ልጁን ወደዚህ ዓለም የላከው ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም የእኛን ባሕርይ ይዋሐድ ዘንድ ጌትነቱንም ወደማወቅ ያደርሰን ዘንድ ነው ብሏል፡፡ ዮሐ 6፥55፣ ዮሐ 11፥25፣ ገላ 4፥4፣ ኤፌ 2፥16፣ ሐዋ 4፥12 ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአርማንያ 15፡2
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ቅዱስ እለእስክንድሮስም እግዚአብሔር ቃል ወደዚህ ዓለም ይመጣ ዘንድ ከንጽሕት ድንግል ማርያም ሥጋን ይዋሐድ ዘንድ ምን አተጋው❓ በጨርቅ ይጠቀለል ዘንድ፣ በበረት ይጣል ዘንድ፣ ከሴት (ከድንግል) ጡት ወተትን ይተባ ዘንድ፣ በዮርዳኖስ ይጠመቅ ዘንድ ምን አተጋው? ሕግ አፍራሽ ጲላጦስ ይዘብትበት ዘንድ፣ በመስቀል ይሰቀል ዘንድ፣ በመቃብር ይቀበር ዘንድ፣ በሦስተኛው ቀን ይነሣ ዘንድ ምን አተጋው❓ በፍዳ ተይዘን የነበርን እኛን ያድነን ዘንድ፣ ለእኛ ብሎ አይደለምን❓ በማለት አምላክ ሰው የሆነበትን ምክንያት በአንክሮ ገልጾታል፡፡ ኢሳ. 7፡14፣ ፊልጵ. 2፡5-9፣ 1ኛ ቆሮ. 1፡21-25 (ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ እለእስክንድሮስ 16፡2-3)
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣 በቀጣይ አምላክ እንዴት ሰው ሆነ የሚል ይቀጥላል ።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏
ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
ሐዋርያት_አበው_high_quality
<unknown>
🎵🎶እናምናለን እኛ ሁለት ልደታት🎶
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ሐዋርያት አበው እንዳስተማሩን
ስለሰው ልጅ ድኅነት አምላክ ሰው መሆኑን
በስሙ የተጠራን እኛ እናምናለን
መለኮት ከሥጋ ተዋሕዷል ብለን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
እናምናለን እኛ ሁለት ልደታትን
የአብ ልጅ ከድንግል ዳግም መወለዱን(፪)
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ስግደት የሚገባው የአብ አካላዊ ቃል
ከክቡር ዙፋኑ ከሦስትነት ሳይጎድል
በዚህ ዓለም መጥቶ ሰው ሆኗል ከድንግል ከአብ አንድነቱ ከቶ ሳይከፈል
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ቃልም ሥጋ ሆኖ በእኛ ላይ አድሮ
ወልደ አብ ወልደ ማርያም በተዋሕዶ ከብሮ
ፍጹም የአምላክ ልጅ ፍጹም ሰውነቱ
ተገልጧል በድንግል በዳግም ልደቱ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
መዝሙር
በማህበረ ቅዱሳን መዘምራን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቃልም ሥጋ ሆነ ፀጋንና እውነትን ተመልቶ በእኛ አደረ 📖
ዮሐ ፩፥፲፬
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ሐዋርያት አበው እንዳስተማሩን
ስለሰው ልጅ ድኅነት አምላክ ሰው መሆኑን
በስሙ የተጠራን እኛ እናምናለን
መለኮት ከሥጋ ተዋሕዷል ብለን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
እናምናለን እኛ ሁለት ልደታትን
የአብ ልጅ ከድንግል ዳግም መወለዱን(፪)
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ስግደት የሚገባው የአብ አካላዊ ቃል
ከክቡር ዙፋኑ ከሦስትነት ሳይጎድል
በዚህ ዓለም መጥቶ ሰው ሆኗል ከድንግል ከአብ አንድነቱ ከቶ ሳይከፈል
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ቃልም ሥጋ ሆኖ በእኛ ላይ አድሮ
ወልደ አብ ወልደ ማርያም በተዋሕዶ ከብሮ
ፍጹም የአምላክ ልጅ ፍጹም ሰውነቱ
ተገልጧል በድንግል በዳግም ልደቱ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
መዝሙር
በማህበረ ቅዱሳን መዘምራን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቃልም ሥጋ ሆነ ፀጋንና እውነትን ተመልቶ በእኛ አደረ 📖
ዮሐ ፩፥፲፬
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @Geb19 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @efr21 🔔 @Geb19 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
🗣🗣አምላክ እንዴት ሰው ሆነ 🔊❓
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ቅድመ ተዋሕዶ (ከተዋሕዶ በፊት) ሁለት ባሕርያት ሁለት አካላት ነበሩ፡፡ እነዚህም መለኮትና ትስብዕት (ሰው) ናቸው፡፡ እግዚአብሔር ወልድ፡ ፈጣሪ፣ በባሕርይ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር አንድ የሆነ፣ ከሦስቱ አካላት አንዱ ወልድ ሲሆን በሁሉም ቦታ ያለ፣ ዘላለማዊ፣ ከሁሉ በላይ የሆነ፣ ሁሉን የሚያውቅ፣ ሁሉን ማድረግ የሚችል፣ ሁሉን የፈጠረ ነው፡፡ በአንጻሩ ትስብዕት (ሰው) ደግሞ አራት ባሕርያተ ሥጋ (ከአፈር፣ ከነፋስ፣ ከእሳትና ከውኃ የተሠራ) እና ሦስት ባሕርያተ ነፍስ (ልባዊት፣ ነባቢት፣ ሕያዊት) ያለችው በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠረ ሲሆን ውሱን፣ የሚደክም፣ የሚራብ፣ የሚጠማ፣ የሚታመም፣ የሚያንቀላፋ፣ የሚሞት ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ተዋሕዶ ከሁለት አካል አንድ አካል፣ ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ የመሆን ምስጢር ነው፡፡ ከሁለት አካል አንድ አካል ሲባል ረቂቅ መለኮት ርቀቱን ሳይለቅ፣ ግዙፍ ሥጋ ግዙፍነቱን ሳይለቅ ማለትም ግዙፍ ሥጋ ረቂቅ መለኮትን ግዙፍ ሳያደርገው፣ ረቂቅ መለኮት ግዙፉን ሥጋ ሳያረቀው በመጠባበቅ (በተዐቅቦ) ተዋሐዱ ማለት ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ማለት ደግሞ መለኮት የእርሱ ያልሆነውን የሥጋ ባሕርይ ባሕርዩ አድርጎ፣ ሥጋም የእርሱ ያልሆነውን የመለኮት ባሕርይ ባሕርዩ አድርጎ ተዋሐዱ ማለት ነው፡፡
◄✣••✥••✣►
🗣ስለዚህ ነገር ቅዱስ ቴዎዶስዮስ ከተዋሕዶ በኋላስ ሁለት ባሕርይ አንልም፤ እንደ ንጹሐን አባቶቻችን ክርስቶስ (መለኮትና ትስብእት) በአንድ አካል ሁለተኛ የሌለው አንድ እንደሆነ እንናገራለን እንጂ፡፡ በማለት አስተምሯል፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቴዎዶስዮስ 82፥37
◄✣••✥••✣►
💁♂ቅዱስ ቄርሎስም የሥጋ ገንዘብ ለቃል የቃል ገንዘብ ለሥጋ ሆነ በማለት አንድ አካል አንድ ባህርይ መሆኑን ተናግሯል፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅አምላክ ሰው የሆነው ያለመለወጥ (ዘእንበለ ውላጤ) ነው፡፡ ይህም በቃና ገሊላ ውኃ ወደ ወይን ጠጅ እንደተለወጠው ሳይሆን የመለኮትነቱ አካል፣ ባሕርይ ወደ ትስብዕት አካል፣ ባሕርይ ሳይለወጥ፣ የትስብዕትም አካል፣ ባሕርይ ወደ መለኮትነት ሳይለወጥ ነው በተዋሕዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ የሆነው፡፡
◄✣••✥••✣►
💁♂ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ አምላክ መለወጥ የሌለበት መሆኑን ሲናገር ሁሉን የፈጠረ ነው፤ ሰው ከመሆኑ አስቀድሞ፤ ሰውም ሆኖ ከቅድስት ድንግል ማርያም ከተወለደ በኋላ እግዚአብሔር ቃል ነውና እርሱ መቸም መች አንድ ነው፤ የመለኮቱ ባሕርይ ወደ ሰውነቱ ባሕርይ አልተለወጠም፤ የሰውነቱ ባሕርይም ወደ መለኮቱ ባሕርይ አልተለወጠም፤ ደንግል ማርያም አንድ አካል ሆኖ ወለደችው እንጂ፤ ሰብአ ሰገልም አንድ ባሕርይ ሁኖ ሰገዱለት እንጂ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የመለኮትና የትስብዕት ተዋሕዶ ያለመመለስ (እንበለ ሚጠት) ነው፡፡ የሙሴ በትር እባብ ከሆነች በኋላ ተመልሳ በትር እንደሆነችው መመለስ (ሚጠት) የሌለበት ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅ምስጢረ ተዋሕዶ የተፈጸመው ያለመቀላቀል (ዘእንበለ ቱሳሔ) ነው፡፡ ይህም ወተትና ውኃ ሲቀላቀሉ ሌላ ሦስተኛ መልክ ያለው ነገር እንደሚሰጡት ሳይሆን መለኮትና ትስብዕት የተዋሐዱት በመጠባበቅ (በተዐቅቦ) ነው።
◄✣••✥••✣►
💁♂ቅዱስ ሳዊሮስ ስለተዋሕዶ ምስጢር ሲናገር የምናምንባት ሃይማኖት ይህች ናት፤ መስሎ በመታየት በሐሰት አልተወለደም፤ ባሕርይን እውነት በሚያደርግ በከዊን ነው እንጂ፤ ይኸውም በተዋሕዶ እግዚአብሔርም ሰውም መሆን ነው፤ እርሱ ሰው የሆነ አምላክ ነውና በማለት አስረድቷል።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ሳዊሮስ 84፥13
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የመለኮትና የትስብዕት ተዋሕዶ ያለማደር (ዘእንበለ ኅድረት) ነው፡፡ ሰይፍ በሰገባው፣ ዳዊትም በማኅደሩ እንደሚያድር መለኮትም በሥጋ ላይ አደረበት የሚል የንስጥሮስ ክህደት በተዋሕዶ ዘንድ የተወገዘ ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የመለኮትና የትስብዕት ተዋሕዶ ልብስ በልብስ ላይ እንደሚደረበው ወይም እንጀራ በእንጀራ ላይ እንዲሚደራረበው ሳይሆን ያለመደራረብ (ዘእንበለት ትድምርት) ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የተዋሕዶ ምስጢር ሥጋና ነፍስ ተዋሕደው ኖረው በሞት ሰዓት እንደሚለያዩትም ሳይሆን ያለመለያየት (ዘእንበለ ፍልጠት) ነው፡፡
◄✣••✥••✣►
💁♂ስለዚህም ነገር ሊቁ ቅዱስ አዮክንድዮስ ሥጋ በሠራው ሥራ ሁሉ መለኮት አንዲት ሰዓት ስንኳን በማናቸውም ሥራ ከእርሱ እንዳልተለየ እናምናለን፤ ጌታችን መድኃኒታችን ሰው በሆነ ጊዜ መለኮቱን ከሥጋ ጋር በተዋሕዶ አንድ እንደ አደረገ እናምናለን፡፡ መለኮትም ከትስብእት ጋር ከተዋሐደ በኋላ ከሥራ በማናቸውም ሥራ አንድነታቸው ፈጽሞ አልተለየም፤ መለየት የለባቸውምና፤ ለመለኮት ጥንት እንደሌለው ከትንሣኤው በኋላ ለትስብእትም እንዲሁ ፍጻሜ የለውም፡፡ በማለት ተናግሯል፡፡ዕብ 13፥8፣ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ አዮክንድዮስ 44፥4-5
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የመለኮትና የትስብዕት ተዋሕዶ እንጨትና ዛቢያው (መቁረጫው) ተዋደው በኋላ እንደሚነጣጠሉትም ሳይሆን ያለመነጣጠል (ዘእንበለ ቡዐዴ) ነው፡፡ በዚህም አምላክ ሰው የሆነበት ምስጢር እጅግ ድንቅ ነው፤ ዓለምን ከፈጠረበት ምስጢርም ይበልጣል ይላሉ ሊቃውንት፡፡
◄✣••✥••✣►
🗣አምላክ በተዋሕዶ ሰው ስለሆነበት ምስጢር ቅዱስ መጠሊጎን ሲናገር የእግዚአብሔር ልጅ ወልድ ዋሕድ ነፍስን ሥጋን ነስቶ ሰው ሆነ ባልን ጊዜም ስለዚህም ነገር ቢሆን እነዚያ እንደሚያምኑ መቀላቀል የለበትም፤ የቃል ባሕርይ የሥጋን ባሕርይ ወደመሆን የሥጋ ባሕርይም የቃል ባሕርይን ወደመሆን አልተለወጠም፤ ሁለቱ ባሕርያት ያለመለዋወጥ ባለመቀላቀል ጸንተው ይኖራሉ እንጂ በማለት አረጋግጦልናል፡፡ (ዮሐ. 1፡1-18፣ ዮሐ. 3፡18፣ 1ኛ ቆሮ. 8፡6) (ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ መጠሊጎን 43፡6)
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @efr21 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @eotc27 🔔 @eotc27 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ቅድመ ተዋሕዶ (ከተዋሕዶ በፊት) ሁለት ባሕርያት ሁለት አካላት ነበሩ፡፡ እነዚህም መለኮትና ትስብዕት (ሰው) ናቸው፡፡ እግዚአብሔር ወልድ፡ ፈጣሪ፣ በባሕርይ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር አንድ የሆነ፣ ከሦስቱ አካላት አንዱ ወልድ ሲሆን በሁሉም ቦታ ያለ፣ ዘላለማዊ፣ ከሁሉ በላይ የሆነ፣ ሁሉን የሚያውቅ፣ ሁሉን ማድረግ የሚችል፣ ሁሉን የፈጠረ ነው፡፡ በአንጻሩ ትስብዕት (ሰው) ደግሞ አራት ባሕርያተ ሥጋ (ከአፈር፣ ከነፋስ፣ ከእሳትና ከውኃ የተሠራ) እና ሦስት ባሕርያተ ነፍስ (ልባዊት፣ ነባቢት፣ ሕያዊት) ያለችው በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠረ ሲሆን ውሱን፣ የሚደክም፣ የሚራብ፣ የሚጠማ፣ የሚታመም፣ የሚያንቀላፋ፣ የሚሞት ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ተዋሕዶ ከሁለት አካል አንድ አካል፣ ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ የመሆን ምስጢር ነው፡፡ ከሁለት አካል አንድ አካል ሲባል ረቂቅ መለኮት ርቀቱን ሳይለቅ፣ ግዙፍ ሥጋ ግዙፍነቱን ሳይለቅ ማለትም ግዙፍ ሥጋ ረቂቅ መለኮትን ግዙፍ ሳያደርገው፣ ረቂቅ መለኮት ግዙፉን ሥጋ ሳያረቀው በመጠባበቅ (በተዐቅቦ) ተዋሐዱ ማለት ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ማለት ደግሞ መለኮት የእርሱ ያልሆነውን የሥጋ ባሕርይ ባሕርዩ አድርጎ፣ ሥጋም የእርሱ ያልሆነውን የመለኮት ባሕርይ ባሕርዩ አድርጎ ተዋሐዱ ማለት ነው፡፡
◄✣••✥••✣►
🗣ስለዚህ ነገር ቅዱስ ቴዎዶስዮስ ከተዋሕዶ በኋላስ ሁለት ባሕርይ አንልም፤ እንደ ንጹሐን አባቶቻችን ክርስቶስ (መለኮትና ትስብእት) በአንድ አካል ሁለተኛ የሌለው አንድ እንደሆነ እንናገራለን እንጂ፡፡ በማለት አስተምሯል፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቴዎዶስዮስ 82፥37
◄✣••✥••✣►
💁♂ቅዱስ ቄርሎስም የሥጋ ገንዘብ ለቃል የቃል ገንዘብ ለሥጋ ሆነ በማለት አንድ አካል አንድ ባህርይ መሆኑን ተናግሯል፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅አምላክ ሰው የሆነው ያለመለወጥ (ዘእንበለ ውላጤ) ነው፡፡ ይህም በቃና ገሊላ ውኃ ወደ ወይን ጠጅ እንደተለወጠው ሳይሆን የመለኮትነቱ አካል፣ ባሕርይ ወደ ትስብዕት አካል፣ ባሕርይ ሳይለወጥ፣ የትስብዕትም አካል፣ ባሕርይ ወደ መለኮትነት ሳይለወጥ ነው በተዋሕዶ አምላክ ሰው፣ ሰውም አምላክ የሆነው፡፡
◄✣••✥••✣►
💁♂ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ አምላክ መለወጥ የሌለበት መሆኑን ሲናገር ሁሉን የፈጠረ ነው፤ ሰው ከመሆኑ አስቀድሞ፤ ሰውም ሆኖ ከቅድስት ድንግል ማርያም ከተወለደ በኋላ እግዚአብሔር ቃል ነውና እርሱ መቸም መች አንድ ነው፤ የመለኮቱ ባሕርይ ወደ ሰውነቱ ባሕርይ አልተለወጠም፤ የሰውነቱ ባሕርይም ወደ መለኮቱ ባሕርይ አልተለወጠም፤ ደንግል ማርያም አንድ አካል ሆኖ ወለደችው እንጂ፤ ሰብአ ሰገልም አንድ ባሕርይ ሁኖ ሰገዱለት እንጂ
ብሏል፡፡ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ 60፥17┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የመለኮትና የትስብዕት ተዋሕዶ ያለመመለስ (እንበለ ሚጠት) ነው፡፡ የሙሴ በትር እባብ ከሆነች በኋላ ተመልሳ በትር እንደሆነችው መመለስ (ሚጠት) የሌለበት ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅ምስጢረ ተዋሕዶ የተፈጸመው ያለመቀላቀል (ዘእንበለ ቱሳሔ) ነው፡፡ ይህም ወተትና ውኃ ሲቀላቀሉ ሌላ ሦስተኛ መልክ ያለው ነገር እንደሚሰጡት ሳይሆን መለኮትና ትስብዕት የተዋሐዱት በመጠባበቅ (በተዐቅቦ) ነው።
◄✣••✥••✣►
💁♂ቅዱስ ሳዊሮስ ስለተዋሕዶ ምስጢር ሲናገር የምናምንባት ሃይማኖት ይህች ናት፤ መስሎ በመታየት በሐሰት አልተወለደም፤ ባሕርይን እውነት በሚያደርግ በከዊን ነው እንጂ፤ ይኸውም በተዋሕዶ እግዚአብሔርም ሰውም መሆን ነው፤ እርሱ ሰው የሆነ አምላክ ነውና በማለት አስረድቷል።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ሳዊሮስ 84፥13
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የመለኮትና የትስብዕት ተዋሕዶ ያለማደር (ዘእንበለ ኅድረት) ነው፡፡ ሰይፍ በሰገባው፣ ዳዊትም በማኅደሩ እንደሚያድር መለኮትም በሥጋ ላይ አደረበት የሚል የንስጥሮስ ክህደት በተዋሕዶ ዘንድ የተወገዘ ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የመለኮትና የትስብዕት ተዋሕዶ ልብስ በልብስ ላይ እንደሚደረበው ወይም እንጀራ በእንጀራ ላይ እንዲሚደራረበው ሳይሆን ያለመደራረብ (ዘእንበለት ትድምርት) ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የተዋሕዶ ምስጢር ሥጋና ነፍስ ተዋሕደው ኖረው በሞት ሰዓት እንደሚለያዩትም ሳይሆን ያለመለያየት (ዘእንበለ ፍልጠት) ነው፡፡
◄✣••✥••✣►
💁♂ስለዚህም ነገር ሊቁ ቅዱስ አዮክንድዮስ ሥጋ በሠራው ሥራ ሁሉ መለኮት አንዲት ሰዓት ስንኳን በማናቸውም ሥራ ከእርሱ እንዳልተለየ እናምናለን፤ ጌታችን መድኃኒታችን ሰው በሆነ ጊዜ መለኮቱን ከሥጋ ጋር በተዋሕዶ አንድ እንደ አደረገ እናምናለን፡፡ መለኮትም ከትስብእት ጋር ከተዋሐደ በኋላ ከሥራ በማናቸውም ሥራ አንድነታቸው ፈጽሞ አልተለየም፤ መለየት የለባቸውምና፤ ለመለኮት ጥንት እንደሌለው ከትንሣኤው በኋላ ለትስብእትም እንዲሁ ፍጻሜ የለውም፡፡ በማለት ተናግሯል፡፡ዕብ 13፥8፣ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ አዮክንድዮስ 44፥4-5
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✅የመለኮትና የትስብዕት ተዋሕዶ እንጨትና ዛቢያው (መቁረጫው) ተዋደው በኋላ እንደሚነጣጠሉትም ሳይሆን ያለመነጣጠል (ዘእንበለ ቡዐዴ) ነው፡፡ በዚህም አምላክ ሰው የሆነበት ምስጢር እጅግ ድንቅ ነው፤ ዓለምን ከፈጠረበት ምስጢርም ይበልጣል ይላሉ ሊቃውንት፡፡
◄✣••✥••✣►
🗣አምላክ በተዋሕዶ ሰው ስለሆነበት ምስጢር ቅዱስ መጠሊጎን ሲናገር የእግዚአብሔር ልጅ ወልድ ዋሕድ ነፍስን ሥጋን ነስቶ ሰው ሆነ ባልን ጊዜም ስለዚህም ነገር ቢሆን እነዚያ እንደሚያምኑ መቀላቀል የለበትም፤ የቃል ባሕርይ የሥጋን ባሕርይ ወደመሆን የሥጋ ባሕርይም የቃል ባሕርይን ወደመሆን አልተለወጠም፤ ሁለቱ ባሕርያት ያለመለዋወጥ ባለመቀላቀል ጸንተው ይኖራሉ እንጂ በማለት አረጋግጦልናል፡፡ (ዮሐ. 1፡1-18፣ ዮሐ. 3፡18፣ 1ኛ ቆሮ. 8፡6) (ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ መጠሊጎን 43፡6)
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣
በቀጣይ በምስጢረ ሥጋዌ ላይ ጥርት ያለ የኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እንመለከታለን ┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊
ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @efr21 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @eotc27 🔔 @eotc27 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
ሰብህዎ ለአምላክነ
ቤተ ክርስቲያን ሆይ ደጆችሽ አይዘጉ !!!
ሰብህዎ ለአምላክነ ሰብህዎ ለአምላክነ ሃሌ ሉያ ለእግዚአብሔር
በሰማይ በምድር በሰማይ በምድር በሰማይ በምድር /፪/
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ሰማዩን ያልምሶሶ አጽንቷል በቃሉ
መሬትን በውሆች መሃል መስርቷል በጥበቡ
ይታያል ያበራል ጌታ ዛሬም በስራው
ምስጉን ነው ሰራዊት ሁሉ ያመሰገኑት
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ምረቱ ይቅርታው ብዙ ከወሰን የሰፋ
አባት ነው ብርቱ መጠግያ የሰው ልጆች ተስፋ
መጋቢ ለፍጥረት ዓለም ታላቅ ባለጸጋ
ያብባል ይለመልማል እርሱን የተጠጋ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
መዝሙር
በማህበረ ቅዱሳን መዘምራን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @efr21 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @eotc27 🔔 @eotc27 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
በሰማይ በምድር በሰማይ በምድር በሰማይ በምድር /፪/
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ሰማዩን ያልምሶሶ አጽንቷል በቃሉ
መሬትን በውሆች መሃል መስርቷል በጥበቡ
ይታያል ያበራል ጌታ ዛሬም በስራው
ምስጉን ነው ሰራዊት ሁሉ ያመሰገኑት
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
ምረቱ ይቅርታው ብዙ ከወሰን የሰፋ
አባት ነው ብርቱ መጠግያ የሰው ልጆች ተስፋ
መጋቢ ለፍጥረት ዓለም ታላቅ ባለጸጋ
ያብባል ይለመልማል እርሱን የተጠጋ
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
መዝሙር
በማህበረ ቅዱሳን መዘምራን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏
ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @efr21 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @eotc27 🔔 @eotc27 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
❤1
🗣የተዋሕዶ አስተምህሮስ ምንድን ነው❓
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋሕዶ ከሁለት አካል አንድ አካል፣ ከሁለት ባህርይ አንድ ባህርይ የሆነ ሥግው ቃል ነው ብላ ታምናለች፤ ታስተምራለች፡፡ መለኮት ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በሥጋ ተወለደ፤ መለኮትና ትስብዕት የተዋሐዱት ያለመለወጥ፣ ያለመቀላቀል፣ ያለመለያየት፣ ያለመነጣጠል ነው በማለት ቅዱስ ቄርሎስ እንዳስተማረው ታምናለች፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ቅድመ ዓለም ከአብ የተወለደው ወልድ ድኅረ ዓለም በተለየ አካሉ ከድንግል ማርያም ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ሆኖ ተወለደ በማለት አምላክ ሰው የሆነበት ምስጢር ተዋሕዶ ነው ትላለች፡፡ ይህም የኦርየታል አብያተ ክርስቲያናት አስተምህሮ ነው፡፡ ይህንን ምስጢር ያመሰጠሩት ሊቃውንት ምስጢረ ሥጋዌን በሃይማኖተ አበው በብዙ መልኩ ገልፀውታል፡፡ ለአብነት ያህል የሚከተሉትን ማየት ይቻላል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ስለተዋሕዶ ነገር ቅዱስ አትናቴዎስ አሁንም በተዋሕዶ ሰው የሆነ አምላክ እንደሆነ ሰምተህ ዕወቅ፤ አምላክ ብቻ ከሆነማ እንደምን በታመመ ነበር? ወይስ እንደምን በሰቀሉት ነበር❓ወይስ እንደምን በሞተ ነበር❓ ይህ ሥራ (ሕማም፣ ሞት) ከእግዚአብሔር የራቀ ነውና (ዘዳግ. 32፡40-49)፡፡ ሰው ብቻ ከሆነ በታመመ በሞተ ጊዜ ሞትን እንደምን ድል በነሣው ነበር❓ሌሎችንስ በነፍስ በሥጋ እንደምን ባዳነ ነበር❓ይህ ከሰው ኀይል በላይ ነውና (1ኛ ቆሮ. 5፡13፣ ዕብ. 5፡1-4) ፡፡ እርሱ ታሞ ሞቶ ፍጥረቱን አዳነ፣ ሞትንም ድል ነሳ፤ ሰው የሆነ አምላክ ነውና በማለት አስተምሮናል፡፡ ሉቃስ 24፥5፣ ዮሐ 5፥26-27፣ ሮሜ 8፥3-4፣ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ 27፥6-8
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ ኤራቅሊስም እኛ ኦርቶዶክሳውያን እንዲህ እናምናለን፡፡ መለየት መለወጥ የሌለበትን አንዱን ሁለት አንለውም፤ ሁለት ገዥ፣ ሁለት መልክ፣ ሁለት አካል፣ ሁለት ግብር፣ ሁለት ባሕርይ ነው አንለውም፤ እንደተናገርኩ ሰው ሆነ እግዚአብሔር ቃል አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው እንጂ፡፡ ይህን ገልጠን እናስተምራለን፤ ቃልን ከሥጋ አንድ አድርገን አንዲት ስግደትን እንሰግድለታለን በማለት የተዋሕዶ አስተምህሮ አንድ አካል አንድ ባህርይ መሆኑን ገልጾታል።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ኤራቅሊስ 48፥6-7
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ አፍሮንዮስም እንግዲህ እንጠበቅ መለኮትንም ከሥጋ አንለይ፡፡…አንድ ጊዜ የጌትነቱን ነገር ይናገራል፤ አንድ ጊዜም የሕማሙን የሞቱን ነገር ይናገራል፤ እግዚአብሔር ነውና የጌትነቱን ነገር ያስተምራል፤ የእግዚአብሔርም ቃል ነው፤ ሰውም እንደመሆኑ የሰውነቱን ነገር ይናገራል፤ አንድ አካል፣ አንድ ባሕርይ፡፡ በማለት መለኮትና ትስብዕት ፍጹም መዋሐዳቸውን አስተምሯል።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ አፍሮንዮስ 51፥8-9
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ ቄርሎስ ስለዚህ ነገር ሲናገር በስጋ ተወልዶ ለመላእክት ታያቸው፤ ሰው ሳይሆን አላዩትም ነበርና በሰማይ ለእግዚአብሔር ምስጋና ተገባው ሰውንም ስለወደደ በምድር ሰላም ሆነ አሉ፤ በአሕዛብም ዘንድ ተነገረ፤ በሥጋ የተገለጠ የእግዚአብሔር የባሕርይ ልጅ እንደሆነ ዓለም ሁሉ አመነበት ብሏል፡፡ ሉቃ 2፥14፣ 1ኛ ጢሞ 3፥16፣ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቄርሎስ 79፥56
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግም አገልጋይ ይሆን ዘንድ ወደ እዚህ ዓለም ከመጣ ከወልድ የተነሣ የአባቱ አገልጋዮች መላእክት እጅግ አደነቁ፤ በመለኮቱ ግን ማገልገል የለበትም፤ በወገቡ የታጠቀውን ማድረቂያ አይተው መላእክት አደነቁ፤ ስሙ ከፀሐይና ከጨረቃ በፊት የነበረ እርሱ አገልጋይ ሆነ በማለት የአምላክ ሰው መሆኑ በመላእክትም ዘንድ የተደነቀ መሆኑን ተናግሯል ።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ 88፥9)፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ ቅዱስ ዲዮናስዮስ እንደተናገረው ሰው ከመሆኑ በፊት ሰው ከሆነም በኋላ ካንድ ወልድ በቀር የምናውቀው አይደለም የሚል ነው።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ዲዮናስዮስ 93፥2
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ምሥጢረ ሥጋዌ የእግዚአብሔር አብ የባሕርይ ልጅ ኢየሱስ ክርሰቶስ በተለየ አካሉ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል በተዋሕዶ መወለዱን የሚያስረዳ አምላካችን የሰይጣንን ተንኮል ያፈረሰበት የማይመረመር አምላካዊ ጥበብ ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው የሆነውም አባታችን አባ ሕርያቆስ ከአባቱ አጠገብ ሳይለይ ቃል ወደ አንቺ መጣ፤ ሳይወሰን ፀነስሽው፣ በላይ ሳይጎድል በታችም ሳይጨመር በማኅፀንሽ ተወሰነ (ቅዳሴ ማርያም ቁጥር 46) ብሎ እንዳስተማረው ሰው ከመሆኑ የተነሳ ከአምላክነቱ ምንም ምን የጎደለበት የለም፤ ሰው ሲሆን በአምላክነት ወዳልነበረበት ዓለም የመጣ ሳይሆን እንደ አምላክነቱ በእቅፉ ወደተያዘች ዓለም የተጎሳቆለውን የሰውን ባሕርይ በቸርነቱ ያከብር ዘንድ ከኃጢአት በቀር የሰውን ባሕርይ ተዋሕዶ ፍፁም ሰው ሆነ እንጂ፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የጌታችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የሥጋዌውን ነገር በአግባቡ ያልተረዱ ብዙዎች ለእኛ ብሎ በፈቃዱ ያደረገው ቤዛነት የመሰናከያ ዓለት ሆኖባቸው በክህደት ይኖራሉ፡፡ እኛ ግን ቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚመሰክሩት፣ አባቶቻችንም እንዳስተማሩን ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋሕዶ ሰው የሆነ አምላክ እንደሆነ እናምናለን፣ እንመሰክራለንም፡፡ የወልድን ሥጋዌውን ማመን የመዳናችን መሰረት ነውና፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣 በቀጣይ በሚስጢረ ጥምቀት ዙሪያ እንመለሳለን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @efr21 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @eotc27 🔔 @eotc27 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋሕዶ ከሁለት አካል አንድ አካል፣ ከሁለት ባህርይ አንድ ባህርይ የሆነ ሥግው ቃል ነው ብላ ታምናለች፤ ታስተምራለች፡፡ መለኮት ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በሥጋ ተወለደ፤ መለኮትና ትስብዕት የተዋሐዱት ያለመለወጥ፣ ያለመቀላቀል፣ ያለመለያየት፣ ያለመነጣጠል ነው በማለት ቅዱስ ቄርሎስ እንዳስተማረው ታምናለች፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ቅድመ ዓለም ከአብ የተወለደው ወልድ ድኅረ ዓለም በተለየ አካሉ ከድንግል ማርያም ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው ሆኖ ተወለደ በማለት አምላክ ሰው የሆነበት ምስጢር ተዋሕዶ ነው ትላለች፡፡ ይህም የኦርየታል አብያተ ክርስቲያናት አስተምህሮ ነው፡፡ ይህንን ምስጢር ያመሰጠሩት ሊቃውንት ምስጢረ ሥጋዌን በሃይማኖተ አበው በብዙ መልኩ ገልፀውታል፡፡ ለአብነት ያህል የሚከተሉትን ማየት ይቻላል፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ስለተዋሕዶ ነገር ቅዱስ አትናቴዎስ አሁንም በተዋሕዶ ሰው የሆነ አምላክ እንደሆነ ሰምተህ ዕወቅ፤ አምላክ ብቻ ከሆነማ እንደምን በታመመ ነበር? ወይስ እንደምን በሰቀሉት ነበር❓ወይስ እንደምን በሞተ ነበር❓ ይህ ሥራ (ሕማም፣ ሞት) ከእግዚአብሔር የራቀ ነውና (ዘዳግ. 32፡40-49)፡፡ ሰው ብቻ ከሆነ በታመመ በሞተ ጊዜ ሞትን እንደምን ድል በነሣው ነበር❓ሌሎችንስ በነፍስ በሥጋ እንደምን ባዳነ ነበር❓ይህ ከሰው ኀይል በላይ ነውና (1ኛ ቆሮ. 5፡13፣ ዕብ. 5፡1-4) ፡፡ እርሱ ታሞ ሞቶ ፍጥረቱን አዳነ፣ ሞትንም ድል ነሳ፤ ሰው የሆነ አምላክ ነውና በማለት አስተምሮናል፡፡ ሉቃስ 24፥5፣ ዮሐ 5፥26-27፣ ሮሜ 8፥3-4፣ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ 27፥6-8
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ ኤራቅሊስም እኛ ኦርቶዶክሳውያን እንዲህ እናምናለን፡፡ መለየት መለወጥ የሌለበትን አንዱን ሁለት አንለውም፤ ሁለት ገዥ፣ ሁለት መልክ፣ ሁለት አካል፣ ሁለት ግብር፣ ሁለት ባሕርይ ነው አንለውም፤ እንደተናገርኩ ሰው ሆነ እግዚአብሔር ቃል አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው እንጂ፡፡ ይህን ገልጠን እናስተምራለን፤ ቃልን ከሥጋ አንድ አድርገን አንዲት ስግደትን እንሰግድለታለን በማለት የተዋሕዶ አስተምህሮ አንድ አካል አንድ ባህርይ መሆኑን ገልጾታል።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ኤራቅሊስ 48፥6-7
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ አፍሮንዮስም እንግዲህ እንጠበቅ መለኮትንም ከሥጋ አንለይ፡፡…አንድ ጊዜ የጌትነቱን ነገር ይናገራል፤ አንድ ጊዜም የሕማሙን የሞቱን ነገር ይናገራል፤ እግዚአብሔር ነውና የጌትነቱን ነገር ያስተምራል፤ የእግዚአብሔርም ቃል ነው፤ ሰውም እንደመሆኑ የሰውነቱን ነገር ይናገራል፤ አንድ አካል፣ አንድ ባሕርይ፡፡ በማለት መለኮትና ትስብዕት ፍጹም መዋሐዳቸውን አስተምሯል።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ አፍሮንዮስ 51፥8-9
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ ቄርሎስ ስለዚህ ነገር ሲናገር በስጋ ተወልዶ ለመላእክት ታያቸው፤ ሰው ሳይሆን አላዩትም ነበርና በሰማይ ለእግዚአብሔር ምስጋና ተገባው ሰውንም ስለወደደ በምድር ሰላም ሆነ አሉ፤ በአሕዛብም ዘንድ ተነገረ፤ በሥጋ የተገለጠ የእግዚአብሔር የባሕርይ ልጅ እንደሆነ ዓለም ሁሉ አመነበት ብሏል፡፡ ሉቃ 2፥14፣ 1ኛ ጢሞ 3፥16፣ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ቄርሎስ 79፥56
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግም አገልጋይ ይሆን ዘንድ ወደ እዚህ ዓለም ከመጣ ከወልድ የተነሣ የአባቱ አገልጋዮች መላእክት እጅግ አደነቁ፤ በመለኮቱ ግን ማገልገል የለበትም፤ በወገቡ የታጠቀውን ማድረቂያ አይተው መላእክት አደነቁ፤ ስሙ ከፀሐይና ከጨረቃ በፊት የነበረ እርሱ አገልጋይ ሆነ በማለት የአምላክ ሰው መሆኑ በመላእክትም ዘንድ የተደነቀ መሆኑን ተናግሯል ።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ 88፥9)፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ ቅዱስ ዲዮናስዮስ እንደተናገረው ሰው ከመሆኑ በፊት ሰው ከሆነም በኋላ ካንድ ወልድ በቀር የምናውቀው አይደለም የሚል ነው።ሃይማኖተ አበው ዘቅዱስ ዲዮናስዮስ 93፥2
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣ምሥጢረ ሥጋዌ የእግዚአብሔር አብ የባሕርይ ልጅ ኢየሱስ ክርሰቶስ በተለየ አካሉ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል በተዋሕዶ መወለዱን የሚያስረዳ አምላካችን የሰይጣንን ተንኮል ያፈረሰበት የማይመረመር አምላካዊ ጥበብ ነው፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
💁♂ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው የሆነውም አባታችን አባ ሕርያቆስ ከአባቱ አጠገብ ሳይለይ ቃል ወደ አንቺ መጣ፤ ሳይወሰን ፀነስሽው፣ በላይ ሳይጎድል በታችም ሳይጨመር በማኅፀንሽ ተወሰነ (ቅዳሴ ማርያም ቁጥር 46) ብሎ እንዳስተማረው ሰው ከመሆኑ የተነሳ ከአምላክነቱ ምንም ምን የጎደለበት የለም፤ ሰው ሲሆን በአምላክነት ወዳልነበረበት ዓለም የመጣ ሳይሆን እንደ አምላክነቱ በእቅፉ ወደተያዘች ዓለም የተጎሳቆለውን የሰውን ባሕርይ በቸርነቱ ያከብር ዘንድ ከኃጢአት በቀር የሰውን ባሕርይ ተዋሕዶ ፍፁም ሰው ሆነ እንጂ፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣የጌታችን የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የሥጋዌውን ነገር በአግባቡ ያልተረዱ ብዙዎች ለእኛ ብሎ በፈቃዱ ያደረገው ቤዛነት የመሰናከያ ዓለት ሆኖባቸው በክህደት ይኖራሉ፡፡ እኛ ግን ቅዱሳት መጻሕፍት እንደሚመሰክሩት፣ አባቶቻችንም እንዳስተማሩን ኢየሱስ ክርስቶስ በተዋሕዶ ሰው የሆነ አምላክ እንደሆነ እናምናለን፣ እንመሰክራለንም፡፡ የወልድን ሥጋዌውን ማመን የመዳናችን መሰረት ነውና፡፡
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
🗣 በቀጣይ በሚስጢረ ጥምቀት ዙሪያ እንመለሳለን
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን 🙏
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @efr21 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @eotc27 🔔 @eotc27 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
🗣እምነት ከመስማት ነው ‼️እንዲሁ ምንፍቅናም ከመስማት ነው።ስለዚህ ስለምትሰሙት እና ስለምታነቡት አብዝታችሁ ተጠንቀቁ‼️
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ለራስህና ለትምህርትህ ተጠንቀቅ፥
በእነዚህም ጽና፤ ይህን ብታደርግ ራስህንም የሚሰሙህንም ታድናለህና።
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @efr21 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @eotc27 🔔 @eotc27 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
📖ለራስህና ለትምህርትህ ተጠንቀቅ፥
በእነዚህም ጽና፤ ይህን ብታደርግ ራስህንም የሚሰሙህንም ታድናለህና።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4፥16┈┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈┈
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
🔊ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ክብር ምስጋና ይሁን ። ከምታልቀዋ ከዛሬዋ ቀን እስከማይፈጸም ዘመን ። ከደካማው ልባችን እስከ ጸናው ሰማይ።
ለዘላለሙ አሜን
✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨✝️✨
══════◄✣••✥••✣►══════
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር🙏
══════◄✣••✥••✣►══════
💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪⛪
💒 @efr21 📖 @efr21 ⛪
💒 @Geb19bot🔊 @Geb19 ⛪
💒 @eotc27 🔔 @eotc27 ⛪
💒💒💒💒💒💒💒⛪⛪⛪⛪⛪
