“አሁን ግን፣ ያዕቆብ ሆይ የፈጠረህ፣ እስራኤል ሆይ! የሠራህ፣ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ተቤዥቼሃለሁና አትፍራ፤ በስምህ ጠርቼሃለሁ፤ አንተ የእኔ ነህ፤ በውሃ ውስጥ በምታልፍበት ጊዜ፣ ከአንተ ጋራ እሆናለሁ፤ ወንዙን ስትሻገረው፣ አያሰጥምህም፤ በእሳት ውስጥ ስትሄድ፣ አያቃጥልህም፤ ነበልባሉም አይፈጅህም። እኔ እግዚአብሔር አምላክህ፣ የእስራኤልም ቅዱስ መድኀኒትህ ነኝና፤ ግብጽን ለአንተ ቤዛ እንድትሆን፣ ኢትዮጵያንና ሳባን በአንተ ፈንታ እሰጣለሁ።”
ኢሳይያስ 43 : 1 - 3
ኢሳይያስ 43 : 1 - 3
❤124👍19
Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
ቸርች እንዴት ነበር?
(How was Church?)
"... ክርስቶስ..."
የዮሐንስ ወንጌል 1:34 አማ05
እኔም ይህን አይቼአለሁ፤ ስለዚህ እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን እመሰክራለሁ።”
✍️ ኢየሱስ የሰራው ነገር ከኢየሱስ በላይ መሆን የለበትም። ማለትም የኢየሱስ ስራ ከኢየሱስ ማንነት አስታርቀን መማር እና ማወቅ አለብን። የኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት የእግዚአብሔር ልጅነት ነው!
ክርስቶስ የኢየሱስ የአባቱ ስም አይደለም! ክርስቶስ ማለት በግሪክ "CHRISTOS" ሲሆን በዕብራይስጥ "MASHIYACH" or "Messiah" ማለት ሲሆን ትርጓሜውም የተቀባ ማለት ነው።
በመሆኑም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ክርስቶስ የሚለውን ቃል የእግዚአብሔር ልጅ ከሚለው ጋር በተለዋዋጭነት ይጠቀመዋል።
JESUS was Christ at His birth!
በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ለመቆየት እና ጸንተን ለመኖር የሚያስችለን ሌላ ነገር ሳይሆን ኢየሱስ ክርሰቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ ማወቅና ማመን እንዲሁም ከእርሱ ጋር የጠበቀ ግንኙነት ማድረግ ነው።
የዮሐንስ ወንጌል 6:69 አማ54
የእግዚአብሔር ልጅ ማለት እና ክርስቶስ ማለት የሚያመለክተው የኢየሱስን መለኮትነት ማለትም እግዚአብሔር መሆኑን ነው።
ኢየሱስ ግን ክርስቶስ ነኝ ብሎ ሲናገር እግዚአብሔር እንደሆነ ወይም መለኮት እንደሆነ ማረጋገጡ ነበር።
በመጨረሻም ክርስቶስ ስንል እንዲሁም ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ስንል መለኮትነቱን እንደሚያመለክት እንረዳለን።
ዮሐንስ 11:27
እርሷም፣ “አዎን ጌታ ሆይ፤ አንተ ወደ ዓለም የሚመጣው ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆንህን አምናለሁ” አለችው።
ሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ
ቀን እሁድ 07/07/2017
⛪️ የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን
አዲስ አበባ/ ኢትዮጵያ
መልካም ምሽት!
(How was Church?)
"... ክርስቶስ..."
የዮሐንስ ወንጌል 1:34 አማ05
እኔም ይህን አይቼአለሁ፤ ስለዚህ እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን እመሰክራለሁ።”
✍️ ኢየሱስ የሰራው ነገር ከኢየሱስ በላይ መሆን የለበትም። ማለትም የኢየሱስ ስራ ከኢየሱስ ማንነት አስታርቀን መማር እና ማወቅ አለብን። የኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት የእግዚአብሔር ልጅነት ነው!
ክርስቶስ የኢየሱስ የአባቱ ስም አይደለም! ክርስቶስ ማለት በግሪክ "CHRISTOS" ሲሆን በዕብራይስጥ "MASHIYACH" or "Messiah" ማለት ሲሆን ትርጓሜውም የተቀባ ማለት ነው።
በመሆኑም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ክርስቶስ የሚለውን ቃል የእግዚአብሔር ልጅ ከሚለው ጋር በተለዋዋጭነት ይጠቀመዋል።
JESUS was Christ at His birth!
በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ለመቆየት እና ጸንተን ለመኖር የሚያስችለን ሌላ ነገር ሳይሆን ኢየሱስ ክርሰቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ ማወቅና ማመን እንዲሁም ከእርሱ ጋር የጠበቀ ግንኙነት ማድረግ ነው።
የዮሐንስ ወንጌል 6:69 አማ54
የእግዚአብሔር ልጅ ማለት እና ክርስቶስ ማለት የሚያመለክተው የኢየሱስን መለኮትነት ማለትም እግዚአብሔር መሆኑን ነው።
ኢየሱስ ግን ክርስቶስ ነኝ ብሎ ሲናገር እግዚአብሔር እንደሆነ ወይም መለኮት እንደሆነ ማረጋገጡ ነበር።
በመጨረሻም ክርስቶስ ስንል እንዲሁም ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ነው ስንል መለኮትነቱን እንደሚያመለክት እንረዳለን።
ዮሐንስ 11:27
እርሷም፣ “አዎን ጌታ ሆይ፤ አንተ ወደ ዓለም የሚመጣው ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆንህን አምናለሁ” አለችው።
ሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ
ቀን እሁድ 07/07/2017
⛪️ የክብር ሕይወት ቤተክርስቲያን
አዲስ አበባ/ ኢትዮጵያ
መልካም ምሽት!
❤78🔥11👍6👏3🥰2
Forwarded from Rev. Dr. Tezera Yared (GloriousLifeChurch)
YouTube
ለተሳካ መንፈሳዊ ሕይወት Successful Spiritual life ክፍል አምስት PART 5
Join this channel to get access to perks:
https://www.youtube.com/channel/UChesXuwWL-_gCaFDm1R0wkw/join
#Reverend_Tezera_Yared // #Gospel_TV_ETHIOPIA // #Glorious_Life_Church
የክብር ሕይወት ቤተ ክርስቲያን // Glorious Life Church
👉 . . . መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ…
https://www.youtube.com/channel/UChesXuwWL-_gCaFDm1R0wkw/join
#Reverend_Tezera_Yared // #Gospel_TV_ETHIOPIA // #Glorious_Life_Church
የክብር ሕይወት ቤተ ክርስቲያን // Glorious Life Church
👉 . . . መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ…
❤42👍3🔥3
Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
እግዚአብሔር ታማኝ ነው!!! ላንተ፣ ላንቺ ፣ለእኔ ለሁላችንም አሜን፤ አሁን እያለፍንበት ያለው የትኛውም አይነት ፈተና ማለፊያ እንጂ መስመጫ አይደለም አሜን።
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ
❤95👍23👏6🔥1
Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
YouTube
ቸርች ውስጥ ሆኜ ቁማር / የወንድም ዳዊት ውቤ የሕይወት ምስክርነት / TESTIMONY @Gospel TV Ethiopia
Join this channel to get access to perks:
https://www.youtube.com/channel/UChesXuwWL-_gCaFDm1R0wkw/join
#Reverend_Tezera_Yared // #Gospel_TV_ETHIOPIA // #Glorious_Life_Church
የክብር ሕይወት ቤተ ክርስቲያን // Glorious Life Church
👉 . . . መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ…
https://www.youtube.com/channel/UChesXuwWL-_gCaFDm1R0wkw/join
#Reverend_Tezera_Yared // #Gospel_TV_ETHIOPIA // #Glorious_Life_Church
የክብር ሕይወት ቤተ ክርስቲያን // Glorious Life Church
👉 . . . መንፈስ ከሚሆን ጌታ እንደሚደረግ ያን መልክ…
❤24