…ለመጨረስ እንጀምር!!!
….Start to finish!!!
በመጀመር እና በመጨረስ መሀከል ያለው ፈተና የጊዜ፣ የፅናት፣ የትእግስት፣ እናም በሁሉ ሁኔታ ውስጥ ለመቀጠል ያለ ቁርጠኝነት ነው ስለዚህ የጀመራችሁትን መልካም ነገር የጀመራችሁት መሀከል ላይ ለማቆም እና ተስፋ ለመቁረጥ ሳይሆን ለመጨረስ ስለሆነ እስከ መጨረሻው ሂዱ።
“መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፤ ሩጫውን ጨርሻለሁ፤ ሃይማኖትንም ጠብቄአለሁ። ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ በዚያ ቀን ለእኔ ይሰጠኛል፤ ደግሞም ለእኔ ብቻ ሳይሆን፣ የርሱን መገለጥ ለናፈቁ ሁሉ ነው።”
2 ጢሞቴዎስ 4 : 7 - 8 NASV
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ዶ/ር ተዘራ ያሬድ
….Start to finish!!!
በመጀመር እና በመጨረስ መሀከል ያለው ፈተና የጊዜ፣ የፅናት፣ የትእግስት፣ እናም በሁሉ ሁኔታ ውስጥ ለመቀጠል ያለ ቁርጠኝነት ነው ስለዚህ የጀመራችሁትን መልካም ነገር የጀመራችሁት መሀከል ላይ ለማቆም እና ተስፋ ለመቁረጥ ሳይሆን ለመጨረስ ስለሆነ እስከ መጨረሻው ሂዱ።
“መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፤ ሩጫውን ጨርሻለሁ፤ ሃይማኖትንም ጠብቄአለሁ። ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ በዚያ ቀን ለእኔ ይሰጠኛል፤ ደግሞም ለእኔ ብቻ ሳይሆን፣ የርሱን መገለጥ ለናፈቁ ሁሉ ነው።”
2 ጢሞቴዎስ 4 : 7 - 8 NASV
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ዶ/ር ተዘራ ያሬድ
❤135👍6🥰6🔥3