…ለመጨረስ እንጀምር!!!
….Start to finish!!!
በመጀመር እና በመጨረስ መሀከል ያለው ፈተና የጊዜ፣ የፅናት፣ የትእግስት፣ እናም በሁሉ ሁኔታ ውስጥ ለመቀጠል ያለ ቁርጠኝነት ነው ስለዚህ የጀመራችሁትን መልካም ነገር የጀመራችሁት መሀከል ላይ ለማቆም እና ተስፋ ለመቁረጥ ሳይሆን ለመጨረስ ስለሆነ እስከ መጨረሻው ሂዱ።
“መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፤ ሩጫውን ጨርሻለሁ፤ ሃይማኖትንም ጠብቄአለሁ። ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ በዚያ ቀን ለእኔ ይሰጠኛል፤ ደግሞም ለእኔ ብቻ ሳይሆን፣ የርሱን መገለጥ ለናፈቁ ሁሉ ነው።”
2 ጢሞቴዎስ 4 : 7 - 8 NASV
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ዶ/ር ተዘራ ያሬድ
….Start to finish!!!
በመጀመር እና በመጨረስ መሀከል ያለው ፈተና የጊዜ፣ የፅናት፣ የትእግስት፣ እናም በሁሉ ሁኔታ ውስጥ ለመቀጠል ያለ ቁርጠኝነት ነው ስለዚህ የጀመራችሁትን መልካም ነገር የጀመራችሁት መሀከል ላይ ለማቆም እና ተስፋ ለመቁረጥ ሳይሆን ለመጨረስ ስለሆነ እስከ መጨረሻው ሂዱ።
“መልካሙን ገድል ተጋድያለሁ፤ ሩጫውን ጨርሻለሁ፤ ሃይማኖትንም ጠብቄአለሁ። ወደ ፊት የጽድቅ አክሊል ተዘጋጅቶልኛል፤ ይህንም ጻድቅ ፈራጅ የሆነው ጌታ በዚያ ቀን ለእኔ ይሰጠኛል፤ ደግሞም ለእኔ ብቻ ሳይሆን፣ የርሱን መገለጥ ለናፈቁ ሁሉ ነው።”
2 ጢሞቴዎስ 4 : 7 - 8 NASV
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ዶ/ር ተዘራ ያሬድ
❤135👍6🥰6🔥3
Forwarded from GOSPEL TV ETHIOPIA
….ትንቢታዊ ቃል!!!!
ይህ ዓመት የእግዚአብሔር ሕዝቦች የእውነት ድምጽና የብርሃን ተሸካሚ ሆነው የሚነሱበት ዓመት ነው፡፡ ጌታ ልጆቹን በፖለቲካ፣ በንግድ፣ በትምህርት፣ በሚዲያና በመሳሰሉት ውስጥ ተጽእኖ ፈጣሪ ያደርጋቸዋል፡፡
ብርሃናችሁ ቸል አይባልም፣ ተጽእኖ ፈጣሪነታችሁ ገደቦችን አልፎ ይሄዳል፣ የእግዚአብሔር ክብር ያርፍባችኋል፣ የእርሱ ክብር በእናንተ ላይ እያበራ ትውልድን ይቀይራል፡፡
አሜን አሜን አሜን
ሬቨ ዶ/ር ተዘራ ያሬድ
ይህ ዓመት የእግዚአብሔር ሕዝቦች የእውነት ድምጽና የብርሃን ተሸካሚ ሆነው የሚነሱበት ዓመት ነው፡፡ ጌታ ልጆቹን በፖለቲካ፣ በንግድ፣ በትምህርት፣ በሚዲያና በመሳሰሉት ውስጥ ተጽእኖ ፈጣሪ ያደርጋቸዋል፡፡
ብርሃናችሁ ቸል አይባልም፣ ተጽእኖ ፈጣሪነታችሁ ገደቦችን አልፎ ይሄዳል፣ የእግዚአብሔር ክብር ያርፍባችኋል፣ የእርሱ ክብር በእናንተ ላይ እያበራ ትውልድን ይቀይራል፡፡
አሜን አሜን አሜን
ሬቨ ዶ/ር ተዘራ ያሬድ
🔥119❤61👍9🥰5