bootg.com »
United States »
የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club » Telegram Web
የ ሥነምግባርና ፀረ ሙስና ክበብ የ2014 1ኛ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤውን በዛሬው ዕለት አከናውኗል።
ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተካሄደው በዚህ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የክበቡ ሰብሳቢ በሆነችው እፀገነት መልካሙ የመክፈቻ ንግግር ተጀምሮ : ለአዲስ እና ነባር አባላት ስለ ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበብ ከአመሰራረቱ ጀምሮ ስላከናወናቸው ስራዎች እና ለወደፊቱ ለማከናወን ስለ አቀዳቸው ዕቅዶች ሰፊ ገለፃ በክበቡ ሰብሳቢ የተደረገ ሲሆን ፤ በዚህ ዓመትም ክበቡ በአዲስ መልክ ስራዎችን ቀልጣፋ በሆነ መንገድ ለማስኬድ በማሰብ በስሩ በጀመራቸው አራት(4) የስራ ክፍሎች ላይ አባላት እንዲመዘገቡ እና በመረጡት የስራ ክፍል ስር ሆነው ክበቡን እንዲያግዙ ጥሪ ቀርቧል።
በዕለቱም አዝናኝ ጨዋታዎች እና ጥያቄዎች የነበሩበት ሲሆን በሥነምግባር እና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት ስር የክበባት አስተባባሪ በሆነችው ብርዘመም ቦጋለ የመዝጊያ ንግግር ተደርጎ የ2014 ዓ.ም 1ኛ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤው ተጠናቋል ።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ክበብ!!
ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት
ሀገር መገንባት ነው
💚💛❤️
የ Telegram ፔጃችንን ይቀላቀሉ ጥቆማዎትንም በዛው ያድርሱን ዛሬውኑ የ ሥነምግባር እና ፀረሙስና ክበብ አባል ይሁኑ ።
https://www.tg-me.com/HUethics
https://www.tg-me.com/HUethics
https://www.tg-me.com/HUethics
ዛሬ ከሰዓት በኋላ በተካሄደው በዚህ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የክበቡ ሰብሳቢ በሆነችው እፀገነት መልካሙ የመክፈቻ ንግግር ተጀምሮ : ለአዲስ እና ነባር አባላት ስለ ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበብ ከአመሰራረቱ ጀምሮ ስላከናወናቸው ስራዎች እና ለወደፊቱ ለማከናወን ስለ አቀዳቸው ዕቅዶች ሰፊ ገለፃ በክበቡ ሰብሳቢ የተደረገ ሲሆን ፤ በዚህ ዓመትም ክበቡ በአዲስ መልክ ስራዎችን ቀልጣፋ በሆነ መንገድ ለማስኬድ በማሰብ በስሩ በጀመራቸው አራት(4) የስራ ክፍሎች ላይ አባላት እንዲመዘገቡ እና በመረጡት የስራ ክፍል ስር ሆነው ክበቡን እንዲያግዙ ጥሪ ቀርቧል።
በዕለቱም አዝናኝ ጨዋታዎች እና ጥያቄዎች የነበሩበት ሲሆን በሥነምግባር እና ፀረሙስና ዳይሬክቶሬት ስር የክበባት አስተባባሪ በሆነችው ብርዘመም ቦጋለ የመዝጊያ ንግግር ተደርጎ የ2014 ዓ.ም 1ኛ የአባላት ጠቅላላ ጉባኤው ተጠናቋል ።
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ክበብ!!
ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት
ሀገር መገንባት ነው
💚💛❤️
የ Telegram ፔጃችንን ይቀላቀሉ ጥቆማዎትንም በዛው ያድርሱን ዛሬውኑ የ ሥነምግባር እና ፀረሙስና ክበብ አባል ይሁኑ ።
https://www.tg-me.com/HUethics
https://www.tg-me.com/HUethics
https://www.tg-me.com/HUethics
🛑PLEASE WEAR FACE MASK🛑
https://www.tg-me.com/HUethics
https://www.tg-me.com/HUethics
https://www.tg-me.com/HUethics
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ክበብ
!!https://www.tg-me.com/HUethics
https://www.tg-me.com/HUethics
https://www.tg-me.com/HUethics
በነገው እለት በትራንስፓረንሲ ኢትዮጵያ ይሰጣል ተብሎ የነበረው የተመራቂ ተማሪዎች ስልጠና ለቅዳሜ ሰኔ 11 የተዛወረ መሆኑን ከይቅርታ ጋር እናሳውቃለን። በመሆኑም ስማችሁ ከዚህ በላይ የተጠቀሰ ተማሪዎች ቅዳሜ ሰኔ 11 ከጠዋቱ 02:00 ጀምሮ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እንድትገኙ ይሁን።
#A_global_Coliation_Against_Corruption
#Transparency_Ethiopia
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስነምግባር እና ፀረሙስና ክበብ
#A_global_Coliation_Against_Corruption
#Transparency_Ethiopia
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስነምግባር እና ፀረሙስና ክበብ
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የስነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ክበብ አባል የሆናቹ የ2014 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች ስማችሁን ከነ አያታችሁ እና መታወቂያ ቁጥራችሁን በ @Etsegenet_Melkamu ወይም @MeronFichago በመላክ እንድትመዘገቡ እንጠይቃለን።
የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ
የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ
Forwarded from Hawassa University Students' Information Center
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
ዉድ የ2014 ዓ.ም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተመራቂዎች እንኳን አደረሳችሁ! እንኳን ደስ አላችሁ!!!
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
dear our club members Heartfelt congratulations to you.
Congratulations and best wishes for your next adventure!”
💚💛❤️
🎓 ''ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት
ሀገር መገንባት ነው''🎓
💚💛❤️
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና
ፀረሙስና ክበብ
https://www.tg-me.com/HUethicsw
ዉድ የ2014 ዓ.ም የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተመራቂዎች እንኳን አደረሳችሁ! እንኳን ደስ አላችሁ!!!
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
dear our club members Heartfelt congratulations to you.
Congratulations and best wishes for your next adventure!”
💚💛❤️
🎓 ''ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት
ሀገር መገንባት ነው''🎓
💚💛❤️
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና
ፀረሙስና ክበብ
https://www.tg-me.com/HUethicsw
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
እንኳን ለ 2015 ዓ.ም አዲስ ዓመት
በሰላም አደረሳችሁ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
አዲሱ አመት የሰላም፤የጤና፤የደስታ እና ስኬት እንዲሁም የከፍታ ዘመን እንዲሆንልሆ ይመኛል።
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም አዲስ አመት
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና
ፀረሙስና ክበብ
https://www.tg-me.com/HUethicsw
💚💛❤️
🎓 ''ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት ሀገር መገንባት ነው''🎓
💚💛❤️
እንኳን ለ 2015 ዓ.ም አዲስ ዓመት
በሰላም አደረሳችሁ
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
አዲሱ አመት የሰላም፤የጤና፤የደስታ እና ስኬት እንዲሁም የከፍታ ዘመን እንዲሆንልሆ ይመኛል።
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
መልካም አዲስ አመት
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🇪🇹🇪🇹🇪🇹
የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና
ፀረሙስና ክበብ
https://www.tg-me.com/HUethicsw
💚💛❤️
🎓 ''ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት ሀገር መገንባት ነው''🎓
💚💛❤️
አስደሳች ዜና ለሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች❗️
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከተቋቋመ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረው እና አንጋፋ የሆነው የግቢያችን ክበብ የሥነ-ምግባር እና ፀረሙስና ክበብ በ2015 ዓ.ም የአባልነት ምዝገባውን ከዛሬ 22/03/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 27/03/2015 ዓ.ም የሚያከናውን መሆኑን እየገለፅን በክበቡ ታቅፋቹ ማገልገል የምትፈልጉ የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ በዚሁ ፔጅ description ላይ ባለው እንዲሁም በ @sena_sufa እና @Ab_lala ሙሉ ስም ፣ የመታወቂያ ቁጥር ፣ የትምህርት ክፍል እና ስልክ ቁጥር በመላክ እንዲሁም በአካል በ የሲዳማ ባህል እና ቤተመዘክር አጠገብ በሚገኘው ቢሯችን በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
"ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት
ሀገር መገንባት ነው"
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሥነ-ምግባር እና ፀረሙስና ክበብ
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከተቋቋመ ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረው እና አንጋፋ የሆነው የግቢያችን ክበብ የሥነ-ምግባር እና ፀረሙስና ክበብ በ2015 ዓ.ም የአባልነት ምዝገባውን ከዛሬ 22/03/2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 27/03/2015 ዓ.ም የሚያከናውን መሆኑን እየገለፅን በክበቡ ታቅፋቹ ማገልገል የምትፈልጉ የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በሙሉ በዚሁ ፔጅ description ላይ ባለው እንዲሁም በ @sena_sufa እና @Ab_lala ሙሉ ስም ፣ የመታወቂያ ቁጥር ፣ የትምህርት ክፍል እና ስልክ ቁጥር በመላክ እንዲሁም በአካል በ የሲዳማ ባህል እና ቤተመዘክር አጠገብ በሚገኘው ቢሯችን በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
"ተማሪዎችን በስነምግባር መገንባት
ሀገር መገንባት ነው"
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሥነ-ምግባር እና ፀረሙስና ክበብ
ሰላም እንዴት ናችሁ
ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች በሙሉ
በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የተማሪዎች የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ክበብ ሙስናን መታገል በተግባር" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና በነገው ዕለት በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ስለሚካሄድ በኢንስቲትዩቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ከቀኑ 7:30 ሰዓት ላይ ሁሉም የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የ ክላስ ተወካዮች, ካዉንስል, ሰላም ፎርም, የክበባት ኮሚቴዎች,ጊቢ ኮሚቴዎች የእንድትገኙ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ሁለንተናዊ ልማታችንንና ሠላማችንን ለማረጋገጥ በሙስና ላይ እንዝመት፤ ጊዜው የተግባር ነው::
ለቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች በሙሉ
በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የተማሪዎች የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ክበብ ሙስናን መታገል በተግባር" በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና በነገው ዕለት በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ስለሚካሄድ በኢንስቲትዩቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ከቀኑ 7:30 ሰዓት ላይ ሁሉም የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የ ክላስ ተወካዮች, ካዉንስል, ሰላም ፎርም, የክበባት ኮሚቴዎች,ጊቢ ኮሚቴዎች የእንድትገኙ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ሁለንተናዊ ልማታችንንና ሠላማችንን ለማረጋገጥ በሙስና ላይ እንዝመት፤ ጊዜው የተግባር ነው::