Telegram Web Link
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓም አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንኳን ደህና መጣችሁ!

መልካም የትምህርት እና የስኬት ዘመን እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!

https://www.tg-me.com/HUGaDSSA_Official
2
Forwarded from Ruth
እነሆ ሐሙስ

በዚህ ሳምንት ለዳሰሳ የተመረጠው መፅሐፍ

📚 ጠበኛ እውነቶች

✍️ ሜሪ ፈለቀ

🕰 ከምሽቱ 12:30 ጀምሮ

📌 ስራውን በ book review የቴሌግራም ግሩፕ ላይ በ pdf ያገኙታል ።

📆 ሐሙስ
     27/2/ 2018 መፅሃፉን በጋራ የምንዳስስ ይሆናል ።


በጉጉት እንጠብቃችኋለን 

@rvcclub
@rvcbookreview
3
Forwarded from B𝑒𝑠𝑢𝑓𝑘𝑎𝑑
ሰላም ውድ መቅረዛውያን እንደምን ቆያችሁ:-
ያለንን የኪነ-ጥበብ ልምድ ለማዳበር በየግዜው መለማመድና ስራችንን ከመድረክ ፊት ቀርበን ማሳየት ዋነኛው ተግባር መሆኑ ይታወቃል።

መቅረዝም ይህን እድል ከሚሰጥባቸው ቀኖች አንዷ በሆነችው 🔔ማክሰኞ🔔ተሰጦዐችንን ለማሻሻል ፣ጥሩ ጎናችንን ለማወቅ እንዲሁም ያለብንን ክፍተቶች ለማሻሻል እድሉን እና መድረኩን አሰናድቶ እጅ ከምን ይላል።
በቤታችን
🎙️በሙዚቃ🎙️
🎭በተውኔት🎭
🖋️በግጥም🖋️ እንዲሁም በተለያዩ 🎲ጨዋታዎች🧩 እየተዝናናን ልምድ የምንቀስምበት ጥሩ ግዜ ይኖረናል።

🗓️ዘወትር ማክሰኞ እና ቅዳሜ 🗓️
ልክ 11፡30 አይቀርም ፤ማርፈድ አይመከርም🏃🏃
አድራሻችን📌 Main Campus, stadium በሚገኘው
የመቅረዝ አዳራሽ።
ለበለጠ መረጃ እንዲሁም አዲስ መቀላቀል ለምትፈልጉ በመቅረዝ
በሙዚቃ
በትወና
በስነ-ፅሁፍ እና
በውዝዋዜ አዲስ መሳተፍ ለምትፈልጉ ተማሪዎች ከታች በተቀመጡት ልታገኙን ትችላላችሁ ፡-

☎️0979781909
☎️0949882231
☎️0900050438

Join Telegram
https://www.tg-me.com/mekerezeactingstudents

መኖር መሆን ስኬት
መቅረዝ!!!
5
Hawassa University Students' Information Center pinned «ዛሬ ማክሰኞ 11:30 በመቅረዝ ቤት አይቀርም!! መቅረዝ የኪነ ጥበብ አፍቃሪያን ህብረት!!»
Forwarded from Ruth
እንሆ ሐሙስ መቆያ

በቤታችን የማንዳስሰው አይነት የጥበብ ስራ አይኖርም ።

የተመረጠውን መፅሃፍ (ጠበኛ እውነቶች) እያነበብን ቀኑ እስኪደርስ ድረስ በፊልም ዳሰሳ እንገናኛለን።

በዚህ ሳምንት ለዳሰሳ የተመረጠው ፊልም

📀 The butterfly's dream
Kelebegin Ruyasi

🕰 ከምሽቱ 12:30 ጀምሮ

📌 ስራውን በ book review የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ያገኙታል ።

📆 ነገ ሐሙስ
   20/2/ 2018 ፊልሙን በጋራ የምንዳስስ ይሆናል ።


በጉጉት እንጠብቃችኋለን 

@rvcclub
@rvcbookreview
2
Forwarded from Event Addis Media
በነፃ የቀረበ እድል !

የኢ-ኮሜርስ ድርጅትዎት በነፃ ያስተዋውቁ !

ኢ-ኮሜርስ ( E-Commerce) ላይ እየሰራችሁ ለምትገኙ ተቋማት አስደሳች መረጃ  እንነግራችኋለሁ።

የኢ-ኮሜርስ ተቋማት አገልግሎቶቻችሁን ያለምንም ክፍያ በነፃ በተወዳጁ ትርታ ኤፍ ኤም 97.6 በኩል  የምታስተዋውቁበት እድል ተዘጋጅቶላቸዋል።

ምርትና አገልገሎትዎን ለማስተዋወቅ ተከታዮቹን አድራሻዎች ይጠቀሙ፣ይደውሉ ፣በነፃ ያስተዋውቁ:-

ስልክ: 0983111555
         0931268671

@Sara[email protected]

ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉ 🙏
ማስታወቂያ

ለትምህርት ማህበረሰቡና ባለድርሻ አካላት በሙሉ፤ በረቂቅ መመሪያ ላይ አስተያየት እንድትሰጡ ስለመጠየቅ፤
የትምህርት ሚኒስቴር የልዩ ፍላጎት/ አካቶ ትምህርት ማስፈጸሚያ ረቂቅ መመሪያ አዘጋጅቷል።
በመሆኑም ሰነዱን በማንበብ አስተያየት እንድትሰጡ እየጠየቅን፤
  ለመጀመር ይህንን ሊንክ ( https://forms.gle/P1QYEtgch5nsQ932A) ይጫኑ፣
  በመቀጠል ማስፈንጠሪያ የሚለውን በመጫን ሰነዱን ማግኘት ትችላላችሁ፣
  ሰነዱን ካነበባችሁ በኋላ የተጠየቁ መረጃዎችንና አስተያየታችሁን ሞልታችሁ (submit) የሚለውን በመጫን መረጃውን መላክ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

ትምህርት ሚኒስቴር
🎉ደርሰ! ደረሰ! ደረሰ! 🎉
ውድ የ (MILC) ቤተሰቦች እንሆ አርብን እንፈትሻት  በተሰኘው ፕሮግራማቺን ዳግም የምንገናግኝበት ቀን ደረሰ

በዛሬው እለት

🗣️እንወያያለን
🗣️እንማማራለን
📲ያለንበትን የሚዲያ አጠቃቀም ደረጃ እንፈትሻለን

🕐ዛሬ ምሽት 1:00 ላይ
📍ከሬድዮ ጣቢያው ፊትለፊት RVC መሰብሰብያ ቤት
  
     ኑ በጋራ አርብን እንፈትሻት!


ዛሬ ማታ አይቀርም!!

https://www.tg-me.com/Hu_MILC_Group
https://www.tg-me.com/HU_MILC_CHANNEL
💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇🎇 እንኩአን ደስ አላችሁ💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥
መቅረዝ የኪነ ጥበብ አፍቃሪያን ህብረት የ እንኩአን ደህና መጣችሁ መርሃግብር አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ለይ ይገኛል!!!

አርብ ጥቅምት 28 እንገናኝ!!

ለበለጠ መረጃ
0979781909
https://www.tg-me.com/mekerezeactingstudents


መቅረዝ የኪነ ጥበብ አፍቃሪያን ህብረት!!
2
Forwarded from B𝑒𝑠𝑢𝑓𝑘𝑎𝑑
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
7👏1
Hawassa University Students' Information Center
Video
💥ꜱᴛᴀʏ ᴛᴜɴᴇᴅ ꜰᴏʀ ᴛʜᴇ ᴜᴩᴄᴏᴍɪɴɢ ᴇᴠᴇɴᴛ!!
ᴍᴇᴋʀᴇᴢ
መቅረዝ የኪነ ጥበብ አፍቃሪያን ህብረት!!
3
Hawassa University Students' Information Center pinned «💥ꜱᴛᴀʏ ᴛᴜɴᴇᴅ ꜰᴏʀ ᴛʜᴇ ᴜᴩᴄᴏᴍɪɴɢ ᴇᴠᴇɴᴛ!! ᴍᴇᴋʀᴇᴢ መቅረዝ የኪነ ጥበብ አፍቃሪያን ህብረት!!»
📢 ATTENTION ALL STUDENTS! 📢

HUGADSSA Debate Night is HERE!

Get ready to dive into one of the most critical discussions of our time:

"ECONOMIC DEVELOPMENT or POLITICAL REFORM: Which Should Be Ethiopia's Priority?"

We need YOUR voice! Come to listen, or step up to argue your case.

🗓 Date: Thursday
Time: 12:00 LT
📍 Venue: Block 121

If you want to participate as a debater, please register by sending your username @abe2127ta.

Don’t miss this chance to engage in meaningful discussion and sharpen your debating skills!

https://www.tg-me.com/HUGaDSSA_Official
1
LOST ID
Full Name:

ABENEZER AWOKE BIKA
Id number:

NaScR/0082/18 phone number 0928851301 , 0920274453
Opportunity for HU MAIN CAMPUS STUDENTS

🌟 Join the Ethics Ambassador Competition at HU Main Campus! 🌟

Demonstrate your commitment to ethical practices and integrity on campus. This is a great opportunity to engage with fellow students and promote a culture of ethics.

Important Notes:
1. On exam day, qualified students must provide proof that they are free from disciplinary punishments on campus.
2. Qualifications are attached in the photo.
3. Ensure that you fill out the Google registration form completely and accurately; any registrants who do not complete the form properly will be disqualified immediately
.

Apply Here: https://forms.gle/DXvrPLL6Advi2WM57

Deadline: Tuesday November 4 at 12:00LT
Don’t miss this chance to make a meaningful impact! For questions, reach out for more info.

Telegram: https://www.tg-me.com/HUSTUDENTS_ETHICS

#EthicsAmbassadorCompetition #HUMainCampus #IntegrityMatters
2
Forwarded from G17 Ethiopian Chapter
🚨 Have you applied yet?
Be part of the G17 University Ambassadors – Ethiopia Chapter! 🌍

Take action for the Sustainable Development Goals (SDGs) and become a young leader creating real impact.

🎯 Benefits:
🏅 Certificate of Recognition
🌐 Global network of youth advocates
🤝 Leadership & communication skills
💡 International exposure and opportunities

📅 Deadline: November 10, 2025
👉 Apply Now: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScgb4GXnNHxjavUZaOZy-k40MOCEd1BvoeI_p0BYDoMNWYmqw/viewform


📌 Follow us for updates:
📷 Instagram: https://www.instagram.com/g17ethiopia01/
💬 WhatsApp: https://chat.whatsapp.com/JhpcIs0dypKL849DQIYSAC
💼 LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/g17-global-task-force-ethiopian-chapter/
Telegram: https://www.tg-me.com/G17UACETHIOPIA
📧 Email: [email protected]


#G17Ambassadors #UniversityLeadership #SDGs #YouthEmpowerment #ChangeMakers
#G17Ambassadors #YouthLeadership #SDGs #ChangeMakers #G17Ethiopia #VolunteerOpportunity
#G17ETHIOPIACHAPTER
#G17ETHIOPIA
Forwarded from Mamila
" ሲገባኝ ሁሉም ሰው የሆነች ”የለውጥ ኩርባ” አለችው።  አስተሳሰቡ ወይ ስሜቱ አሊያም ድርጊቱ የሚቀየርባት ። ወደ ዐዲስ  ምዕራፍ የሚታጠፍበት ወይም ከወደቀበት መቀመቅ የሚስፈነጠርበት ወይም ለዛለው ጉልበቱ አቅም የሚያገኝበት። ለውጥ ወደ ተሻለ ማደግ ብቻ አይደለምና ኩርባውን ሲታጠፍ ውድቀትም ሊሆን ይችላል። ያች የለውጥ ኩርባ አንድ የሆነች ኢምንት ክስተት ልትሆን ትችላለች ወይም ዐረፍተ ነገር ወይም አንዲት ቃል ምናልባት አንዲት መሳም ወይም የአንድት ደቂቃ መታቀፍ ወይም.... "

- ከ'ጠበኛ እውነቶች ' መጽሐፍ ገፅ  116


እነሆ ሐሙስ

በዚህ ሳምንት ለዳሰሳ የተመረጠው መፅሐፍ

📚 ጠበኛ እውነቶች

✍️ ሜሪ ፈለቀ

🕰 ከምሽቱ 12:30 ጀምሮ

📌 ስራውን በ book review የቴሌግራም ግሩፕ ላይ በ pdf ያገኙታል ።

📆 ሐሙስ
     27/2/ 2018 መፅሃፉን በጋራ የምንዳስስ ይሆናል ።


በጉጉት እንጠብቃችኋለን 

@rvcclub
@rvcbookreview
1
Forwarded from Kidus
ታላቅ የጥበብ ድግስ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ 🚨🚨🚨

መቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ህብረት በአይነቱ ልዩ የሆነ የእንኳን ደህና መጣችሁ የኪነጥበብ ፕሮግራም አዘጋጅቶ እናንተ ውድ ተማሪዎቹን ተጋበዙልኝ ይላል።😊😊😊
በእለቱም ፦ 📝ስነ ፅሑፍ
🎭ቲያትር
🎙 ሙዚቃ
🕺 ውዝዋዜ
🎶ህብረ ዜማና ሌሎችም የጥበብ ክዋኔዎች መድረኩን ያደምቁታል።

👉አርብ ጥቅምት 28 ከቀኑ 8:00 ሰአት አፍሪካ ህብረት አዳራሽ አይቀርም!!!

መቅረዝ የኪነጥበብ አፍቃሪያን ህብረት።
6
2025/11/06 05:49:15
Back to Top
HTML Embed Code: