#Saturday_Club #USAID #ENG
ሁለተኛው ቆይታ
ከወልድያ ወጣቶች ጋር ስለራዕይ ብዙ ያወራንበት እና የተመካከርንበት ቆንጆ ጊዜ ነው!
የወልድያ ነዋሪዎች ትሁት እና ጨዋ ማህበረሰቦች እንደ ሆኑ አይቻለሁ!
ስነ-ምግባር ያለቸው አስተዋይ ወጣቶችን በማግኘቴ ደስተኛ ነኝ! ከእናንተ ጋር ያሳለፍኩት ጊዜ ብዙ ያተረፍኩበት ነው
ሁለተኛው ቆይታ
ከወልድያ ወጣቶች ጋር ስለራዕይ ብዙ ያወራንበት እና የተመካከርንበት ቆንጆ ጊዜ ነው!
የወልድያ ነዋሪዎች ትሁት እና ጨዋ ማህበረሰቦች እንደ ሆኑ አይቻለሁ!
ስነ-ምግባር ያለቸው አስተዋይ ወጣቶችን በማግኘቴ ደስተኛ ነኝ! ከእናንተ ጋር ያሳለፍኩት ጊዜ ብዙ ያተረፍኩበት ነው
ሴቶች እንኳን ለሴቶች ቀን አደረሳችሁ
ይሄን ፅሁፍ ስታነቡ አንዳንዶቻችሁ ፈገግ ሌሎቻችሁ ኮስተር እንደምትሉ አውቃለሁ እነሆ ቆምጠጥ ያለ መልዕክት አለኝ!
ሴት ነኝ ያውም ብርቱ ሴት ....ብርታቴን ለማሳየት ከማንም ጋር ሳይሆን ትላንትናዬን ከዛሬ ጋር ዛሬዬን ደግሞ ከመድረሻዬ ጋር እለካለሁ!
ለኔ ምሳሌ ሴት ማለት በሁሉም የህይወት ዘርፋ የላቀች ችግሮችን ወደ ከፍታዋ ለመድረስ የምትጠቀም የራሷን ሩጫ የምትሮጥ ከውጫዊው አካሏ በላይ ለውስጣዊ ማንነቷ እጅግ የምትጠነቀቅ! ለልጆቿ ምክር ሳይሆን አርአያ ፣ለባሏ ህልሙ እውን እንዲሆን የምታግዝ #ረዳት፣ ለማህበረሰቡ የለውጥ ሀሳብ ምንጭ፣ እለት እለት በሙያዋ ፣በእውቀቷ፣ በመንፈሳዊ ህይወቷ ለማደግ የምትታትር ሴት ናት!
ይሄን ፅሁፍ ስታነቡ አንዳንዶቻችሁ ፈገግ ሌሎቻችሁ ኮስተር እንደምትሉ አውቃለሁ እነሆ ቆምጠጥ ያለ መልዕክት አለኝ!
ሴት ነኝ ያውም ብርቱ ሴት ....ብርታቴን ለማሳየት ከማንም ጋር ሳይሆን ትላንትናዬን ከዛሬ ጋር ዛሬዬን ደግሞ ከመድረሻዬ ጋር እለካለሁ!
ለኔ ምሳሌ ሴት ማለት በሁሉም የህይወት ዘርፋ የላቀች ችግሮችን ወደ ከፍታዋ ለመድረስ የምትጠቀም የራሷን ሩጫ የምትሮጥ ከውጫዊው አካሏ በላይ ለውስጣዊ ማንነቷ እጅግ የምትጠነቀቅ! ለልጆቿ ምክር ሳይሆን አርአያ ፣ለባሏ ህልሙ እውን እንዲሆን የምታግዝ #ረዳት፣ ለማህበረሰቡ የለውጥ ሀሳብ ምንጭ፣ እለት እለት በሙያዋ ፣በእውቀቷ፣ በመንፈሳዊ ህይወቷ ለማደግ የምትታትር ሴት ናት!
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እና ለአብሪ ማይንድስ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም፣ የጤና እና የመተሳሰብ ያድርግልን።
@Abriminds
@Abriminds
የልቤን ልስጣችሁ.....ስለምወዳችሁ 🧡❤️
#ምስሌን_ፍለጋ #አዲስ_መፅሀፍ
-ልጅ የወለድኩ ያህል ነው የተሰማኝ ምክንያቱም 3አመታት አምጬዋለሁ ደግሞም የሚመስለኝን ነው የወለድኩት!
-የወደድኩትን የወደደኝን የመረጥኩትን ደግሞ ፈጣሪ የመረጥልኝን ያገባሁ ያህል ደስተኛ ነኝ ምክንያቱም ወድጄው ከልቤ ነው የፃፍኩት....እነሆ የልቤ ልሰጣችሁ ነው!
እንኩ ልቤን እንኩ ልጄን
ምስሌን ፍለጋ
በቅርብ ቀን በገበያ ላይ ይውላል!
በዚህ መፅሀፍ የፊት ገፅ ጀርባ ላይ በስማችሁ ወይም በድርጅታችሁ ስም ታትሞ ለተለያዩ ተቋማት እና ድርጅቶች እንድበረከትላችሁ
ደግሞም ምስሌን ፍለጋ በሚለው ስልጠና እና መፅሀፍ ብዙ ሴት ወጣቶችን እንድንደርስ፣መፅሀፉ በብዙ ትምህርት ቤቶች ላይብረሪ እንዲቀመጥ የምትሹ ወዳጆቼ ብትኖሩ በስማችሁ ግዙ!
ከ50 በላይ መፅሀፎች ለሚገዙ ሰዎች በመፅሀፉ የውስጥ ገፅ ሌጎ ወይም ስም በነፃ የሚታተም ሲሆን ተጨማሪ የማስታወቂያ እና ነፃ የስልጠና እድል ጭምር እንሰጣለን!
ወጣት ሴቶች ራሳቸውን ፈልገው እንዲያገኙ መፅሀፉ በነፃ ይደርሳቸው ዘንድ እንፈልጋችኋለን!
#ምስሌን_ፍለጋ #አዲስ_መፅሀፍ
-ልጅ የወለድኩ ያህል ነው የተሰማኝ ምክንያቱም 3አመታት አምጬዋለሁ ደግሞም የሚመስለኝን ነው የወለድኩት!
-የወደድኩትን የወደደኝን የመረጥኩትን ደግሞ ፈጣሪ የመረጥልኝን ያገባሁ ያህል ደስተኛ ነኝ ምክንያቱም ወድጄው ከልቤ ነው የፃፍኩት....እነሆ የልቤ ልሰጣችሁ ነው!
እንኩ ልቤን እንኩ ልጄን
ምስሌን ፍለጋ
በቅርብ ቀን በገበያ ላይ ይውላል!
በዚህ መፅሀፍ የፊት ገፅ ጀርባ ላይ በስማችሁ ወይም በድርጅታችሁ ስም ታትሞ ለተለያዩ ተቋማት እና ድርጅቶች እንድበረከትላችሁ
ደግሞም ምስሌን ፍለጋ በሚለው ስልጠና እና መፅሀፍ ብዙ ሴት ወጣቶችን እንድንደርስ፣መፅሀፉ በብዙ ትምህርት ቤቶች ላይብረሪ እንዲቀመጥ የምትሹ ወዳጆቼ ብትኖሩ በስማችሁ ግዙ!
ከ50 በላይ መፅሀፎች ለሚገዙ ሰዎች በመፅሀፉ የውስጥ ገፅ ሌጎ ወይም ስም በነፃ የሚታተም ሲሆን ተጨማሪ የማስታወቂያ እና ነፃ የስልጠና እድል ጭምር እንሰጣለን!
ወጣት ሴቶች ራሳቸውን ፈልገው እንዲያገኙ መፅሀፉ በነፃ ይደርሳቸው ዘንድ እንፈልጋችኋለን!
#የመስከረም_ደብተር
የአደይ ጊዜ ፅሁፍ የመስከረም ደብተር
እያደር ሲቀደድ ገፁ ሲተረተር
ለማንበብ ሲቸግር የያዘውን መልዕክት
.........ለማረም ሲታክት
ምነው ዝምታችን ምነው ቸልታችን ?
አመት ሳይጋመስ ገፆቹን አጉድለን
ማበላሸታችን? (ሀና ሀይሉ አርብ ነሀሴ 5)
___
ወገኖቼ ይሄንን ትምህርት ስሰማ የጎደሉ ቀፆቼን ስርዝ ድልዝ የበዛባቸው የህይወቴን አረፍተ ነገሮች እንድመለከት ደግሞም እንዳርም አቅጣጫ ጠቁሞኛል.......
አለማወቄን ይበልጥ ማወቅ የጀመርኩት እነዚህን፡ትምህርቶች ስማር ነው.....
እባካችሁ እዩልኝ
Equip Media- Mamusha Fenta
Mamusha Fenta
https://youtu.be/gJfOK7UCtXs
የአደይ ጊዜ ፅሁፍ የመስከረም ደብተር
እያደር ሲቀደድ ገፁ ሲተረተር
ለማንበብ ሲቸግር የያዘውን መልዕክት
.........ለማረም ሲታክት
ምነው ዝምታችን ምነው ቸልታችን ?
አመት ሳይጋመስ ገፆቹን አጉድለን
ማበላሸታችን? (ሀና ሀይሉ አርብ ነሀሴ 5)
___
ወገኖቼ ይሄንን ትምህርት ስሰማ የጎደሉ ቀፆቼን ስርዝ ድልዝ የበዛባቸው የህይወቴን አረፍተ ነገሮች እንድመለከት ደግሞም እንዳርም አቅጣጫ ጠቁሞኛል.......
አለማወቄን ይበልጥ ማወቅ የጀመርኩት እነዚህን፡ትምህርቶች ስማር ነው.....
እባካችሁ እዩልኝ
Equip Media- Mamusha Fenta
Mamusha Fenta
https://youtu.be/gJfOK7UCtXs
YouTube
የማቴዎስ ወንጌል ትምህርት 29 | ከክፉ አድነን | Matthew Teaching 29 | By Mamusha Fenta
#እነሆ_ንጉሥሽ#የማቴዎስ_ወንጌል_ትምህርት #ከክፉ_አድነን#mamushafenta #christianity #beholdyourking #protestant #Gospleofmattew📖 ማቴዎስ 6:9-13👑 በኢትዮጵያ የሕይወት ብርሃን ቤተ ክርስቲያን፣ በአዲስ...
ሐዋሳ!
አሁኑኑ ተመዝገቡ!
Register Now!
ሲሲቢኤ-ኢትዮዽያ ከአብሪ ማይንድስ ጋር በመሆን የስራ ፈጠራ ክህሎት እድገት ላይ የሚያጠነጥን ስልጠና በተለያዩ ከተሞች ለሚገኙ ወጣቶች በመስጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን በመጪው ሳምንታትም በሐዋሳ ከተማ የሚደረግ ይሆናል::
ለአራት ቀናት የሚቆየው ይህ ፕሮግራም ወጣቶች የስራ ፈጠራ ክህሎታቸውን በማጎልበት በንግዱ አለም ላይ ያላቸውን ተወዳዳሪነት ለማሳደግና የስራ ቅጥር እድላቸውን ለማስፋት ያለመ ነው:
ስልጠናው ላይ መሳተፍ የሚችሉት ከ 20-35 ባለው የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ የሐዋሳ ከተማ ነዋሪ የሆኑ ወጣቶች ብቻ ናቸው።
ልንቀበላችሁ ዝግጁ ነን
ተመዝግባችሁ ተቀላቀሉን
ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ 👉 እድሉን ይጠቀሙ
Register and join us!
Click on the link below for more information and enroll 👇 grab the chance.
https://docs.google.com/forms/d/1IdcZxiPebtOvyBZcDf9roz8tMUVbI9jBVV3IBdZ1YuM/edit
አሁኑኑ ተመዝገቡ!
Register Now!
ሲሲቢኤ-ኢትዮዽያ ከአብሪ ማይንድስ ጋር በመሆን የስራ ፈጠራ ክህሎት እድገት ላይ የሚያጠነጥን ስልጠና በተለያዩ ከተሞች ለሚገኙ ወጣቶች በመስጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን በመጪው ሳምንታትም በሐዋሳ ከተማ የሚደረግ ይሆናል::
ለአራት ቀናት የሚቆየው ይህ ፕሮግራም ወጣቶች የስራ ፈጠራ ክህሎታቸውን በማጎልበት በንግዱ አለም ላይ ያላቸውን ተወዳዳሪነት ለማሳደግና የስራ ቅጥር እድላቸውን ለማስፋት ያለመ ነው:
ስልጠናው ላይ መሳተፍ የሚችሉት ከ 20-35 ባለው የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ የሐዋሳ ከተማ ነዋሪ የሆኑ ወጣቶች ብቻ ናቸው።
ልንቀበላችሁ ዝግጁ ነን
ተመዝግባችሁ ተቀላቀሉን
ለመመዝገብ ሊንኩን ይጫኑ 👉 እድሉን ይጠቀሙ
Register and join us!
Click on the link below for more information and enroll 👇 grab the chance.
https://docs.google.com/forms/d/1IdcZxiPebtOvyBZcDf9roz8tMUVbI9jBVV3IBdZ1YuM/edit
#ምስሌን_ፍለጋ #Book_shower
በፍቅር ነው ሻወር ያረጋችሁኝ በጣም ነው የማመሰግነው ሁላችሁንም ትጋታችሁ አስገርሞኛል! ለእኔ፡ስላላችሁ ቦታ ሁሉ አመሰግናለሁ....
ካለባችሁ የማይመች ሁኔታ ሁሉ ስላስቀደማችሁኝ ጊዜያችሁን ልባችሁን ስለሰጣችሁኝ ጉዳዬ ጉዳያችሁ ስለሆነ ምስጋናዬ ትልቅ ነው!
እግዚአብሄር ይስጥልኝ
ሀና ሀይሉ
መፅሀፌ ጥቅምት 17 ይመረቃል!
በፍቅር ነው ሻወር ያረጋችሁኝ በጣም ነው የማመሰግነው ሁላችሁንም ትጋታችሁ አስገርሞኛል! ለእኔ፡ስላላችሁ ቦታ ሁሉ አመሰግናለሁ....
ካለባችሁ የማይመች ሁኔታ ሁሉ ስላስቀደማችሁኝ ጊዜያችሁን ልባችሁን ስለሰጣችሁኝ ጉዳዬ ጉዳያችሁ ስለሆነ ምስጋናዬ ትልቅ ነው!
እግዚአብሄር ይስጥልኝ
ሀና ሀይሉ
መፅሀፌ ጥቅምት 17 ይመረቃል!
ጤና ይስጥልኝ!
በማህበራዊ ሚዲያ ብቻ ለምታውቁኝ ለ200 ሰዎች ብቻ
ምስሌን ፍለጋ መፅሀፍ ቅዳሜ ጥቅምት 17,2016 ይመረቃል! በዕለቱ ካለብን የቦታ ውስንነት እንዲሁም በሚመጡት እንግዶች ምክንያት በእለቱ የሚገኙ ሰዎችን ለማወቅ የሚያስገድድ ምክንያት ስላጋጠመን መገኘት ለምትፈልጉ እንዲሁም መምጣታችሁን እርግጠኛ ለሆናችሁ ለ200 የማህበራዊ ድህረ ገጽ ወዳጆቼ እንዲሁም በተለያየ አጋጣሚ ለማውቃችሁ ሰልጣኞቼ ለእናንተ ቦታ ለመያዝ እና የመግቢያ ካርድ እንድናዘጋጅላችሁ ከታች ያለውን ሊንክ ተጠቅማችሁ እንድትመዘገቡ የምስሌን ፍለጋ ምርቃት የዝግጅት ቡድን በአክሮት ይጠይቃል!
https://docs.google.com/forms/d/1Bo4Lr3F23mNR_zvEURVSpW2uhvsMn-kXj02EHyzRFEw/
በማህበራዊ ሚዲያ ብቻ ለምታውቁኝ ለ200 ሰዎች ብቻ
ምስሌን ፍለጋ መፅሀፍ ቅዳሜ ጥቅምት 17,2016 ይመረቃል! በዕለቱ ካለብን የቦታ ውስንነት እንዲሁም በሚመጡት እንግዶች ምክንያት በእለቱ የሚገኙ ሰዎችን ለማወቅ የሚያስገድድ ምክንያት ስላጋጠመን መገኘት ለምትፈልጉ እንዲሁም መምጣታችሁን እርግጠኛ ለሆናችሁ ለ200 የማህበራዊ ድህረ ገጽ ወዳጆቼ እንዲሁም በተለያየ አጋጣሚ ለማውቃችሁ ሰልጣኞቼ ለእናንተ ቦታ ለመያዝ እና የመግቢያ ካርድ እንድናዘጋጅላችሁ ከታች ያለውን ሊንክ ተጠቅማችሁ እንድትመዘገቡ የምስሌን ፍለጋ ምርቃት የዝግጅት ቡድን በአክሮት ይጠይቃል!
https://docs.google.com/forms/d/1Bo4Lr3F23mNR_zvEURVSpW2uhvsMn-kXj02EHyzRFEw/