ከሚስትህ ጋር ስለምትፈጽሙት ግንኙነት ውጭ ላይ ለሌላ ሰው አይወራም። ይሄ ሲበዛ አስቀያሚ ነውር ነው። የሐያእ መቅለል ነው። ከሰው አይን ተገልለህ የፈፀምከውን እንዴት ለሰው ታወራለህ?!
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
የዙልሒጃህ 9 የሐጅ ተግባር
~
እለቱ የዐረፋ ቀን ነው። ሑጃጅ ዐረፋ ላይ የሚቆሙበት እለት። ዐረፋ ላይ መቆም ከሐጅ ምሰሶዎች ውስጥ አንድ ምሰሶ ነው። ነብዩ ﷺ “ሐጅ ማለት ዐረፋ ነው” ማለታቸው ይህንን እውነታ ያሳያል።
• በዚህ ቀን ሑጃጅ ሱብሕን ሚና ላይ ከሰገዱ በኋላ ፀሐይ ስትወጣ ተልቢያ፣ ዚክር እያደረጉ ወደ ዐረፋ ይጓዛሉ።
• የቻለ ሰው ከእኩለ ቀን በፊት ዐረፋ ይደርሳል። በዙህር ወቅት ዙህርና ዐስርን አንድ ላይ ይሰግዳል።
• ከዚያ በኋላ እስከ መግሪብ ድረስ አጥብቆ ዱዓእ፣ ዚክር ማድረግ ይገባል። ይሄ ቀን በጣም ልዩ ቀን ነው። ሽራፊ ጊዜ ያላግባብ እንዳያልፍ መጠንቀቅ ይገባል።
• ፀሐይ ስትጠልቅ ጉዞ ወደ ሙዝደሊፋ ይሆናል።
• ከዚያም ሙዝደሊፋ ሲደርሱ መግሪብና ዒሻእን አንድ ላይ መስገድ ይገባል። ዒሻእ በማሳጠር ሁለት ረከዐ ነው የሚሰገደው።
• ሙዝደሊፋ ካደሩ በኋላ የሱብሕን ሶላት እዚያው ይሰግዳሉ።
• ከሱብሕ ሶላት በኋላ ወደ ቂብላ በመዞር ዱዓእ፣ ዚክር ያደርጋሉ።
• ከዚያም ተልቢያ እያደረጉ ጀምረተል ዐቀባ ላይ ጠጠር ለመወርወር ይጓዛሉ።
በዚህ ቀን የሚከተሉት ስህተቶች የሚፈፅሙ ሰዎች ያጋጥማሉና መጠንቀቅ ያሻል :-
1ኛ፦ ከዐረፋ ክልል ውጭ መቆም፣ (በእለቱ ሙሉ ጊዜውን ከዐረፋ ክልል ውጭ አሳልፎ ወደ ሙዝደሊፋ የተጓዘ ሰው ሐጅ የለውም። ያለ ዐረፋ ሐጅ የለምና።
2ኛ፦ ወደ ዐረፋ ተራራ ጫፍ ላይ ለመውጣት መጓጓት ስህተት ነው። ዐረፋ ሁሉም መቆሚያ ነው። የተራራው ጫፍ በመውጣት የሚገኝ የተለየ ነገር የለም።
3ኛ፦ ስራዬ ብሎ ወደ ተራራው ዞሮ ዱዓእ ማድረግ ሌላ ስህተት ነው። ሱናው ለዱዓእ ወደ ቂብላ መዞር ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
እለቱ የዐረፋ ቀን ነው። ሑጃጅ ዐረፋ ላይ የሚቆሙበት እለት። ዐረፋ ላይ መቆም ከሐጅ ምሰሶዎች ውስጥ አንድ ምሰሶ ነው። ነብዩ ﷺ “ሐጅ ማለት ዐረፋ ነው” ማለታቸው ይህንን እውነታ ያሳያል።
• በዚህ ቀን ሑጃጅ ሱብሕን ሚና ላይ ከሰገዱ በኋላ ፀሐይ ስትወጣ ተልቢያ፣ ዚክር እያደረጉ ወደ ዐረፋ ይጓዛሉ።
• የቻለ ሰው ከእኩለ ቀን በፊት ዐረፋ ይደርሳል። በዙህር ወቅት ዙህርና ዐስርን አንድ ላይ ይሰግዳል።
• ከዚያ በኋላ እስከ መግሪብ ድረስ አጥብቆ ዱዓእ፣ ዚክር ማድረግ ይገባል። ይሄ ቀን በጣም ልዩ ቀን ነው። ሽራፊ ጊዜ ያላግባብ እንዳያልፍ መጠንቀቅ ይገባል።
• ፀሐይ ስትጠልቅ ጉዞ ወደ ሙዝደሊፋ ይሆናል።
• ከዚያም ሙዝደሊፋ ሲደርሱ መግሪብና ዒሻእን አንድ ላይ መስገድ ይገባል። ዒሻእ በማሳጠር ሁለት ረከዐ ነው የሚሰገደው።
• ሙዝደሊፋ ካደሩ በኋላ የሱብሕን ሶላት እዚያው ይሰግዳሉ።
• ከሱብሕ ሶላት በኋላ ወደ ቂብላ በመዞር ዱዓእ፣ ዚክር ያደርጋሉ።
• ከዚያም ተልቢያ እያደረጉ ጀምረተል ዐቀባ ላይ ጠጠር ለመወርወር ይጓዛሉ።
በዚህ ቀን የሚከተሉት ስህተቶች የሚፈፅሙ ሰዎች ያጋጥማሉና መጠንቀቅ ያሻል :-
1ኛ፦ ከዐረፋ ክልል ውጭ መቆም፣ (በእለቱ ሙሉ ጊዜውን ከዐረፋ ክልል ውጭ አሳልፎ ወደ ሙዝደሊፋ የተጓዘ ሰው ሐጅ የለውም። ያለ ዐረፋ ሐጅ የለምና።
2ኛ፦ ወደ ዐረፋ ተራራ ጫፍ ላይ ለመውጣት መጓጓት ስህተት ነው። ዐረፋ ሁሉም መቆሚያ ነው። የተራራው ጫፍ በመውጣት የሚገኝ የተለየ ነገር የለም።
3ኛ፦ ስራዬ ብሎ ወደ ተራራው ዞሮ ዱዓእ ማድረግ ሌላ ስህተት ነው። ሱናው ለዱዓእ ወደ ቂብላ መዞር ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
ዒድ የህፃናት ቀን ነው፣ በደስታ ባህር ውስጥ የሚቀዝፉበት። ዒዱን ያደምቁት ዘንድ ፣ በሃሴት ይቦርቁበት ዘንድ አቅማችን በፈቀደ እናግዛቸው። የራሳችንን ብቻ ሳይሆን የጎረቤት፣ የዘመድ ልጆችን ጭምር እናስታውስ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ዒድ የድሃ ቀን ነው። አላህ ያገራለት ሰው ድሃን የሚያስብበት እለት። የዒዱ የደስታ ድባብ እነሱም ጋር ይደርስ ዘንድ ወገን ለወገኑ የሚደርስበት ቀን ነው። ከኡዱሒያ ስጋው መስጠት፣ ከሌሎችም ነገሮች አላህ ባገራልን ማጋራት ይገባል። የጎረቤት፣ የዘመድ ልጆችንም እናስታውስ። አቅመ ደካማ የሆኑ መሻይኾችን፣ ኢማሞችን፣ ኡስታዞችን፣ የመስጂድ ኻዳሚ የሆኑ ሙአዚን፣ ጥበቃ፣ ፅዳት፣ ... እናስታውስ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ስንታዘብ/ስንተዛዘብ ----
መንግስት የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ ከፍተኛ መጠን ያለው ዘይት ከውጭ እንዲገባ አድርጓል
የ"C" በዓልን በማስመልከት የሽንኩርት ዋጋን ለማረጋጋትና የዋጋ መናሩን ለመቀነስ ይህን ያህል ቶን ሽንኩርት ከታንዛኒያ አስገብተናል
የ"C" በዓልን በማስመልከት ለ____ ታራሚዎች ምህረት ተደርጓል
የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ አቅመ ደካሞችን መሰረት ያደረገ አዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም ሸማች ማህበራት መደብሮች ላይ ስጋ በከፍተኛ ቅናሽ እየተሸጠ ይገኛል
የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአንድ ሳምንት የሰንደይ ማርኬት(ቅዳሜና እሁድ ገበያ) ክፍት ሆኖ አገልግሎት እንዲሰጥ አቅጣጫ አስቀምጧል
በዓሉን ምክንያት በማድረግ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ አስፈላጊውን እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል
የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ አስተዳደሩ ለ___ የሚጠጉ አቅመ ደካሞች የማዕድ ማጋራት አድርጓል
የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ አብዛኛው ጣቢያዎች በዐሉ ከመድረሱ ሳምንት በፊት የበዓል መዳረሻ ፕሮግራም ይጀምራሉ፣ የበዓሉ ዋዜማና ማግስት ከፍተኛ በጀት የተመደበበት ፕሮግራም ያቀርባሉ . . .
የበዓሉ ቀን የሚቀርቡ ፕሮግራሚች ይዘት፣ ጥራትና በጀት እንኳ አይነገርም . . . .
የነ ዲንሰፋ በዓል ላይ ግን . . . .
Ezedin Sultan
መንግስት የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ ከፍተኛ መጠን ያለው ዘይት ከውጭ እንዲገባ አድርጓል
የ"C" በዓልን በማስመልከት የሽንኩርት ዋጋን ለማረጋጋትና የዋጋ መናሩን ለመቀነስ ይህን ያህል ቶን ሽንኩርት ከታንዛኒያ አስገብተናል
የ"C" በዓልን በማስመልከት ለ____ ታራሚዎች ምህረት ተደርጓል
የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ አቅመ ደካሞችን መሰረት ያደረገ አዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም ሸማች ማህበራት መደብሮች ላይ ስጋ በከፍተኛ ቅናሽ እየተሸጠ ይገኛል
የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአንድ ሳምንት የሰንደይ ማርኬት(ቅዳሜና እሁድ ገበያ) ክፍት ሆኖ አገልግሎት እንዲሰጥ አቅጣጫ አስቀምጧል
በዓሉን ምክንያት በማድረግ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ አስፈላጊውን እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል
የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ አስተዳደሩ ለ___ የሚጠጉ አቅመ ደካሞች የማዕድ ማጋራት አድርጓል
የ"C" በዓልን ምክንያት በማድረግ አብዛኛው ጣቢያዎች በዐሉ ከመድረሱ ሳምንት በፊት የበዓል መዳረሻ ፕሮግራም ይጀምራሉ፣ የበዓሉ ዋዜማና ማግስት ከፍተኛ በጀት የተመደበበት ፕሮግራም ያቀርባሉ . . .
የበዓሉ ቀን የሚቀርቡ ፕሮግራሚች ይዘት፣ ጥራትና በጀት እንኳ አይነገርም . . . .
የነ ዲንሰፋ በዓል ላይ ግን . . . .
Ezedin Sultan
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዒዱኩም ሙባረክ
~
تقبل الله منا ومنكم
~
تقبل الله منا ومنكم
የዙልሒጃ 10 የሐጅ ተግባራት
~
ዙልሒጃ 10 “የውመ ነሕር” ተብሎ ይጠራል። የእርድ ቀን ነው።
1ኛ፦ በዚህ ሰዓት ሑጃጅ ከዐረፋ ተመልሰው ሙዝደሊፋ ናቸው። አቅመ ደካሞች ወይም ሌሎች ችግር ያለባቸው ሰዎችና የነሱ ረዳቶች ከእኩለ ሌሊት ጀምሮ ከሙዝደሊፋ ወደ ጀምረተል ዐቀባ መውጣት ይችላሉ። ችግር የሌለባቸው ደግሞ አድረው ጠዋት ላይ ይጓዛሉ። በዚህ ጉዞ ላይ ከመገፋፋት መጠንቀቅ ይገባል። ካልሆነ ጉዳት ሊደርስ ይችላል። ጀምረተል ዐቀባ ሲደርሱ 7 ጠጠሮችን ይወረውራሉ። የጠጠሮቹ መጠን የባቄላ መጠን አካባቢ የሚያካክሉ ናቸው።
2ኛ፦ ከዚያም እርድ የያዘ ሰው ያርዳል። ከተቻለ ከሱ ይበላል። ለምስኪኖችም ይሰጣል።
3ኛ፦ ከዚያም ፀጉሩን ይላጫል ወይም ይቆረጣል። መላጨቱ በላጭ ነው። ለሴቶች የጣት ጫፍ የምታክል መቆረጥ በቂ ነው። መቆረጥም ይሁን መላጨት በቀኝ በኩል ቢጀመር በላጭ ነው።
ከላይ የተጠቀሱት ሶስቱ ተግባሮች ቅደም ተከተላቸው ቢጠበቅ መልካም ነው። ቢለያይ ችግር የለውም።
• ከዚያም ወደ መካ ይወርዱና በከዕባ ዙሪያ 7 ጊዜ ጦዋፍ ያደርጋሉ። ይሄ ጦዋፍ “ጦዋፈል ኢፋዷህ” ይሰኛል። ይህንን ጦዋፍ ለመፈፀም የተቸገረ ሰው የአያመ ተሽሪቅ የሚና ቆይታውን አጠናቆ ወደ መካ እስከሚወርድ ድረስ ማዘግየት ይችላል። በዚህ ጦዋፍ ላይ የኢሕራምን ልብስ በቀኝ እጅ ብብት ስር አሳልፎ የግራ ትከሻ ላይ በመጣል ቀኝ እጅን ማውጣት አያስፈልግም። ከጦዋፉ በኋላ ሁለት ረከዕ መስገድ ተወዳጅ ነው።
• ቀጥሎም በሶፋና በመርዋ መካከል 7 ዙር ይመላለሳሉ። ይሄ “ሰዕይ” ተብሎ ይጠራል። የሚጀመረው ከሶፋ ሲሆን መርዋ ሲደረስ አንድ ተብሎ ይቆጠራል። ይህንን ሰዕይም እንደ ጦዋፈል ኢፋዷው ማዘግየት ይቻላል።
ጦዋፈል ኢፋዷ የፈፀመ ሰው በሐጅ ሰበብ የተከለከሉ ሁሉም ክልከላዎች ይነሱለታል።
ማሳሰቢያ፦
-
የሚወረወሩት ጠጠሮች በጣም ትልልቅ መሆን የለባቸውም። አይታጠቡም። በየተራ እንጂ አንዴ አይወረወሩም። ቋቱ ላይ ያልደረሰ ጠጠር ካለ በምትኩ ይወረወራል። ቁጥሩን የተጠራጠረ እርግጠኛውን ይዞ የጎደለውን ይሙላ። (ለምሳሌ 4 ነው ወይስ 5 የወረወርኩት ብሎ ቢጠራጠር 4 ብሎ ይያዝና የቀረውን ይቀጥል።) በውርወራ ጊዜ ተልቢያ አይኖርም። እያንዳንዱ ጠጠር “አላሁ አክበር” እየተባለ ይወረወራል። ጠዋት ያልቻለ ሰው በ10ኛው ቀን ውስጥ እስከሆነ ድረስ በሚመቸው ሰዓት መወርወር ይችላል።
=
Ibnu Munewor
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
ዙልሒጃ 10 “የውመ ነሕር” ተብሎ ይጠራል። የእርድ ቀን ነው።
1ኛ፦ በዚህ ሰዓት ሑጃጅ ከዐረፋ ተመልሰው ሙዝደሊፋ ናቸው። አቅመ ደካሞች ወይም ሌሎች ችግር ያለባቸው ሰዎችና የነሱ ረዳቶች ከእኩለ ሌሊት ጀምሮ ከሙዝደሊፋ ወደ ጀምረተል ዐቀባ መውጣት ይችላሉ። ችግር የሌለባቸው ደግሞ አድረው ጠዋት ላይ ይጓዛሉ። በዚህ ጉዞ ላይ ከመገፋፋት መጠንቀቅ ይገባል። ካልሆነ ጉዳት ሊደርስ ይችላል። ጀምረተል ዐቀባ ሲደርሱ 7 ጠጠሮችን ይወረውራሉ። የጠጠሮቹ መጠን የባቄላ መጠን አካባቢ የሚያካክሉ ናቸው።
2ኛ፦ ከዚያም እርድ የያዘ ሰው ያርዳል። ከተቻለ ከሱ ይበላል። ለምስኪኖችም ይሰጣል።
3ኛ፦ ከዚያም ፀጉሩን ይላጫል ወይም ይቆረጣል። መላጨቱ በላጭ ነው። ለሴቶች የጣት ጫፍ የምታክል መቆረጥ በቂ ነው። መቆረጥም ይሁን መላጨት በቀኝ በኩል ቢጀመር በላጭ ነው።
ከላይ የተጠቀሱት ሶስቱ ተግባሮች ቅደም ተከተላቸው ቢጠበቅ መልካም ነው። ቢለያይ ችግር የለውም።
• ከዚያም ወደ መካ ይወርዱና በከዕባ ዙሪያ 7 ጊዜ ጦዋፍ ያደርጋሉ። ይሄ ጦዋፍ “ጦዋፈል ኢፋዷህ” ይሰኛል። ይህንን ጦዋፍ ለመፈፀም የተቸገረ ሰው የአያመ ተሽሪቅ የሚና ቆይታውን አጠናቆ ወደ መካ እስከሚወርድ ድረስ ማዘግየት ይችላል። በዚህ ጦዋፍ ላይ የኢሕራምን ልብስ በቀኝ እጅ ብብት ስር አሳልፎ የግራ ትከሻ ላይ በመጣል ቀኝ እጅን ማውጣት አያስፈልግም። ከጦዋፉ በኋላ ሁለት ረከዕ መስገድ ተወዳጅ ነው።
• ቀጥሎም በሶፋና በመርዋ መካከል 7 ዙር ይመላለሳሉ። ይሄ “ሰዕይ” ተብሎ ይጠራል። የሚጀመረው ከሶፋ ሲሆን መርዋ ሲደረስ አንድ ተብሎ ይቆጠራል። ይህንን ሰዕይም እንደ ጦዋፈል ኢፋዷው ማዘግየት ይቻላል።
ጦዋፈል ኢፋዷ የፈፀመ ሰው በሐጅ ሰበብ የተከለከሉ ሁሉም ክልከላዎች ይነሱለታል።
ማሳሰቢያ፦
-
የሚወረወሩት ጠጠሮች በጣም ትልልቅ መሆን የለባቸውም። አይታጠቡም። በየተራ እንጂ አንዴ አይወረወሩም። ቋቱ ላይ ያልደረሰ ጠጠር ካለ በምትኩ ይወረወራል። ቁጥሩን የተጠራጠረ እርግጠኛውን ይዞ የጎደለውን ይሙላ። (ለምሳሌ 4 ነው ወይስ 5 የወረወርኩት ብሎ ቢጠራጠር 4 ብሎ ይያዝና የቀረውን ይቀጥል።) በውርወራ ጊዜ ተልቢያ አይኖርም። እያንዳንዱ ጠጠር “አላሁ አክበር” እየተባለ ይወረወራል። ጠዋት ያልቻለ ሰው በ10ኛው ቀን ውስጥ እስከሆነ ድረስ በሚመቸው ሰዓት መወርወር ይችላል።
=
Ibnu Munewor
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
የዙልሒጃ 11ኛ፣ 12ኛ እና 13ኛ የሐጅ ተግባራት
~
እነዚህ 3 ቀናት አያመ ተሽሪቅ በመባል ይታወቃሉ። የስያሜው መነሻ ሑጃጅ ያረዱት ስጋ እንዳይበላሽ ፀሐይ ላይ ያሰጡ ስለነበር ነው።
• ሐጅ ላይ ያለ ሰው 10ኛው ቀን ላይ ጦዋፈል ኢፋዷን ከፈፀመ በኋላ ወደ ሚና ይመለሳል። በነዚህ ጊዜያትም ከቻለ ሶስቱንም የአያመ ተሽሪቅ ሌሊቶች፣ ከቸኮለ ደግሞ ሁለቱን በሚና ያሳልፋል።
• በነዚህ የሚና ቆይታው ሶስቱንም ጀመራት 7፣ 7 ጠጠሮች በድምሩ 21 ጠጠሮችን በየእለቱ ይወረውራል። ሶስቱ ጀመራት ማለትም ጀምረተ ሱግራ፣ ጀምረተል ውስጧ እና ጀምረተል ኩብራ (ዐቀባ) ናቸው። ውርወራ የሚፈፀመው ከቀትር በኋላ ነው። ከቀትር በፊት እንዳይሆን እንጂ በተመቼው ጊዜ መፈፀም ይችላል።
• ጀምረተ ሱግራ ከሚና ወይም ከመስጂደል ኸይፍ በኩል ለሚሄድ መጀመሪያ የሚያገኛት ናት። መሃል ላይ ውስጧ አለች። ኩብራ (ዐቀባ) ደግሞ ከሶስቱ ጀመራት ውስጥ በመካ በኩል የምትገኘዋ ናት ። ከጀምረተ ሱግራ እስከ ጀምረተል ውስጧ የ150 ሜትር ልዩነት አለ። ከውስጧ እስከ እስከ ኩብራ ደግሞ የ 190 ሜትር ርቀት።
• እያንዳንዷን ጠጠር ተክቢራ እያደረገ ይወረውራል።
o ጀምረተ ሱግራን ከወረወረ በኋላ በስተቀኝ በኩል አለፍ ብሎ ወደ ቂብላ በመዞር እጆቹን አንስቶ ረዘም ያለ ዱዓእ ያደርጋል።
o ጀምረተል ውስጧን ከወረወረ በኋላ ደግሞ በስተግራ በኩል አለፍ ብሎ እንዲሁ ረጅም ዱዓእ ያደርጋል።
o ጀምረተል ኩብራን ከወረወረ በኋላ ግን ቆሞ ዱዓእ ሳያደርግ ዝም ብሎ ነው የሚያልፈው።
• በ12ኛው እና በ13ኛው ቀንም ተመሳሳይ ተግባር ይፈፅማል።
• በነዚህ ቀናት ውስጥ ሑጃጅ ባለ አራት ረከዐ ሶላቶችን ሁለት እያደረጉ አሳጥረው፣ ያለ ጀምዕ በየ ወቅቱ ነው የሚሰግዱት። የሚችሉ ሰዎች እነዚህን ሶላቶች በመስጂደል ኸይፍ ቢሰግዱ መልካም ነው። ካልቻሉ ደግሞ በያቅራቢያቸው በጀመዐ ሊሰግዱ ይገባል።
• በ12ኛው ቀን ለመመለስ የቸኮለ ሰው ግን 13ኛው ሌሊት ሳይገባ ከሚና ሊወጣ ይገባል። 13ኛው ላይ የደረሰ ሶስቱንም ጀመራት ከወረወረ በኋላ ሚና መቆየት የለበትም። ሁሉም ሑጃጅ ወደ መካ ያመራሉ።
• በነዚህ ቀናት ዚክርና ዱዓእ ማብዛት ይገባል። ቆይታውን በእርጋታ፣ በሰኪና ያሳልፋል። መገፋፋትን፣ ከሰዎች ጋር መነታረክ፣ መጋጨትን ይርቃል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
~
እነዚህ 3 ቀናት አያመ ተሽሪቅ በመባል ይታወቃሉ። የስያሜው መነሻ ሑጃጅ ያረዱት ስጋ እንዳይበላሽ ፀሐይ ላይ ያሰጡ ስለነበር ነው።
• ሐጅ ላይ ያለ ሰው 10ኛው ቀን ላይ ጦዋፈል ኢፋዷን ከፈፀመ በኋላ ወደ ሚና ይመለሳል። በነዚህ ጊዜያትም ከቻለ ሶስቱንም የአያመ ተሽሪቅ ሌሊቶች፣ ከቸኮለ ደግሞ ሁለቱን በሚና ያሳልፋል።
• በነዚህ የሚና ቆይታው ሶስቱንም ጀመራት 7፣ 7 ጠጠሮች በድምሩ 21 ጠጠሮችን በየእለቱ ይወረውራል። ሶስቱ ጀመራት ማለትም ጀምረተ ሱግራ፣ ጀምረተል ውስጧ እና ጀምረተል ኩብራ (ዐቀባ) ናቸው። ውርወራ የሚፈፀመው ከቀትር በኋላ ነው። ከቀትር በፊት እንዳይሆን እንጂ በተመቼው ጊዜ መፈፀም ይችላል።
• ጀምረተ ሱግራ ከሚና ወይም ከመስጂደል ኸይፍ በኩል ለሚሄድ መጀመሪያ የሚያገኛት ናት። መሃል ላይ ውስጧ አለች። ኩብራ (ዐቀባ) ደግሞ ከሶስቱ ጀመራት ውስጥ በመካ በኩል የምትገኘዋ ናት ። ከጀምረተ ሱግራ እስከ ጀምረተል ውስጧ የ150 ሜትር ልዩነት አለ። ከውስጧ እስከ እስከ ኩብራ ደግሞ የ 190 ሜትር ርቀት።
• እያንዳንዷን ጠጠር ተክቢራ እያደረገ ይወረውራል።
o ጀምረተ ሱግራን ከወረወረ በኋላ በስተቀኝ በኩል አለፍ ብሎ ወደ ቂብላ በመዞር እጆቹን አንስቶ ረዘም ያለ ዱዓእ ያደርጋል።
o ጀምረተል ውስጧን ከወረወረ በኋላ ደግሞ በስተግራ በኩል አለፍ ብሎ እንዲሁ ረጅም ዱዓእ ያደርጋል።
o ጀምረተል ኩብራን ከወረወረ በኋላ ግን ቆሞ ዱዓእ ሳያደርግ ዝም ብሎ ነው የሚያልፈው።
• በ12ኛው እና በ13ኛው ቀንም ተመሳሳይ ተግባር ይፈፅማል።
• በነዚህ ቀናት ውስጥ ሑጃጅ ባለ አራት ረከዐ ሶላቶችን ሁለት እያደረጉ አሳጥረው፣ ያለ ጀምዕ በየ ወቅቱ ነው የሚሰግዱት። የሚችሉ ሰዎች እነዚህን ሶላቶች በመስጂደል ኸይፍ ቢሰግዱ መልካም ነው። ካልቻሉ ደግሞ በያቅራቢያቸው በጀመዐ ሊሰግዱ ይገባል።
• በ12ኛው ቀን ለመመለስ የቸኮለ ሰው ግን 13ኛው ሌሊት ሳይገባ ከሚና ሊወጣ ይገባል። 13ኛው ላይ የደረሰ ሶስቱንም ጀመራት ከወረወረ በኋላ ሚና መቆየት የለበትም። ሁሉም ሑጃጅ ወደ መካ ያመራሉ።
• በነዚህ ቀናት ዚክርና ዱዓእ ማብዛት ይገባል። ቆይታውን በእርጋታ፣ በሰኪና ያሳልፋል። መገፋፋትን፣ ከሰዎች ጋር መነታረክ፣ መጋጨትን ይርቃል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
በእርድ ጊዜ እንስሳውን ወደ ቂብላ ማዞር የእርድ ሸርጥ (ቅድመ ሁኔታ) አይደለም። ነገር ግን ኢብኑ ዑመር ወደ ቂብላ ያዞሩ እንደነበር መረጃ መጥቷል። ይህንን መነሻ በማድረግም ወደ ቂብላ ማዞር እንደሚወደድ ዓሊሞች ይገልፃሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል፦
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
በእርድ ላይ የአላህን ስም ማውሳት ለእርድ ሸርጥ ነው። ስለዚህ አንድ ሰው ሆነ ብሎ ከተወው እርዱ አይበላም። ከተረሳስ? ኢብኑ ዐባስ፣ አልቡኻሪይ፣ ኢብኑ ጀሪር፣ ኢብኑ ቁዳማህ፣ ... ምንም ችግር እንደሌለው ገልፀዋል።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል፦
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
http://www.tg-me.com//IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ጥያቄ፡- ሴት እርድ ማረድ ትችላለች? ያረደችውን መብላትስ ይፈቀዳል?
መልስ፡-
ከነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በትክክለኛ ሱና እንደተገኘው ሴቷም ልክ እንደ ወንዱ ማረድ ትችላለች፡፡ ሙስሊማ ወይም ኪታቢያ ከሆነች እና #ሸሪዐዊ በሆነ መልኩ ካረደች፣ በሷ ቦታ ሊያርድ የሚችል #ወንድ_ቢኖር_እንኳን ያረደችውንም መብላትም ይፈቀዳል፡፡ ያረደችውን ለመብላት ስታርድ ወንድ በመጥፋቱ ማረዷ መስፈርት አይደለም፡፡
ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ
(መጅሙዕ፡ 23/82)
=
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
መልስ፡-
ከነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም በትክክለኛ ሱና እንደተገኘው ሴቷም ልክ እንደ ወንዱ ማረድ ትችላለች፡፡ ሙስሊማ ወይም ኪታቢያ ከሆነች እና #ሸሪዐዊ በሆነ መልኩ ካረደች፣ በሷ ቦታ ሊያርድ የሚችል #ወንድ_ቢኖር_እንኳን ያረደችውንም መብላትም ይፈቀዳል፡፡ ያረደችውን ለመብላት ስታርድ ወንድ በመጥፋቱ ማረዷ መስፈርት አይደለም፡፡
ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ ኢብኑ ባዝ ረሒመሁላህ
(መጅሙዕ፡ 23/82)
=
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
በተለያዩ ሰበቦች የሶላት ወቅት ያለፈበት ሰው ቀዷእ ያወጣልን?
~
1- ረስቶ ወቅቱ ያለፈበት ሰው ባስታወሰ ጊዜ ይሰግዳል። ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
مَن نسِيَ صلاةً، فلْيُصلِّ إذا ذكَرَها، لا كفَّارةَ لها إلَّا ذلِك؛ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي
"ሶላትን የረሳ ሰው ሲያስታውሳት ይስገድ። ከዚህ በስተቀር ለሷ ሌላ ማካካሻ የላትም። ..." [አልቡኻሪይ እና ሙስሊም]
2- ተኝቶ ወቅቱ ያለፈበት ሰው ባስታወሰ ጊዜ ይሰግዳል። ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
ليس في النومِ تفريطٌ، ... فمَن فَعَل ذلك فلْيُصلِّها حين يَنتبهُ لها
"በእንቅልፍ ውስጥ ቸልተኝነት የለም። ( ከምርጫው ውጭ ስለሆነ ወንጀለኛ አይሆንም።) ... ይህንን ያደረገ (ተኝቶ ሶላት ያለፈው) ሲነቃ ይስገዳት።" [አልቡኻሪይ እና ሙስሊም]
3- እብ ~ደት ደረጃ በደረሰ የአእምሮ መታወክ ምክንያት ወቅቱ ያለፈበት ሰው የህመሙ ጊዜ አጠረም ረዘመም ቀዷእ አይጠበቅበትም። ምክንያቱም ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋልና፦
رُفِعَ القلمُ عن ثلاثةٍ: عن النائمِ حتى يستيقظَ، وعن الصبيِّ حتى يَبلُغَ، وعن المجنونِ حتى يَعقِلَ
"ከሶስት ሰዎች ብእር ተነስቷል። (ስራቸው አይመዘገብም።) የተኛ እስከሚነቃ ድረስ፣ ህፃን ለአቅመ ሃላፊነት እስከሚደርስ ድረስ እና ያበ ደ ሰው እስከሚያውቅ (እስከሚሻለው) ድረስ።" [አቡ ዳውድ እና አነሳኢይ]
4- እራሱን ስቶ የሶላት ወቅት ያለፈበት ሰው ጊዜው አጠረም ረዘመም ቀዷእ አይጠበቅበትም። ሁኔታው እብ ~ደት ላይ ካለ ሰው ጋር ተመሳሳይ ነው። ይሄ የማሊኪያ፣ የሻፊዒያ እና የከፊል ቀደምቶች አቋም ሲሆን የኢብኑ ሙንዚር፣ የኢብኑ ሐዝም፣ የኢብኑ ዐብዲልበር እና የኢብኑ ዑሠይሚን ምርጫ ነው። ሶሐቢዩ ኢብኑ ዑመር ረዲየላሁ ዐንሁ እራሳቸውን ስተው ቆይተው ኋላ ሲነቁ ያለፋቸውን ሶላት ቀዷእ አላወጡም። [አልሙወጦእ: 2/18] [ሙሶነፍ 0ብዲረዛቅ: 4153]
5- የሰከረ ሰው፦
ሳይሰግድ ወቅቱ ከወጣበት ሶላቱን ቀዷእ ማውጣት እንዳለበት ኢጅማዕ አለ። አላህ እንዲህ ይላል፦
لا تَقْرَبُوا الصَّلاةَ وَأَنْتُمْ سُكَارَى حَتَّى تَعْلَمُوا مَا تَقُولُونَ
"የሰከራችሁ ሆናችሁ ስግደትን አትቅረቡ፤ የምትሉትን ነገር እስከምታውቁ ድረስ።" [አኒሳእ፡ 43]
6- አደንዛዥ እፅ በመውሰዱ እራሱን ስቶ ሶላት ያለፈበት ሰው በራሱ ጥፋት፣ በራሱ ምርጫ የተፈፀመ ስለሆነ ቀዷእ ማውጣት አለበት። ይሄ የሐነፊያና የሐንበሊያ አቋም ሲሆን ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን እና በሰዑዲያ የታላላቅ ዑለማዎች ምክር ቤት የተጓዙበት ነው።
7- ያለ ምንም ምክንያት ሆነ ብሎ ሶላትን ያሳለፈ ሰው ብዙሃን ዓሊሞች ቀዷእ ማውጣት አለበት ሲሉ ከፊሎቹ ደግሞ በቀዷእ የማይካካስ ወንጀል ስለሆነ የፈፀመው ቢሰግድም ተቀባይነት የለውም። ስለዚህ ተውበት ነው ማድረግ ያለበት ይላሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
1- ረስቶ ወቅቱ ያለፈበት ሰው ባስታወሰ ጊዜ ይሰግዳል። ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
مَن نسِيَ صلاةً، فلْيُصلِّ إذا ذكَرَها، لا كفَّارةَ لها إلَّا ذلِك؛ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي
"ሶላትን የረሳ ሰው ሲያስታውሳት ይስገድ። ከዚህ በስተቀር ለሷ ሌላ ማካካሻ የላትም። ..." [አልቡኻሪይ እና ሙስሊም]
2- ተኝቶ ወቅቱ ያለፈበት ሰው ባስታወሰ ጊዜ ይሰግዳል። ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
ليس في النومِ تفريطٌ، ... فمَن فَعَل ذلك فلْيُصلِّها حين يَنتبهُ لها
"በእንቅልፍ ውስጥ ቸልተኝነት የለም። ( ከምርጫው ውጭ ስለሆነ ወንጀለኛ አይሆንም።) ... ይህንን ያደረገ (ተኝቶ ሶላት ያለፈው) ሲነቃ ይስገዳት።" [አልቡኻሪይ እና ሙስሊም]
3- እብ ~ደት ደረጃ በደረሰ የአእምሮ መታወክ ምክንያት ወቅቱ ያለፈበት ሰው የህመሙ ጊዜ አጠረም ረዘመም ቀዷእ አይጠበቅበትም። ምክንያቱም ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋልና፦
رُفِعَ القلمُ عن ثلاثةٍ: عن النائمِ حتى يستيقظَ، وعن الصبيِّ حتى يَبلُغَ، وعن المجنونِ حتى يَعقِلَ
"ከሶስት ሰዎች ብእር ተነስቷል። (ስራቸው አይመዘገብም።) የተኛ እስከሚነቃ ድረስ፣ ህፃን ለአቅመ ሃላፊነት እስከሚደርስ ድረስ እና ያበ ደ ሰው እስከሚያውቅ (እስከሚሻለው) ድረስ።" [አቡ ዳውድ እና አነሳኢይ]
4- እራሱን ስቶ የሶላት ወቅት ያለፈበት ሰው ጊዜው አጠረም ረዘመም ቀዷእ አይጠበቅበትም። ሁኔታው እብ ~ደት ላይ ካለ ሰው ጋር ተመሳሳይ ነው። ይሄ የማሊኪያ፣ የሻፊዒያ እና የከፊል ቀደምቶች አቋም ሲሆን የኢብኑ ሙንዚር፣ የኢብኑ ሐዝም፣ የኢብኑ ዐብዲልበር እና የኢብኑ ዑሠይሚን ምርጫ ነው። ሶሐቢዩ ኢብኑ ዑመር ረዲየላሁ ዐንሁ እራሳቸውን ስተው ቆይተው ኋላ ሲነቁ ያለፋቸውን ሶላት ቀዷእ አላወጡም። [አልሙወጦእ: 2/18] [ሙሶነፍ 0ብዲረዛቅ: 4153]
5- የሰከረ ሰው፦
ሳይሰግድ ወቅቱ ከወጣበት ሶላቱን ቀዷእ ማውጣት እንዳለበት ኢጅማዕ አለ። አላህ እንዲህ ይላል፦
لا تَقْرَبُوا الصَّلاةَ وَأَنْتُمْ سُكَارَى حَتَّى تَعْلَمُوا مَا تَقُولُونَ
"የሰከራችሁ ሆናችሁ ስግደትን አትቅረቡ፤ የምትሉትን ነገር እስከምታውቁ ድረስ።" [አኒሳእ፡ 43]
6- አደንዛዥ እፅ በመውሰዱ እራሱን ስቶ ሶላት ያለፈበት ሰው በራሱ ጥፋት፣ በራሱ ምርጫ የተፈፀመ ስለሆነ ቀዷእ ማውጣት አለበት። ይሄ የሐነፊያና የሐንበሊያ አቋም ሲሆን ሸይኽ ኢብኑ ዑሠይሚን እና በሰዑዲያ የታላላቅ ዑለማዎች ምክር ቤት የተጓዙበት ነው።
7- ያለ ምንም ምክንያት ሆነ ብሎ ሶላትን ያሳለፈ ሰው ብዙሃን ዓሊሞች ቀዷእ ማውጣት አለበት ሲሉ ከፊሎቹ ደግሞ በቀዷእ የማይካካስ ወንጀል ስለሆነ የፈፀመው ቢሰግድም ተቀባይነት የለውም። ስለዚህ ተውበት ነው ማድረግ ያለበት ይላሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ጦዋፈል ወዳዕ
~
የሑጃጅ የመጨረሻ ተግባር ጦዋፈል ወዳዕ ነው። 7 ዙር በከዕባ ዙሪያ ይዞራሉ። ከጦዋፈል ወዳዕ በኋላ መካ መቆየት አይገባም። ስለዚህ የመጨረሻ ስንብቱ ነው መሆን ያለበት። እዚህ ላይ አንዳንዶች የሚፈፅሟቸው ስህተቶች አሉ። ከነዚህም ውስጥ :-
1ኛ፦ ጦዋፈል ወዳዕ ሳያደርጉ ወደ ሃገር መመለስ። የወር አበባ ላይ ያለች ሴት ግን ጦዋፈል ወዳዕ የለባትም። ነገር ግን ጦዋፈል ኢፋዷህ ያልፈፀመች ከሆነች ስትጠራ ጠብቃ መፈፀም ግድ ይላታል።
2ኛ፦ ጦዋፈል ወዳዕ ካደረጉ በኋላ መካ መቆየትም ስህተት ነው። ጦዋፈል ወዳዕ ማለት የስንብት ጦዋፍ ነው። የሚቆዩ ከሆነ ስንብቱ አልተገኘም። ስለዚህ የቆየ ሰው ሊወጣ ሲል እንደገና ጦዋፍ ሊያደርግ ይገባል።
3ኛ:- ጦዋፈል ወዳዕ ካደረጉ በኋላ ሰዕይ የሚፈፅሙ ማለትም በሶፋና መርዋ መካከል 7 ጊዜ የሚመላለሱም አሉ። ከጦዋፈል ወዳዕ በኋላ ግን ሰዕይ የለም።
4ኛ፦ ጠዋፉን አጠናቀው ሲወጡ ጀርባችንን ለከዕባ አንሰጥም በሚል ፊታቸውን ወደ ከዕባ አዙረው ወደ ኋላ የሚጓዙ አሉ። በዚህ መልኩ እየተጓዙ የሚወድቁ ሁሉ አሉ። ይሄ ከነብያችን ﷺ ያልተገኘ የቢድዐ ተግባር ነው።
5ኛ:- አንዳንዱ ደግሞ ጦዋፈል ወዳዕ አጠናቆ እየወጣ የመስጂደል ሐራም በር ላይ ሲደርስ ይቆምና ወደ ከዕባ ዙሮ በተለያየ መልኩ የሚሰናበት አለ። ይህም አላስፈላጊ ተግባር ነው።
በተረፈ ሐጅ ላይ ያላችሁ ሰዎች መካ እስካላችሁ ድረስ በመስጂደል ሐራም ሶላተል ጀማዐ እንዳያልፋችሁ ጣሩ።
حجا مبرورا وسعيا مشكورا وذنبا مغفورا إن شاء الله
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
የሑጃጅ የመጨረሻ ተግባር ጦዋፈል ወዳዕ ነው። 7 ዙር በከዕባ ዙሪያ ይዞራሉ። ከጦዋፈል ወዳዕ በኋላ መካ መቆየት አይገባም። ስለዚህ የመጨረሻ ስንብቱ ነው መሆን ያለበት። እዚህ ላይ አንዳንዶች የሚፈፅሟቸው ስህተቶች አሉ። ከነዚህም ውስጥ :-
1ኛ፦ ጦዋፈል ወዳዕ ሳያደርጉ ወደ ሃገር መመለስ። የወር አበባ ላይ ያለች ሴት ግን ጦዋፈል ወዳዕ የለባትም። ነገር ግን ጦዋፈል ኢፋዷህ ያልፈፀመች ከሆነች ስትጠራ ጠብቃ መፈፀም ግድ ይላታል።
2ኛ፦ ጦዋፈል ወዳዕ ካደረጉ በኋላ መካ መቆየትም ስህተት ነው። ጦዋፈል ወዳዕ ማለት የስንብት ጦዋፍ ነው። የሚቆዩ ከሆነ ስንብቱ አልተገኘም። ስለዚህ የቆየ ሰው ሊወጣ ሲል እንደገና ጦዋፍ ሊያደርግ ይገባል።
3ኛ:- ጦዋፈል ወዳዕ ካደረጉ በኋላ ሰዕይ የሚፈፅሙ ማለትም በሶፋና መርዋ መካከል 7 ጊዜ የሚመላለሱም አሉ። ከጦዋፈል ወዳዕ በኋላ ግን ሰዕይ የለም።
4ኛ፦ ጠዋፉን አጠናቀው ሲወጡ ጀርባችንን ለከዕባ አንሰጥም በሚል ፊታቸውን ወደ ከዕባ አዙረው ወደ ኋላ የሚጓዙ አሉ። በዚህ መልኩ እየተጓዙ የሚወድቁ ሁሉ አሉ። ይሄ ከነብያችን ﷺ ያልተገኘ የቢድዐ ተግባር ነው።
5ኛ:- አንዳንዱ ደግሞ ጦዋፈል ወዳዕ አጠናቆ እየወጣ የመስጂደል ሐራም በር ላይ ሲደርስ ይቆምና ወደ ከዕባ ዙሮ በተለያየ መልኩ የሚሰናበት አለ። ይህም አላስፈላጊ ተግባር ነው።
በተረፈ ሐጅ ላይ ያላችሁ ሰዎች መካ እስካላችሁ ድረስ በመስጂደል ሐራም ሶላተል ጀማዐ እንዳያልፋችሁ ጣሩ።
حجا مبرورا وسعيا مشكورا وذنبا مغفورا إن شاء الله
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
ለመርከዝ አት_ተውሒድ ነባር ተማሪዎች በሙሉ
ከእረፍት መግቢያ ሰዓታችሁ እለተ ሓሙስ ሰኔ 04፣ 2017 ሲሆን ፣ በተባለው ግዜ እንድትገቡ እናሳስባለን።
አዲስ ተማሪዎችን ሰለመዘገብን ዘግይቶ የሚመጣ ነባር ተማሪ ቦታ ሊሞላበት ስለሚችል በተባለው ግዜ እንድትገኙ።
ከዒድ አል አድሓ በዓል በኋላ እንድትመጡ የተነገራችሁ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች ዓርብ ሰኔ 05፣ 2017 ከተጠረኢ ቤተሰብ ጋር መጥታችሁ እንድትመዘገቡ እስንል እናሳዉቃለን።
አድዲስ መመዝገብ የምትፈልጉ ተማሪቾ ባለን ዉስን ቦታ ነባር ተማሪዎችን (የክረምት የለንም) ሰለመንመዘግብ በሚከተለው የቴለግራም አድራሻ ማናገር ፣ መረጃ ማአገኘት እና መመዝገብ ትችላላችሁ።
መስፈርት፡
ጾታ፡ ወንድ
እድሜ፡ 13 እና ከዛ በላይ
ወርሓዊ ክፍያ መክፈል የሚችል
ተላላፊ እና ቋሚ በሽታ ነጻ የሆነ
ከተለያዩ ሱሶች ነጻ የሆነ
@durise
@durise
@durise
ከእረፍት መግቢያ ሰዓታችሁ እለተ ሓሙስ ሰኔ 04፣ 2017 ሲሆን ፣ በተባለው ግዜ እንድትገቡ እናሳስባለን።
አዲስ ተማሪዎችን ሰለመዘገብን ዘግይቶ የሚመጣ ነባር ተማሪ ቦታ ሊሞላበት ስለሚችል በተባለው ግዜ እንድትገኙ።
ከዒድ አል አድሓ በዓል በኋላ እንድትመጡ የተነገራችሁ አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች ዓርብ ሰኔ 05፣ 2017 ከተጠረኢ ቤተሰብ ጋር መጥታችሁ እንድትመዘገቡ እስንል እናሳዉቃለን።
አድዲስ መመዝገብ የምትፈልጉ ተማሪቾ ባለን ዉስን ቦታ ነባር ተማሪዎችን (የክረምት የለንም) ሰለመንመዘግብ በሚከተለው የቴለግራም አድራሻ ማናገር ፣ መረጃ ማአገኘት እና መመዝገብ ትችላላችሁ።
መስፈርት፡
ጾታ፡ ወንድ
እድሜ፡ 13 እና ከዛ በላይ
ወርሓዊ ክፍያ መክፈል የሚችል
ተላላፊ እና ቋሚ በሽታ ነጻ የሆነ
ከተለያዩ ሱሶች ነጻ የሆነ
@durise
@durise
@durise
Forwarded from الفوائد المكية
🔶 #سلسلة_الفوائد_المكية (٨٦)
✍ قال العلامة عبدالرحمن بن ناصر السعدي - رحمه الله تعالى:
"وهكذا ينبغي للعبد، كلما فرغ من عبادة، أن يستغفر الله عن التقصير، ويشكره على التوفيق، لا كمن يرى أنه قد أكمل العبادة، ومن بها على ربه، وجعلت له محلا ومنزلة رفيعة، فهذا حقيق بالمقت، ورد الفعل، كما أن الأول، حقيق بالقبول والتوفيق لأعمال أخر."
📚 تيسير الكريم الرحمن، صفحة [٩١]
https://www.tg-me.com/AbumuslimArabicDuroos/8919
==========
📌 قناة الفوائد المكية
📍 للمتابعة انضم إلى هذه القناة
🌐 https://www.tg-me.com/AbumuslimArabicDuroos
✍ قال العلامة عبدالرحمن بن ناصر السعدي - رحمه الله تعالى:
"وهكذا ينبغي للعبد، كلما فرغ من عبادة، أن يستغفر الله عن التقصير، ويشكره على التوفيق، لا كمن يرى أنه قد أكمل العبادة، ومن بها على ربه، وجعلت له محلا ومنزلة رفيعة، فهذا حقيق بالمقت، ورد الفعل، كما أن الأول، حقيق بالقبول والتوفيق لأعمال أخر."
📚 تيسير الكريم الرحمن، صفحة [٩١]
https://www.tg-me.com/AbumuslimArabicDuroos/8919
==========
📌 قناة الفوائد المكية
📍 للمتابعة انضم إلى هذه القناة
🌐 https://www.tg-me.com/AbumuslimArabicDuroos
Telegram
الفوائد المكية
🔶 #سلسلة_الفوائد_المكية (٨٦)
✍ قال العلامة عبدالرحمن بن ناصر السعدي - رحمه الله تعالى:
"وهكذا ينبغي للعبد، كلما فرغ من عبادة، أن يستغفر الله عن التقصير، ويشكره على التوفيق، لا كمن يرى أنه قد أكمل العبادة، ومن بها على ربه، وجعلت له محلا ومنزلة رفيعة،…
✍ قال العلامة عبدالرحمن بن ناصر السعدي - رحمه الله تعالى:
"وهكذا ينبغي للعبد، كلما فرغ من عبادة، أن يستغفر الله عن التقصير، ويشكره على التوفيق، لا كمن يرى أنه قد أكمل العبادة، ومن بها على ربه، وجعلت له محلا ومنزلة رفيعة،…
አሰላሙ ዐለይኩም ወረሕመቱላሂ ወበረካቱሁ
~
ላሰባችሁ ለተጨነቃችሁልኝ ሁሉ! አታስቡ አላህ አትርፎኛል ፣ አልሐምዱ ሊላህ። የህመሙ ስሜት ከቀን ቀን እየቀነሰልኝ ነው። በደንብ ለማገገም ትንሽ ጊዜ ይፈልጋል መሰለኝ። እንዳጠቃላይ ለክፉ የሚሰጥ አይደለም ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ኢንሻአላህ። ጀዛኩሙላሁ ኸይረን ጀዚለን።
~
ላሰባችሁ ለተጨነቃችሁልኝ ሁሉ! አታስቡ አላህ አትርፎኛል ፣ አልሐምዱ ሊላህ። የህመሙ ስሜት ከቀን ቀን እየቀነሰልኝ ነው። በደንብ ለማገገም ትንሽ ጊዜ ይፈልጋል መሰለኝ። እንዳጠቃላይ ለክፉ የሚሰጥ አይደለም ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ኢንሻአላህ። ጀዛኩሙላሁ ኸይረን ጀዚለን።
Forwarded from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
نُبذةٌ مُختصرة عن شيخنا الرَّاحل.pdf
237.2 KB
✍ كتبه تلميذه ومحبّه:
عبد الفتاح بن محمد زين الإتيوبي الولوي
📆صباح يوم الإثنين، 20 من شهر ذي الحجة لعام 1446هـ
📍في دار الحديث السلفية بالفيوش
عبد الفتاح بن محمد زين الإتيوبي الولوي
📆صباح يوم الإثنين، 20 من شهر ذي الحجة لعام 1446هـ
📍في دار الحديث السلفية بالفيوش
Forwarded from አቡ አዩብ ሙሃመድ ሰይድ ሙሃመድ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Abul Abas || معلم القرآن
+251928844757 +251930547776
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM