Forwarded from አሥራት ሚዲያ Asrat Media ®🇪🇹
እንኳን ደስ አለን
የግድቡ 2ኛ ዙር ሙሌት ተጠናቀቀ!
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ሙሌት ተጠናቀቀ።
ሙሌቱ ዛሬ ሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ/ም ማለዳ መጠናቀቁ ተገልጿል።
የግድቡ ሁለት ተርባይኖች በያዝነው ክረምት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ይጀምራሉ መባሉ የሚታወስ ነው።
______________________________
ሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ.ም
@Asrat_News
@Asrat_News
የግድቡ 2ኛ ዙር ሙሌት ተጠናቀቀ!
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 2ኛ ዙር ሙሌት ተጠናቀቀ።
ሙሌቱ ዛሬ ሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ/ም ማለዳ መጠናቀቁ ተገልጿል።
የግድቡ ሁለት ተርባይኖች በያዝነው ክረምት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ይጀምራሉ መባሉ የሚታወስ ነው።
______________________________
ሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ.ም
@Asrat_News
@Asrat_News
ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን #የክረምት መርሃ ግብር አንደኛ ዓመት ተማሪዎች ምዝገባ ሐምሌ 19 እና 20/2013 ዓ.ም መሆኑን ገልጿል።
ተማሪዎቹ የአንደኛ ሴሚስተር ክፍያቸውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል በመፈፀም ምዝገባቸውን እንዲያከናውኑ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
ተማሪዎቹ የአንደኛ ሴሚስተር ክፍያቸውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል በመፈፀም ምዝገባቸውን እንዲያከናውኑ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።