ROAD PROJECT OFFICE ENGINEERING HEAD
SUNSHINE CONSTRUCTION PLC
FULL TIME
Sep 13, 2021 - Sep 29, 2021
Job Requirement
ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የስራ ልምድ: በሲቪል ምህንድስና በዲግሪ የተመረቀ ሆኖ ስምንት አመት በመንገድ ፕሮጀክት ላይ በቢሮ መሐንዲስነት የሠራ፤
እድሜ : ከ55 ዓመት በታች
የስራ ቦታ: በሰንሻይን ኮንስትራችሽን የመንገድ ፕሮጀክቶች
How to Apply
ከላይ የተጠቀሰውን የመመዘኛ መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት ቀናት የማይመለስ ኮፒ ማስረጃዎችን በመያዝ በኩባንያው ዋናው መ/ቤት በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ያላደረገ አመልካች ወደ ቢሮ መግባት የማይቻል መሆኑን በቅድሚያ እንገልፃለን፡
ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር ቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ፊትለፊት
SUNSHINE CONSTRUCTION PLC
FULL TIME
Sep 13, 2021 - Sep 29, 2021
Job Requirement
ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የስራ ልምድ: በሲቪል ምህንድስና በዲግሪ የተመረቀ ሆኖ ስምንት አመት በመንገድ ፕሮጀክት ላይ በቢሮ መሐንዲስነት የሠራ፤
እድሜ : ከ55 ዓመት በታች
የስራ ቦታ: በሰንሻይን ኮንስትራችሽን የመንገድ ፕሮጀክቶች
How to Apply
ከላይ የተጠቀሰውን የመመዘኛ መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስራ አምስት ቀናት የማይመለስ ኮፒ ማስረጃዎችን በመያዝ በኩባንያው ዋናው መ/ቤት በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ያላደረገ አመልካች ወደ ቢሮ መግባት የማይቻል መሆኑን በቅድሚያ እንገልፃለን፡
ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር ቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ፊትለፊት
ማስታወቂያ
መመዝገብ ላልቻላችሁ ለጀማሪ የባንክ ባለሙያ የሥራ አመልካቾች የመመዝገቢያ ጊዜ ስለመራዘሙ
*********************************
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) ያወጣው ክፍት የሥራ ቦታ የአመልካቾች ምዝገባ ተራዘመ፡፡
• የምዝገባ ጊዜውም ከማክሰኞ መስከረም 18 ቀን እስከ ሀሙስ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት ሶስት ቀናት ይሆናል፡፡
============
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ጊዜያት አውጥቶት የነበረው ጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ ምዝገባ ተከስቶ በነበረ ጊዜያዊ የሲስተም ችግር ምከንያት ላልተወሰነ ጊዜ መቋረጡ ይታወሳል። ይህን ተከትሎም ባንኩ ሁሉም አመልካች እድሉን እንዲያገኝ በድጋሚ ምዝገባውን ከጷጉሜን 1 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ መስከረም 7 ቀን 2014 ዓ.ም ሲያካሂድ ቆይቷል፡፡
ባንኩ ለሁለተኛ ጊዜ በሰጠው የምዝገባ ጊዜ በርካታ አመልካቾች ምዝገባቸውን በተሳካ ሁኔታ አካሂደዋል፡፡ ሆኖም ግን የባንኩን ኦፊሻል የፌስቡክ ገጽ ጨምሮ በተለያዩ የመረጃ ምንጮቻችን በሰጣችሁን አስተያየት መሠረት ጉዳያችሁ ለባንኩ የስራ ኃላፊዎች ቀርቦ ውሳኔ የተሰጠበት በመሆኑ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ ማመልከት ያልቻላችሁ እና በሁሉም አልፋቤት ያላችሁ አመልካቾች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንድታመለክቱ ባንኩ አመቻችቷል። ከዚህ በፊት በተሳካ ሁኔታ ማመልከቻችሁን ያስገባችሁ አመልካቾች ደግማችሁ ማመልከት አይገባችሁም።
በዚህ መሠረት ጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) ክፍት የሥራ ቦታ አመልካቾች በቀጣይ ምዝገባ የሚካሄድ መሆኑን አውቃችሁ የባንኩን ቅጥር ማመልከቻ ገጽ በመጠቀም ከማክሰኞ መስከረም 18 ቀን እስከ ሀሙስ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
መመዝገብ ላልቻላችሁ ለጀማሪ የባንክ ባለሙያ የሥራ አመልካቾች የመመዝገቢያ ጊዜ ስለመራዘሙ
*********************************
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) ያወጣው ክፍት የሥራ ቦታ የአመልካቾች ምዝገባ ተራዘመ፡፡
• የምዝገባ ጊዜውም ከማክሰኞ መስከረም 18 ቀን እስከ ሀሙስ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት ሶስት ቀናት ይሆናል፡፡
============
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት ጊዜያት አውጥቶት የነበረው ጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ ምዝገባ ተከስቶ በነበረ ጊዜያዊ የሲስተም ችግር ምከንያት ላልተወሰነ ጊዜ መቋረጡ ይታወሳል። ይህን ተከትሎም ባንኩ ሁሉም አመልካች እድሉን እንዲያገኝ በድጋሚ ምዝገባውን ከጷጉሜን 1 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ መስከረም 7 ቀን 2014 ዓ.ም ሲያካሂድ ቆይቷል፡፡
ባንኩ ለሁለተኛ ጊዜ በሰጠው የምዝገባ ጊዜ በርካታ አመልካቾች ምዝገባቸውን በተሳካ ሁኔታ አካሂደዋል፡፡ ሆኖም ግን የባንኩን ኦፊሻል የፌስቡክ ገጽ ጨምሮ በተለያዩ የመረጃ ምንጮቻችን በሰጣችሁን አስተያየት መሠረት ጉዳያችሁ ለባንኩ የስራ ኃላፊዎች ቀርቦ ውሳኔ የተሰጠበት በመሆኑ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ ማመልከት ያልቻላችሁ እና በሁሉም አልፋቤት ያላችሁ አመልካቾች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንድታመለክቱ ባንኩ አመቻችቷል። ከዚህ በፊት በተሳካ ሁኔታ ማመልከቻችሁን ያስገባችሁ አመልካቾች ደግማችሁ ማመልከት አይገባችሁም።
በዚህ መሠረት ጀማሪ የባንክ ባለሙያ (Bank Trainee) ክፍት የሥራ ቦታ አመልካቾች በቀጣይ ምዝገባ የሚካሄድ መሆኑን አውቃችሁ የባንኩን ቅጥር ማመልከቻ ገጽ በመጠቀም ከማክሰኞ መስከረም 18 ቀን እስከ ሀሙስ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡