#MoH
የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ የጤና ባለሙያዎች ምዝገባው በዚህ ሳምንት መጨረሻ የሚጀመር መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የመውጫ ፈተና አልፋችሁ የተመረቃችሁ ተመዛኞች፣ የብቃት ምዘና ፈተና ምዝገባውን ለማከናወን የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ማለትም ቴምፖራሪ ዲግሪ፣ መታወቂያ፣ 43 ፎቶ ከወዲሁ ማዘጋጀት ይኖርባችኋል ተብሏል፡፡
ቴምፖራሪ ዲግሪ ያልያዙ ተመዛኞች ምዝገባውን ማከናወን የማይችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
የብቃት ምዘና ፈተና ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ የምትገኙ የጤና ባለሙያዎች ምዝገባው በዚህ ሳምንት መጨረሻ የሚጀመር መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የመውጫ ፈተና አልፋችሁ የተመረቃችሁ ተመዛኞች፣ የብቃት ምዘና ፈተና ምዝገባውን ለማከናወን የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ማለትም ቴምፖራሪ ዲግሪ፣ መታወቂያ፣ 43 ፎቶ ከወዲሁ ማዘጋጀት ይኖርባችኋል ተብሏል፡፡
ቴምፖራሪ ዲግሪ ያልያዙ ተመዛኞች ምዝገባውን ማከናወን የማይችሉ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
❤11🤝2🤯1
Don't miss it
World youth festival assembly
September 17-21-2025
Only for current mekelle university students
Here’s what might be helpful.
Official website: https://goo.su/7eBhgJ6
Media kit (banners, social posts, newsletter text): https://drive.google.com/drive/folders/1LscGIqQWbHR9ONAyoEdaX9x7idn8mrH-?usp=sharing
Deadline to apply: July 20, 2025
World youth festival assembly
September 17-21-2025
Only for current mekelle university students
Here’s what might be helpful.
Official website: https://goo.su/7eBhgJ6
Media kit (banners, social posts, newsletter text): https://drive.google.com/drive/folders/1LscGIqQWbHR9ONAyoEdaX9x7idn8mrH-?usp=sharing
Deadline to apply: July 20, 2025
❤7🍌3🤔1🤣1
#MinistryOfHealth
የብቃት ምዘና ፈተና የሚወስዱ የጤና ባለሙያዎች የኦንላይን ምዝገባ ከሐምሌ 15 እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ/ም እንደሚከናወን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
አመልካቾች በኦንላይን ሲስተሙ ለመመዝገብ ኮምፒውተር መጠቀም እንደሚኖርባቸው ተመላክቷል። በሞባይል ስልክ ለመመዝገብ መሞከር ምዝገባውን ያልተሟላ ሊያደርገው ይችላል ተብሏል።
ተመዛኞች መደበኛ የEmail አድራሻም ሊኖራችሁ እንደሚገባ ተገልጿል።
ተመዛኞች የብቃት ምዘና ፈተናውን መውሰድ የሚፈልጉበትን የፈተና ጣቢያ ከተዘረዘሩት አማራጮች ውስጥ መምረጥ እንዳለባቸው ፤ እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድሞ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ።
ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ተመዛኞች ምዝገባቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ሲስተሙ የሚሰጣቸውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration ID) ፕሪንት አድርገር መያዝ አለባቸው።
ምዝገባቸውን ጀምረው ሳይጨርሱ ያቋረጡ አመልካቾች ዋናው ገጽ ላይ System Login የሚለውን ሊንክ በመጫን Email እና Password አስገብተው ምዝገባቸውን ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል ተብሏል።
http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባትና Registration የሚለውን በመጫን ዝርዝር የፈተናውን መመሪያ ይመልከቱ/ከላይ ያንብቡ።
ይመዝገቡ : http://hple.moh.gov.et/hple
የብቃት ምዘና ፈተና የሚወስዱ የጤና ባለሙያዎች የኦንላይን ምዝገባ ከሐምሌ 15 እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ/ም እንደሚከናወን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
አመልካቾች በኦንላይን ሲስተሙ ለመመዝገብ ኮምፒውተር መጠቀም እንደሚኖርባቸው ተመላክቷል። በሞባይል ስልክ ለመመዝገብ መሞከር ምዝገባውን ያልተሟላ ሊያደርገው ይችላል ተብሏል።
ተመዛኞች መደበኛ የEmail አድራሻም ሊኖራችሁ እንደሚገባ ተገልጿል።
ተመዛኞች የብቃት ምዘና ፈተናውን መውሰድ የሚፈልጉበትን የፈተና ጣቢያ ከተዘረዘሩት አማራጮች ውስጥ መምረጥ እንዳለባቸው ፤ እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድሞ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን ይችላሉ።
ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
ተመዛኞች ምዝገባቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ሲስተሙ የሚሰጣቸውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration ID) ፕሪንት አድርገር መያዝ አለባቸው።
ምዝገባቸውን ጀምረው ሳይጨርሱ ያቋረጡ አመልካቾች ዋናው ገጽ ላይ System Login የሚለውን ሊንክ በመጫን Email እና Password አስገብተው ምዝገባቸውን ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል ተብሏል።
http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባትና Registration የሚለውን በመጫን ዝርዝር የፈተናውን መመሪያ ይመልከቱ/ከላይ ያንብቡ።
ይመዝገቡ : http://hple.moh.gov.et/hple
❤15🤔1
#Urgent Call for Interview
School of Computing 2017 Graduated Students
School of Computing 2017 Graduated Students
💯9❤7❤🔥1🙏1
#MoH
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከነሐሴ 7-9/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጤና ሙያያ መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ላጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተናው ከነሐሴ 7-9/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
የፈተናው መርሐግብር
ነሐሴ 7/2017 ዓ.ም
Pharmacy, Medical Laboratory Science, Dental Medicine, Pediatric and Child Health Nursing, Optometry and Surgical Nursing.
ነሐሴ 8/2017 ዓ.ም
Nursing, Psychiatric Nursing, Emergency and Critical Care Nursing and Physiotherapy.
ነሐሴ 9/2017 ዓ.ም
Medicine, Public Health, Anesthesia, Midwifery and Medical Radiology Technology, Environmental Health and Human Nutrition.
ተፈታኞች ነሐሴ 6/2017 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (Orientation) መከታተል፣ የቅድመ ፈተና መለማመጃ ጥያቄዎችን መስራት እና የመፈተኛ ክፍሉን መለየት ይኖርበታል ተብሏል።
NB
ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲሔድ ሲስተሙ የሚሰጠውን QR Code ያለው የፈተና መግቢያ (ስሊፕ) Print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ከነሐሴ 7-9/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጤና ሙያያ መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ ምዝገባ ላጠናቀቃችሁ የጤና ባለሙያዎች ፈተናው ከነሐሴ 7-9/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል።
የፈተናው መርሐግብር
ነሐሴ 7/2017 ዓ.ም
Pharmacy, Medical Laboratory Science, Dental Medicine, Pediatric and Child Health Nursing, Optometry and Surgical Nursing.
ነሐሴ 8/2017 ዓ.ም
Nursing, Psychiatric Nursing, Emergency and Critical Care Nursing and Physiotherapy.
ነሐሴ 9/2017 ዓ.ም
Medicine, Public Health, Anesthesia, Midwifery and Medical Radiology Technology, Environmental Health and Human Nutrition.
ተፈታኞች ነሐሴ 6/2017 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 በመፈተኛ ጣቢያ በመገኘት ስለፈተናው አሰጣጥ ቅድመ ገለጻ (Orientation) መከታተል፣ የቅድመ ፈተና መለማመጃ ጥያቄዎችን መስራት እና የመፈተኛ ክፍሉን መለየት ይኖርበታል ተብሏል።
NB
ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲሔድ ሲስተሙ የሚሰጠውን QR Code ያለው የፈተና መግቢያ (ስሊፕ) Print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
❤12👍2🤔1
ማሳሰቢያ
ቀን ᎓ 22/07/2017ዓ.ም
ለአሪድ (ዋና) ግቢ አንደኛና ሁለተኛ አመት ተማሪዎች በሙሉ
የኢለርኒነግ ትምህርት (Student Success Suit) ፓስወርድ አልሰራ ብላቹህ ዛሬ መጥታቹህ የተመዘገባቹህ ተማሪዎቸ በሙሉ።አህን ስለተስተካከለ በጥንቃቄ ከዚህ በፊት ተመዝግበዉ ትምህርቱን በመከታተል ያሉ ተማሪዎች በመጠየቅ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
መጀመርያ office.com በመክፈት email account በሚለው ugr ቁጥራቹህ በማሰገባት (ለምሳሌ ugr/208075/17 ከሆነ email አካዉንታቹህ:- [email protected] ይሆናል ማለት ነዉ።
በመቀጠል password ለማስገባት መጀመርያ ለሁላቹህ እንድ አይነት ዲፎልት ፓስወርዱን ማለት Mustudent@123 ተጠቅማቹህ በመግባት የራሳቹሀ የማትረሱት ባለ ስምንት (8) የተለያየ ካራክተር (capital letter, small letter, number and character) ያለው ፓስወርድ መቀየር አለባቹህ።
ማሳሰብያ:- ከአሁን ቦኃላ ስለማናስተካክል በጥንቃቄ እንድትሞሉ እናሳስባለን !!!
ከሰላምታ ጋር
መስፍን እዮብ (ዶ/ር)
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ኢለርኒነግ አስተባባሪ
Dear Mekelle University Students,
We kindly invite you to fill Students Digital Education Survey. Your valuable feedback will help us understand your experiences and improve the online learning environment.
Please take a few minutes to complete the questionnaire by clicking the link below:
https://forms.gle/QoEi3wZCrzEE4pq88
Your responses are confidential and greatly appreciated. Thank you for your time and contribution!
Best regards,
Ministry of Education
ቀን ᎓ 22/07/2017ዓ.ም
ለአሪድ (ዋና) ግቢ አንደኛና ሁለተኛ አመት ተማሪዎች በሙሉ
የኢለርኒነግ ትምህርት (Student Success Suit) ፓስወርድ አልሰራ ብላቹህ ዛሬ መጥታቹህ የተመዘገባቹህ ተማሪዎቸ በሙሉ።አህን ስለተስተካከለ በጥንቃቄ ከዚህ በፊት ተመዝግበዉ ትምህርቱን በመከታተል ያሉ ተማሪዎች በመጠየቅ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
መጀመርያ office.com በመክፈት email account በሚለው ugr ቁጥራቹህ በማሰገባት (ለምሳሌ ugr/208075/17 ከሆነ email አካዉንታቹህ:- [email protected] ይሆናል ማለት ነዉ።
በመቀጠል password ለማስገባት መጀመርያ ለሁላቹህ እንድ አይነት ዲፎልት ፓስወርዱን ማለት Mustudent@123 ተጠቅማቹህ በመግባት የራሳቹሀ የማትረሱት ባለ ስምንት (8) የተለያየ ካራክተር (capital letter, small letter, number and character) ያለው ፓስወርድ መቀየር አለባቹህ።
ማሳሰብያ:- ከአሁን ቦኃላ ስለማናስተካክል በጥንቃቄ እንድትሞሉ እናሳስባለን !!!
ከሰላምታ ጋር
መስፍን እዮብ (ዶ/ር)
የመቐለ ዩኒቨርስቲ ኢለርኒነግ አስተባባሪ
Dear Mekelle University Students,
We kindly invite you to fill Students Digital Education Survey. Your valuable feedback will help us understand your experiences and improve the online learning environment.
Please take a few minutes to complete the questionnaire by clicking the link below:
https://forms.gle/QoEi3wZCrzEE4pq88
Your responses are confidential and greatly appreciated. Thank you for your time and contribution!
Best regards,
Ministry of Education
❤26🤷3☃1
ርሑስ ሓዱሽ ዓመት
መልካም አዲስ አመት
Happy Ethiopian New Year!!
🎉🌸2018🌸🎉
Join Our Official FB Page- -https://www.facebook.com/MUStudentUnion
መልካም አዲስ አመት
Happy Ethiopian New Year!!
🎉🌸2018🌸🎉
Join Our Official FB Page- -https://www.facebook.com/MUStudentUnion
❤36🕊4❤🔥1😭1🤝1
Forwarded from Mekelle University Career Center (KG)
📢 Exciting Career Opportunity for 2025 Graduates!
Awash Bank, one of our valued partners, is once again offering an excellent career opportunity for Mekelle University’s 2025 G.C. graduates.
As part of our ongoing efforts to strengthen partnerships with leading employers, we are pleased to announce that Awash Bank is recruiting qualified graduates from Mekelle University for its Strategic Graduate Trainee Program.
This opportunity is open to students graduating in 2025 G.C. who meet the minimum qualification requirements specified in the attached document.
📌 How to Apply:
Eligible candidates are kindly requested to complete the registration form using the link below:
➡️ Google Form: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfnx8sfm23qWcb47fcyTqMEnQqX1khqZCxuqlw-eoizW7GeWw/viewform?usp=header
📅 Application Deadline: September 17, 2025 G.C.
Don’t miss this incredible chance to launch your career with Awash Bank. Take the next step toward a bright and successful future!
Note: Master’s degree holders in business-related fields with an undergraduate background in Business are highly encouraged to apply.
Mekelle University Career Center (MU-CC) Team
Awash Bank, one of our valued partners, is once again offering an excellent career opportunity for Mekelle University’s 2025 G.C. graduates.
As part of our ongoing efforts to strengthen partnerships with leading employers, we are pleased to announce that Awash Bank is recruiting qualified graduates from Mekelle University for its Strategic Graduate Trainee Program.
This opportunity is open to students graduating in 2025 G.C. who meet the minimum qualification requirements specified in the attached document.
📌 How to Apply:
Eligible candidates are kindly requested to complete the registration form using the link below:
➡️ Google Form: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfnx8sfm23qWcb47fcyTqMEnQqX1khqZCxuqlw-eoizW7GeWw/viewform?usp=header
📅 Application Deadline: September 17, 2025 G.C.
Don’t miss this incredible chance to launch your career with Awash Bank. Take the next step toward a bright and successful future!
Note: Master’s degree holders in business-related fields with an undergraduate background in Business are highly encouraged to apply.
Mekelle University Career Center (MU-CC) Team
Forwarded from Mekelle University Career Center (KG)