በትላንትናው እለት አንዳንድ በማንችስተር ዩናይትድ ተጫዋቾች ክለቡን መልቀቅ እንደሚፈልጉ በይፋ አስታውቀዋል በማለት የተለያዩ ታማኝ ምንጮች ሲዘግቡ ተስተውሏል።
ነገር ግን ይህ ድርጊት ተጫዋቾቹ የራሳቸውን ገፅታ ለማሳመር ተጠቀሙበት እንጂ ነገሩ የተገላቢጦሽ ነው።
እነዚህ ተጫዋቾች በማንችስተር ዩዩናይትድ ቤት ምንም አይነት ቆይታ እንደማይኖራቸውና በክለቡ እቅድ ውስጥ እንደሌሉ ከተነገራቸው ሰነባብተዋል። አሞሪምም እንደነ ራሽፎርድ እና ጋርናቾ ያሉ ተጫዋቾችን በቀጥታ ክለብ እንዲፈልጉ ነግሯቸው እንደነበርም የሚታወስ ነው።
ታዲያ እነዚህ ተጫዋቾች የራሳቸውን ስም ለማሳመር በማሰብ ከወራት የፊት አንፈልጋቹም ያላቸውን ቡድን አሁን ላይ መልቀቅ እንፈልጋለን ብለው በይፋ ለሚዲያ ተናግረዋል።
ይህ ማለት አንድ ካንፓኒ አንድ ሰራተኛን ተባረሀል 2 ወር አለህ እቃህን አዘጋጅ ካለው በኋላ ሰራተኛው የመልቀቂቃ ደብዳቤ እንደማስገባት ነው።
እንደነ ምባፔ ፡ አርኖልድ እና የመሳለሉት ተጫዋቾች በክለብ ተለምነው እንዲቆዩ የተለያዩ ኮንትራቶች ቀርበውላቸው ይቅርብኝ በማለት በይፋ መውጣት እንፈልጋለን በማለት ሀሳባቸውን ሲናገሩ የኛዎቹም አይቅርብኝ ነው መሰል አንድ ክለብ እንኳን የእናስፈርማቹ ጥያቄን ሳያቀርብላቸው አንፈልጋቹም ያላቸውን ክለባቸውን እኛም አንፈልግም በማለት ይገኛሉ።
ብትፈልጉስ……😏
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
ነገር ግን ይህ ድርጊት ተጫዋቾቹ የራሳቸውን ገፅታ ለማሳመር ተጠቀሙበት እንጂ ነገሩ የተገላቢጦሽ ነው።
እነዚህ ተጫዋቾች በማንችስተር ዩዩናይትድ ቤት ምንም አይነት ቆይታ እንደማይኖራቸውና በክለቡ እቅድ ውስጥ እንደሌሉ ከተነገራቸው ሰነባብተዋል። አሞሪምም እንደነ ራሽፎርድ እና ጋርናቾ ያሉ ተጫዋቾችን በቀጥታ ክለብ እንዲፈልጉ ነግሯቸው እንደነበርም የሚታወስ ነው።
ታዲያ እነዚህ ተጫዋቾች የራሳቸውን ስም ለማሳመር በማሰብ ከወራት የፊት አንፈልጋቹም ያላቸውን ቡድን አሁን ላይ መልቀቅ እንፈልጋለን ብለው በይፋ ለሚዲያ ተናግረዋል።
ይህ ማለት አንድ ካንፓኒ አንድ ሰራተኛን ተባረሀል 2 ወር አለህ እቃህን አዘጋጅ ካለው በኋላ ሰራተኛው የመልቀቂቃ ደብዳቤ እንደማስገባት ነው።
እንደነ ምባፔ ፡ አርኖልድ እና የመሳለሉት ተጫዋቾች በክለብ ተለምነው እንዲቆዩ የተለያዩ ኮንትራቶች ቀርበውላቸው ይቅርብኝ በማለት በይፋ መውጣት እንፈልጋለን በማለት ሀሳባቸውን ሲናገሩ የኛዎቹም አይቅርብኝ ነው መሰል አንድ ክለብ እንኳን የእናስፈርማቹ ጥያቄን ሳያቀርብላቸው አንፈልጋቹም ያላቸውን ክለባቸውን እኛም አንፈልግም በማለት ይገኛሉ።
ብትፈልጉስ……😏
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
በባርሴሎና ዕቅድ ውስጥ የለም !!
ማርከስ ራሽፎርድ በአሁን ሰዓት በካታላኑ ክለብ ባርሴሎና እቅድ ውስጥ #አለመኖሩ ተገልጿል ።
የማርከስ ራሽፎርድ ወኪል ተጫዋቹ ባርሴሎናን መቀላቀል እና ከላሚን ያማል ጋር መጫወት....
እንደሚፈልግ ብገልፅም ይህ ነገር በአሁን ሰዓት የሚቻል ነገር ነው ተብሎ አይታመንም ተብሏል።
[ ዘገባው የስፔኑ ዕውቁ ጋዜጠኛ ዲያሪዮስ ነው ]
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
ማርከስ ራሽፎርድ በአሁን ሰዓት በካታላኑ ክለብ ባርሴሎና እቅድ ውስጥ #አለመኖሩ ተገልጿል ።
የማርከስ ራሽፎርድ ወኪል ተጫዋቹ ባርሴሎናን መቀላቀል እና ከላሚን ያማል ጋር መጫወት....
እንደሚፈልግ ብገልፅም ይህ ነገር በአሁን ሰዓት የሚቻል ነገር ነው ተብሎ አይታመንም ተብሏል።
[ ዘገባው የስፔኑ ዕውቁ ጋዜጠኛ ዲያሪዮስ ነው ]
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
የአለም ክለቦች ዋንጫ ላይ ትችቶችን ሊያበራክት የሚችል ሌላ አጋጣሚ !!
ጃማል ሙሲያላ በባየር ሙኒክ እና ፒኤስጂ መካከል እየተደረገ ባለው የአለም ክለቦች ዋንጫ መርሀ ግብር እጅግ እጅግ አሰቃቂ ጉዳት አስተናግዷል !!
ቪዲዮውን ይመልከቱ !!
👉https://www.tg-me.com/+lvVaaSyUK98yNjJk
👉https://www.tg-me.com/+lvVaaSyUK98yNjJk
ጃማል ሙሲያላ በባየር ሙኒክ እና ፒኤስጂ መካከል እየተደረገ ባለው የአለም ክለቦች ዋንጫ መርሀ ግብር እጅግ እጅግ አሰቃቂ ጉዳት አስተናግዷል !!
ቪዲዮውን ይመልከቱ !!
👉https://www.tg-me.com/+lvVaaSyUK98yNjJk
👉https://www.tg-me.com/+lvVaaSyUK98yNjJk
ተጨዋቾችን እረፍት አልባ አድርጎ እና የሊጋቸውን ውድድር በድካም እንዲጀምሩ የሚያደርግ...
ለባለሃብቶች ደግሞ ረብጣ ገንዘቦችን ወደ ካዝናቸው የሚያስገባው ይህ የአለም ክለቦች ዋንጫ ላይ ክለባችን ባለመሳተፉ እጅግ እድለኛ ነን !!
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
ለባለሃብቶች ደግሞ ረብጣ ገንዘቦችን ወደ ካዝናቸው የሚያስገባው ይህ የአለም ክለቦች ዋንጫ ላይ ክለባችን ባለመሳተፉ እጅግ እድለኛ ነን !!
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
ደስተኞች አይደሉም !
እንደ MEN ገለጻ ከሆነ 83.2% የሚሆኑት የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ክለቡ በዚህ የዝውውር መስኮት ላይ እስካሁን እያደረገ በሚገኘው እንቅስቃሴ ደስተኞች አይደሉም።
በተለይም ደጋፊዎች ከሚመጡት ተጨዋቾች በላይ በክለቡ በአሰልጣኙ የማይፈልጉ ተጨዋቾችን ለመሸጥ መቸገሩ እንዳስጨነቃቸው ተገልጿል።
ዩናይትድ እስካሁን ማቲያስ ኩኛን ያስፈረመ ሲሆን በብሪያን ምቤሞ ዝውውር ድርድር ከአንድ ወር በላይ ፈጅቶ አሁንም ማጠናቀቅ አለመቻሉ እና ምንም ተጨዋቾች መሸጥ አለመቻሉ ደጋፊዎችን ደስተኛ አላደረገም።
ማንችስተር ዩናይትድ ለ2025/26 የውድድር ዘመን ዝግጅቱን የፊታችን ሰኞ ይጀምራል።
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
እንደ MEN ገለጻ ከሆነ 83.2% የሚሆኑት የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ክለቡ በዚህ የዝውውር መስኮት ላይ እስካሁን እያደረገ በሚገኘው እንቅስቃሴ ደስተኞች አይደሉም።
በተለይም ደጋፊዎች ከሚመጡት ተጨዋቾች በላይ በክለቡ በአሰልጣኙ የማይፈልጉ ተጨዋቾችን ለመሸጥ መቸገሩ እንዳስጨነቃቸው ተገልጿል።
ዩናይትድ እስካሁን ማቲያስ ኩኛን ያስፈረመ ሲሆን በብሪያን ምቤሞ ዝውውር ድርድር ከአንድ ወር በላይ ፈጅቶ አሁንም ማጠናቀቅ አለመቻሉ እና ምንም ተጨዋቾች መሸጥ አለመቻሉ ደጋፊዎችን ደስተኛ አላደረገም።
ማንችስተር ዩናይትድ ለ2025/26 የውድድር ዘመን ዝግጅቱን የፊታችን ሰኞ ይጀምራል።
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
#Update
ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ በዙህ ክረምት ክረምት ለመሸጥ ያሰባቸው ተጨዋቾች በሌሎች ክለቦች ተፈላጊ አለመሆናቸው አሳስቦታል ።
ይሄንን ተከትሎም ዩናይትድ ለሽያጭ ያ ላቀረባቸው ተጨዋቾች ያወጣውን የዋጋ ተመን ለመቀነስ በማሰብ ላይ እንደሚያገኝ ተገልጿል ።
[ The Telegraph ]
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ በዙህ ክረምት ክረምት ለመሸጥ ያሰባቸው ተጨዋቾች በሌሎች ክለቦች ተፈላጊ አለመሆናቸው አሳስቦታል ።
ይሄንን ተከትሎም ዩናይትድ ለሽያጭ ያ ላቀረባቸው ተጨዋቾች ያወጣውን የዋጋ ተመን ለመቀነስ በማሰብ ላይ እንደሚያገኝ ተገልጿል ።
[ The Telegraph ]
@Man_United_ethio_fans
@Man_United_ethio_fans
የክለባችንን አይን የሳበው አማካኝ!
ማንቸስተር ዩናይትድ ሪቻርድ ሪዮስን በአለም ክለቦች ዋንጫ ወቅት በእያንዳንዱ የፓልሜራስ ጨዋታ ላይ ሲከታተል እንደነበር ተገልጿል።
የ25 አመቱ የአማካኝ ስፍራ ተጨዋች በክለባችን መልማዮች ዊልኮክስ እና ቪቬል ይደነቃል እና ሌሎች የአውሮፓ ክለቦች ዓይንን መሳብ ችሏል።
ዝውውሩም €20-25 ሚልዮን ዩሮ ብቻ የሚፈጅ ሲሆን ይህም ለክለባችን ከአታላንታው አማካኝ ኤደርሰን የበለጠ ተመጣጣኝ አማራጭ ያደርገዋል።
[Alfredo Pedullà, Sportitalia]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ማንቸስተር ዩናይትድ ሪቻርድ ሪዮስን በአለም ክለቦች ዋንጫ ወቅት በእያንዳንዱ የፓልሜራስ ጨዋታ ላይ ሲከታተል እንደነበር ተገልጿል።
የ25 አመቱ የአማካኝ ስፍራ ተጨዋች በክለባችን መልማዮች ዊልኮክስ እና ቪቬል ይደነቃል እና ሌሎች የአውሮፓ ክለቦች ዓይንን መሳብ ችሏል።
ዝውውሩም €20-25 ሚልዮን ዩሮ ብቻ የሚፈጅ ሲሆን ይህም ለክለባችን ከአታላንታው አማካኝ ኤደርሰን የበለጠ ተመጣጣኝ አማራጭ ያደርገዋል።
[Alfredo Pedullà, Sportitalia]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ያለፈው ሲዝን ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ - 44 Goal
ማትያስ ኩንሃ ፣ ብርያን ምቤሞ እና ዋትኪንስ - 51 Goal
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማትያስ ኩንሃ ፣ ብርያን ምቤሞ እና ዋትኪንስ - 51 Goal
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማርከስ ራሽፎርድ በማንችስተር ዩናይትድ ታሪክ 13ኛ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ተጨዋች ሆኖ አጠናቋል።
Thank you MR10. ❤️
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
Thank you MR10. ❤️
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ማርከስ ራሽፎርድ በአንድ ወቅት:
"ከማን ዩናይትድ ጋር ስለያይ ከባድ ስሜቶች አይኖሩም። ስለ ክለቡ አሉታዊ ነገር አልናገርም - ያ እኔ ነኝ።"
"ሌሎች ተጨዋቾች የወጡበትን መንገድ አይቻለሁ እና እኔ እንደዛ አልወጣም። ጊዜው ሲደርስ ለደጋፊዎቼ የስንብት ቃላትን እሰጣለሁ እናም ከልቤ ነው የሚሆነው።"
"ሁልጊዜ ቀይ እሆናለሁ! 100%"
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
"ከማን ዩናይትድ ጋር ስለያይ ከባድ ስሜቶች አይኖሩም። ስለ ክለቡ አሉታዊ ነገር አልናገርም - ያ እኔ ነኝ።"
"ሌሎች ተጨዋቾች የወጡበትን መንገድ አይቻለሁ እና እኔ እንደዛ አልወጣም። ጊዜው ሲደርስ ለደጋፊዎቼ የስንብት ቃላትን እሰጣለሁ እናም ከልቤ ነው የሚሆነው።"
"ሁልጊዜ ቀይ እሆናለሁ! 100%"
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ዝውውሩን እያጤኑበት ይገኛሉ !!
ማንቸስተር ዩናይትድ በያዝነው የክረምቱ የዝውውር መስኮት አዲስ የመሀል አጥቂ ወደ ቡድኑ ማከል እንደሚፈልጉ በተደጋጋሚ ተገልጿል።
ነገር ግን ማን ዩናይትድ የሚፈልጋቸው ተጫዋቾች እጅግ ውድ ገንዘብ እየተጠራባቸው ስለሆነ ተጫዋቾቹን ለማስፈረም እጅጉን ተቸግሯል።
አሁን እየወጡ ያሉት መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ከሆነ ማን ዩናይትድ ከ መርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን ጋር በክረምቱ የተለያየውን አጥቂ ዶሚኒክ ካልቨርት ሌዊንን ለማስፈረም ዝውውሩን እያጤኑበት ይገኛል።
{ Sun Sport & Mirror }
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ማንቸስተር ዩናይትድ በያዝነው የክረምቱ የዝውውር መስኮት አዲስ የመሀል አጥቂ ወደ ቡድኑ ማከል እንደሚፈልጉ በተደጋጋሚ ተገልጿል።
ነገር ግን ማን ዩናይትድ የሚፈልጋቸው ተጫዋቾች እጅግ ውድ ገንዘብ እየተጠራባቸው ስለሆነ ተጫዋቾቹን ለማስፈረም እጅጉን ተቸግሯል።
አሁን እየወጡ ያሉት መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ከሆነ ማን ዩናይትድ ከ መርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን ጋር በክረምቱ የተለያየውን አጥቂ ዶሚኒክ ካልቨርት ሌዊንን ለማስፈረም ዝውውሩን እያጤኑበት ይገኛል።
{ Sun Sport & Mirror }
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
💸ኢትዮ ቢንጎ በቦነስ እያንበሹ ቀጥለዋል
✅ሲመዘገቡ ተጨማሪ ቦነስ
✅ለወዳጆ ሲያጋሩ ሌላ ቦነስ
✅ከሌሎች የተለያዩ ቦነስና ሽልማቶች ጋር
🎁አሁኑኑ ፈጥነው ይቀላቀሉ ያተርፉበታል 👉 ዌብሳይት :https://www.ethiobingo.com 👉የቴሌግራም ግሩፕ ይቀላቀሉን፦https://www.tg-me.com/ethiobingogame
✅ሲመዘገቡ ተጨማሪ ቦነስ
✅ለወዳጆ ሲያጋሩ ሌላ ቦነስ
✅ከሌሎች የተለያዩ ቦነስና ሽልማቶች ጋር
🎁አሁኑኑ ፈጥነው ይቀላቀሉ ያተርፉበታል 👉 ዌብሳይት :https://www.ethiobingo.com 👉የቴሌግራም ግሩፕ ይቀላቀሉን፦https://www.tg-me.com/ethiobingogame