Telegram Web Link
9 ቁጥር አጥቂ የማስፈረም ግዴታነት!!

ክለባችን እየተመለከተ የሚገኘው አዲሱ ግብ አግቢ!!

እንደላውሪ ዊትዌል ዘገባ ከሆነ ለክለባችን እጅግ ቅርብ የሆኑ ሰዎች ከኩኛ በመቀጠል የኤምቤሞ ወደኦልትራፎርድ መክተም በእጅጉ እየተቃረበ ቢሆንም ጨራሽ የ9 ቁጥር አጥቂ ማስፈረም ግን ግዴታ ነው ብለው ያምናሉ።

በተጨማሪም ክለባችን ባሳለፍነው ቅዳሜ ስለፊዮረንቲናው የፊት መስመር ተጫዋች ሞይስ ኪን ጠይቋል ሲል የዘገበው እውቁ ጋዜጠኛ ዲማርዚዮ ነው።

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
417😢195💔58😁34👍19👌10🙏4👏1
ማንችስተር ዩናይትድ በአሁኑ ሰአት ቅድሚያ የሚሰጠው ብራያን ኤምቤሞን እና አዲስ 9 ቁጥር ግብ አግቢን ማስፈረም ነው።

Fabrizio Romano 📰

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
1.16K👍89🏆16🙏10
በተጫዋቹ ላይ ጠበቅ ያለ ፍላጎት አላቸው !!

ማንቸስተር ዩናይትዶች የግብ ጠባቂ ችግራቸውን ለመቅረፍ ከተለያዩ የአውሮፓ ግብ ጠባቂዎች ጋር ስማቸው ሲነሳ ከርሟል ።

ማን ዩናይትዶች በቂ የፋይናንስ አቅም ካላቸው በያዝነው የክረምት የዝውውር መስኮት አዲስ ግብ ጠባቂ ወደ ቡድናቸው መቀላቀል እንደሚፈልጉ ግልፅ ነው ።

ማን ዩናይትዶች ወደ ቡድናቸው መቀላቀል ከሚፈልጓቸው ግብ ጠባቂዎች አንዱ የፖርቶው ግብ ጠባቂ ዲዮጎ ኮስታ ነው ።

ፖርቹጋላዊው የ 25 አመቱ የፖርቶ ግብ ጠባቂ ዲዮጎ ኮስታ በማንቸስተር ዩናይትድ በጥብቅ የሚፈለግ ግብ ጠባቂ ነው ..... ዲዮጎ ኮስታ በ ፖርቶ ቤት የ 75 ሚሊዮን ዩሮ የመልቀቂያ ውል ማፍረሻ ሂሳብ በአንቀፁ ላይ አለ ነገር ግን በድርድር በ 60 ሚሊዮን ዩሮ ሊለቅ የሚችልበት እድል አለ ።

ፖርቶዎች የ 60 ሚሊዮን ዩሮ የዝውውር ጥያቄን ለመቀበል ዝግጁ ራሱ ቢሆኑ እንኳን በዚ ሰአት ይሄ የዝውውር ገንዘብ ለማንቸስተር ዩናይትድ በጣም አስቸጋሪ እና ውድ ይመስላል ።

{ የፖርቹጋሉ ሚዲያ A BOLA }

@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
490👍62🙏30😱27🤔10💔7😁3👌2
#ትኩስ

ጄደን ሳንቾ ፌነርባቼ ያቀረበለትን ወደ 10 ሚልየን ዩሮ የሚጠጋ አመታዊ ደሞዝ ተቀብሏል።

ጁቬንቱስ እና ናፖሊ የተጫዋቹ ፈላጊዎች ቢሆኑም ያቀረቡለት ደሞዝ ግን አነስተኛ ነው።

በዚህም ፌነርባቼ ከማንችስተር ዩናይትድ ንግግር የሚጀምር ይሆናል፤ ዝውውሩም በአዎንታዊ ገጽታ እንደሚጠናቀቅ ይጠበቃል።

ዘገባው ከሁለቱ የቱርክ ጋዜጣዎች ከሳባህ ስፖር እና ኦራዚዮ አኮማንዶ የተጠናቀረ ነው።

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
👍537119🙏92😁11👏10
#Update

ምንም እንኳ ካርሎስ ካሴሚሮን በተመለከተ በትናንትናው እለት አንዳንድ ዘገባዎች ቢወጡም ...

ብራዚላዊው አማካይ በዚህ ወቅት በሳውዲው ክለብ አል ናስር እቅድ ውስጥ እንደሌለ ተገልጿል ።

[ Record Portugal ]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
🙏363💔17471😁37😱26😢11👍10🤯9👏6👌4🤔1
📲 ጄጄ ጋብሬል ከ ሳንድሮ ቶናሊ ጋር የግል ልምምድ እየከወነ ይገኛል ።

@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
684👍67👀41👏11🙏6🤩3
📸 ሞቅ ደመቅ ካለው የዳሎ ሰርግ የተወሰዱ ተጨማሪ ምስሎችን በፎቶ ቻናላችን ላይ ያገኛሉ 😍

👉 https://www.tg-me.com/+0yy29FNJ9QMwOTY0
👉https://www.tg-me.com/+0yy29FNJ9QMwOTY0
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
312😁37👍20🎉8🤔7🙏3👌21
ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ
📲 ጄጄ ጋብሬል ከ ሳንድሮ ቶናሊ ጋር የግል ልምምድ እየከወነ ይገኛል ። @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans
የካሪንግተኑ ተስፈኛ ጄጄ ጋብሬል ከኒውካስሉ አማካኝ ሣንድሮ ቶናሊ ጋር እያደረገ የሚገኘውን ልምምድ በቪዲዮ ቻናላችን ይመልከቱ !
➡️

https://www.tg-me.com/+QQsMu3ionZNiMjJk
https://www.tg-me.com/+QQsMu3ionZNiMjJk
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍8031👏6🙏5
#Update

አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በዚህ ክረምት ጆሹዋ ዚርክዚን በክለባቸው ማቆየት ይፈልጋሉ ።

በተቃራኒው ደግሞ ፖርቱጋላዊው አሰልጣኝ ራስመስ ሆይሉንድን በመሸጥ በሌላ የአጥቂ ስፍርስ ተጨዋች ሊተኩት ይፈልጋሉ ተብሏል ።

[ Alex Crook ]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
847👌74👍56👏18🙏10😁4
#Update

ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ክለባችንን ለመቀላቀል ከፍተኛ ጥረት ላይ ነው ።

በተጨማሪም አርጀንቲናዊው ግብ ጠባቂ ዝውውሩ እውን እንዲሆን በወኪሉ ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል ።

[ Daily Mirror ]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
1.11K👍124🙏73👌19😁12😢10🔥6💔6🤔4🎉1
#Update

የፈረንሳዩ ክለብ ሞናኮ ከአንድሬ ኦናና ጋር በግል ጥቅማ ጥቅሞች ዙርያ ከስምምነት መድረስ አልቻለም ።

የካሜሮናዊው ግብ ጠባቂ ደሞዝ ለሞናኮ ከአቅም በላይ እንደሆነ ተገልጿል ።

[ Mice Mcgrath ]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
😢51076💔36👍11👌8😁7🙏7👏1
ዩናይትድ ብርያን ምቤሞን ለማስፈረም ለብሬንትፎርድ ሁለተኛ ዙር ጥያቄ ካቀረበ 24 #ሰአታት ተቆጥረዋል !!

የለንደኑ ክለብ እንደ መጀመርያው ዙር ጥያቄ ይሄኛውን Offer በቶሎ ውድቅ አላደረገም ።

ብዙዎችም ይሄ ምናልባትም ዝውውሩ ወደ መቃረቡ መድረሱን የሚጠቁም እንደሆነ እየተናገሩ ይገኛል !!

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
790🙏145👍49👀29😁7🎉2👌1
አድሬይ ኦናና የሞናኮ ኢላማ አይደለም አንድ አንድ መረጃዎች ቢወጡም በሞናኮ በኩል ያለው ፍላጎት የተቀዛቀዘ ነው ምንም ነገር የለም እስከአሁን በዚህ ዝውውር ዙሪያ።

[Fabrizio Romano]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
💔47366👍18😁15😢13🤯12🙏4🤔2🎉1
ሊቻ ለሜሲ ልደት መልካም ምኞቱን ገልጿል !

@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
1.05K👍103💔52😁37🍾15😈9🙏5😴5🎉4😍3
አንዳንድ ለብሬንትፎርድ ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደዘገቡት ከሆነ ክለባችን ብሪያን ምቤሞን ለማዘዋወር ለብሬንትፎርድ ያቀረቡት እነሱ የሚፈልጉት ጋር ቅርብ ነው ብለዋል።

እንዲሁም ምንጮች አያይዘው ማንችስተር ዩናይትድ ያቀረቡት ገንዘብ 55 ሚ.ፓ ተጨማሪ 5 ሚሊዮን ፓውንድ ጋር እንደሆነ አሳውቀዋል።

በተጨማሪም ሁለቱ ክለቦች ይህ ገንዘብ ላይ በቀላሉ ከስምምነት እንደሚደርሱ ነው ዘገባዎች እየወጡ ያሉት።

[Sam Tabuto/Standard]

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
634🙏85👍44👏17🎉11🏆1
#Update

አዲሱ የብሬንትፎርድ አሰልጣኝ ሆነው እንደሚምሾሙ እየተጠበቁ የሚገኙት የቀድሞ የክለቡ የቆመ ኳስ አሰልጣኝ ኬት አንድሬውስ ....

ካሜሮናዊውን የፊት መስመር አጥቂ ብርያን ምቤሞን እንዲቆይ ለማሳመን አሁን ላይ ጊዜው እንደረፈደ ያምናሉ ተብሏል ።

ይሄንን ተከትሎም አሰልጣኙ ለዝውውሩ ፍቃዳቸውን እንደሰጡ ተዘግቧል ።

ዘገባው የ Evening Standard ነው ።

@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
667👍64🙏22😁14🎉6🔥3👏2
2025/07/08 23:22:26
Back to Top
HTML Embed Code: