#Update
ዩቬንቱስ እና ናፖሊ ሁለቱም ክለቦች ጄደን ሳንቾ እየጠየቀ ያለውን ደሞዝ የመክፈል ፍላጎት የላቸውም !!
[ ፋብሪዚዮ ሮማኖ ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ዩቬንቱስ እና ናፖሊ ሁለቱም ክለቦች ጄደን ሳንቾ እየጠየቀ ያለውን ደሞዝ የመክፈል ፍላጎት የላቸውም !!
[ ፋብሪዚዮ ሮማኖ ]
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ኒውካስትል ለአንቶኒ ኤላንጋ ዝውውር 50 ሚሊዮን ፓውንድ ለማቅረብ ፍቃደኛ ናቸው።
ከመጀመሪያው ዙር 45 ሚሊዮን ፓውንድ ጥያቄ ላይ 5 ሚሊዮን ፓውንድ ሊጨምሩ ነው።
ከኤላንጋ የወደፊት ሽያጭ ላይ 20% የማገኘት መብት ያለን መሆኑን ተከትሎ ይህ ጥያቄ ተቀባይነት ካገኘ 10 ሚሊዮን ፓውንድ የምናገኝ ይሆናል።
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ከመጀመሪያው ዙር 45 ሚሊዮን ፓውንድ ጥያቄ ላይ 5 ሚሊዮን ፓውንድ ሊጨምሩ ነው።
ከኤላንጋ የወደፊት ሽያጭ ላይ 20% የማገኘት መብት ያለን መሆኑን ተከትሎ ይህ ጥያቄ ተቀባይነት ካገኘ 10 ሚሊዮን ፓውንድ የምናገኝ ይሆናል።
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
የቱርኩ ክለብ ፌነርባቼ ስለሳንቾ ሁኔታና አዳዲስ ለውጦች መረጃ ለማግኘት ከጠየቁት ክለቦች መካከል አንዱ ነው።
ሆኖም እስካሁን ድረስ ለተጫዋቹም ሆነ ለማንችስተር ዩናይትድ ምንም አይነት ፕሮፖዛል አልተላከም።
በተጫዋቹ ላይ ፍላጎት ያላቸው ክለቦች ሁሉ ተጫዋቹን በውሰት ውል ለማስፈረም እየጣሩ የሚገኙ ሲሆን በአንጻሩ የዩናይትድ ፍላጎት ደግሞ ተጫዋቹን በቋሚ ውል መሸጥ ነው።
ፋብሪዚዮ ሮማኖ📰
@Man_United_Ethio_Fans @Man_United_Ethio_Fans
ሆኖም እስካሁን ድረስ ለተጫዋቹም ሆነ ለማንችስተር ዩናይትድ ምንም አይነት ፕሮፖዛል አልተላከም።
በተጫዋቹ ላይ ፍላጎት ያላቸው ክለቦች ሁሉ ተጫዋቹን በውሰት ውል ለማስፈረም እየጣሩ የሚገኙ ሲሆን በአንጻሩ የዩናይትድ ፍላጎት ደግሞ ተጫዋቹን በቋሚ ውል መሸጥ ነው።
ፋብሪዚዮ ሮማኖ
@Man_United_Ethio_Fans @Man_United_Ethio_Fans
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from ማን ዩናይትድ ኢትዮ ፋንስ ትሮል (EYUTA.JR ✡️מִיכָאֵל קדש✡️)
#Update
የቤን ጃኮፕ እና አሌክስ ክሮክን መረጃ ካመንን ብሪያን ምቤሞ በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ዩናይትድ የሚያደርገው ዝውውር ለማጠናቀቅ የህክምና ምርመራውን ያደርጋል።
@Man_United_Ethio_Fans_Troll
@Man_United_Ethio_Fans_Troll
የቤን ጃኮፕ እና አሌክስ ክሮክን መረጃ ካመንን ብሪያን ምቤሞ በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ዩናይትድ የሚያደርገው ዝውውር ለማጠናቀቅ የህክምና ምርመራውን ያደርጋል።
@Man_United_Ethio_Fans_Troll
@Man_United_Ethio_Fans_Troll
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ጥሩ ቁጥራዊ መረጃ ሰለ ሀሪ!
ሀሪ ማጓየር በተጠናቀቀው የውድድር አመት በፕሪሚየር ሊግ 66.9% ግንኙነቶችን ማሸነፍ ችሏል ይህም ከሌሎች የክለባችን ተጫዋቾች አንፃር ከፍተኛ ነው።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ሀሪ ማጓየር በተጠናቀቀው የውድድር አመት በፕሪሚየር ሊግ 66.9% ግንኙነቶችን ማሸነፍ ችሏል ይህም ከሌሎች የክለባችን ተጫዋቾች አንፃር ከፍተኛ ነው።
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
የአደባባይ ሀቅ!!
ኤሚ ማርቲኔዝ በየትኛው ሁኔታ የኦናና upgrade ግብ ጠባቂ ሊሆን አይችልም! ይህም ሀሳብ በቁጥራዊ መረጃዎች መደገፍ ይቻላል
* ማርቲኔዝ በተጠናቀቀው የውድድር አመት 6 ስህተቶችን በመሰራት እራሱን ለሹት ያዳረገ ሲሆን በአንፃሩ ኦናና 4 ስህቶችን ፈፅሟል
* ኦናና ከማርቲኔዝ አንፃር ብዙ ጎል ሊሆን የሚችሉ ኳሶችን ማዳን ችሏል
* ኦናና ከማርቲኔዝ አንፃር በአንስተኛ ጨዋታ ከማርቲኔዝ የተሻለ ክሊን ሺት አስመዝግቧል
አሁንም ማስተዋል ያለበን ኦናና እየተጫወተ ያለው በታሪክ እጀግ ከባድ ጊዜ እያሰለፈ በሚገኘው ማንችስተር ዩናይትድ ሲሆን ማርቲኔዝ ደግሞ በተስተካከለ እና በየአመቱ ቻምፒየንስ ሊግ ለመሳተፍ በሚፎካከር ቡድን ውስጥ ነው
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
ኤሚ ማርቲኔዝ በየትኛው ሁኔታ የኦናና upgrade ግብ ጠባቂ ሊሆን አይችልም! ይህም ሀሳብ በቁጥራዊ መረጃዎች መደገፍ ይቻላል
* ማርቲኔዝ በተጠናቀቀው የውድድር አመት 6 ስህተቶችን በመሰራት እራሱን ለሹት ያዳረገ ሲሆን በአንፃሩ ኦናና 4 ስህቶችን ፈፅሟል
* ኦናና ከማርቲኔዝ አንፃር ብዙ ጎል ሊሆን የሚችሉ ኳሶችን ማዳን ችሏል
* ኦናና ከማርቲኔዝ አንፃር በአንስተኛ ጨዋታ ከማርቲኔዝ የተሻለ ክሊን ሺት አስመዝግቧል
አሁንም ማስተዋል ያለበን ኦናና እየተጫወተ ያለው በታሪክ እጀግ ከባድ ጊዜ እያሰለፈ በሚገኘው ማንችስተር ዩናይትድ ሲሆን ማርቲኔዝ ደግሞ በተስተካከለ እና በየአመቱ ቻምፒየንስ ሊግ ለመሳተፍ በሚፎካከር ቡድን ውስጥ ነው
@Man_United_Ethio_Fans
@Man_United_Ethio_Fans
በውሰት ውል የሚሰጥ ይሆናል !!
በወርሃ ግንቦት ለክለባችን ፊርማውን ያኖረው ድንቅ ተሰጥኦ የተቸረው...
የ18 አመቱ ፈረንሳያዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኤንዞ ካና ቢይክ በዚህ የክረምት የዝውውር መስኮት...
አቅሙን የበለጠ እንዲያሻሽል እና ልምድ እንድያካብት በውሰት ሊሰጥ መሆኑ ተረጋግጧል።
ኤንዞ በክለባችን ባለ ድርሻ አካላት ኢንዮስ ስር በሚተዳደረው #ላውሳኔ ለተሰኘው የእግር ኳስ ቡድን በአንድ አመት የውሰት ውል የሚሰጥ ይሆናል ።
[ ክርስቶፈር ሚቼል ]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
በወርሃ ግንቦት ለክለባችን ፊርማውን ያኖረው ድንቅ ተሰጥኦ የተቸረው...
የ18 አመቱ ፈረንሳያዊው የፊት መስመር ተጫዋች ኤንዞ ካና ቢይክ በዚህ የክረምት የዝውውር መስኮት...
አቅሙን የበለጠ እንዲያሻሽል እና ልምድ እንድያካብት በውሰት ሊሰጥ መሆኑ ተረጋግጧል።
ኤንዞ በክለባችን ባለ ድርሻ አካላት ኢንዮስ ስር በሚተዳደረው #ላውሳኔ ለተሰኘው የእግር ኳስ ቡድን በአንድ አመት የውሰት ውል የሚሰጥ ይሆናል ።
[ ክርስቶፈር ሚቼል ]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ኦናናን ለመተካት ተዘጋጅተዋል!
ማንቸስተር ዩናይትድ አንድሬ ኦናናን የሚገዛው ክለብ እያፈላለገ ሲሆን ለአታላንታው ግብ ጠባቂ ማርኮ ካርኔሴቺ £34 ሚልዮን ፓውንድ ለመክፈል ተዘጋጅቷል።
በትላንትናው እለት ከአታላንታ ጋር ውይይት ተካሂዷል ነገርግን የጣሊያኑ ክለብ ማን ዩናይትድ ካዘጋጀው ከፍ ያለ ክፍያ እንዲሰጠው እየጠየቀ ነው።
[Alfredo Pedullà, Sportitalia]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ማንቸስተር ዩናይትድ አንድሬ ኦናናን የሚገዛው ክለብ እያፈላለገ ሲሆን ለአታላንታው ግብ ጠባቂ ማርኮ ካርኔሴቺ £34 ሚልዮን ፓውንድ ለመክፈል ተዘጋጅቷል።
በትላንትናው እለት ከአታላንታ ጋር ውይይት ተካሂዷል ነገርግን የጣሊያኑ ክለብ ማን ዩናይትድ ካዘጋጀው ከፍ ያለ ክፍያ እንዲሰጠው እየጠየቀ ነው።
[Alfredo Pedullà, Sportitalia]
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
ክርስቲያን ኤሪክሰን ከክለባችን ሚድያ ጣብያ ጋር የስንብት ቃለ ምልልስ ያደረገ ሲሆን ዋና ዋና ነጥቡም ይህን ይመስላል፡-
"ለማንቸስተር ዩናይትድ ባደረኩት የመጨረሻ ጨዋታ ላይ ጎል ማስቆጠር የማይረሳ ጊዜ ነበር ፣ ክለብህን ለመሰናበት ጥሩ መንገድ ነው።"
"ከልብ ህመሜ በኋላ፣ የልብ ድካም ያለበት ሰው ብቻ ሳይሆን አሁንም ተመሳሳይ እግር ኳስ ተጫዋች መሆኔን ማሳየት ፈልጌ ነበር።"
"የደጋፊዎቼ እና የቡድን አጋሮቼ ድጋፍ ከምትገምቱት በላይ በእግርኳስ ህይወቴ ረድቶኛል።"
"በጋራ ባሸነፍናቸው ዋንጫዎች እና በዚህ ክለብ ባደረግኳቸው ትዝታዎች እኮራለሁ።"
"አሁን ኮንትራቴ ስላበቃ አዲስ ቻሌንጅ ለመሞከር እና ስራዬን ወደፊት ለመቀጠል ጓጉቻለሁ።"
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans
"ለማንቸስተር ዩናይትድ ባደረኩት የመጨረሻ ጨዋታ ላይ ጎል ማስቆጠር የማይረሳ ጊዜ ነበር ፣ ክለብህን ለመሰናበት ጥሩ መንገድ ነው።"
"ከልብ ህመሜ በኋላ፣ የልብ ድካም ያለበት ሰው ብቻ ሳይሆን አሁንም ተመሳሳይ እግር ኳስ ተጫዋች መሆኔን ማሳየት ፈልጌ ነበር።"
"የደጋፊዎቼ እና የቡድን አጋሮቼ ድጋፍ ከምትገምቱት በላይ በእግርኳስ ህይወቴ ረድቶኛል።"
"በጋራ ባሸነፍናቸው ዋንጫዎች እና በዚህ ክለብ ባደረግኳቸው ትዝታዎች እኮራለሁ።"
"አሁን ኮንትራቴ ስላበቃ አዲስ ቻሌንጅ ለመሞከር እና ስራዬን ወደፊት ለመቀጠል ጓጉቻለሁ።"
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans