Forwarded from አንድ ቀለም ከከሡ ጋር
እንኳን ለብርሃነ ትንአሣኤው በሰላም አደረሳችሁ።
ውዳሴ ትንሣኤ |በዘማሪት ወርቅነሽ ኃይሉ!
https://youtu.be/ua2_FUMuJD0
https://youtu.be/ua2_FUMuJD0
ውዳሴ ትንሣኤ |በዘማሪት ወርቅነሽ ኃይሉ!
https://youtu.be/ua2_FUMuJD0
https://youtu.be/ua2_FUMuJD0
ተቀብሮ ያልቀረ
@Mgetem
እንደ ተወለደ ፤ በሕቱም ማህፀን
መቃብር ክፈቱ ፤ ብሎ ሳይማፀን ፤
ድል አርጎ ተነሳ ፤ ሞትን ለዘላለም
የመግነዙንም ጨርቅ ፤ ፍቱልኝ አላለም ፤
ከታተመ ቀብር ፤ ወቶ ከተዘጋ
ኑ እዩኝ ያላለ ፤ ትሑት ባለፀጋ ፤
ተቀብሮ ያልቀረ ፤ ፈርሶ ያልተረሳ
ክርስቶስ አምላክ ነው ፤ ሞትን ድል የነሳ ፤
እነሆ የህይወት ፤ ምንገድ ተከፈተ
ከባርነት ወጣን ፤ ሲኦል ተራቆተ
ከእንግዲህ አንፈራም ፤ ሞት ራሱ ሞተ ።
✍️ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
@Mgetem
እንደ ተወለደ ፤ በሕቱም ማህፀን
መቃብር ክፈቱ ፤ ብሎ ሳይማፀን ፤
ድል አርጎ ተነሳ ፤ ሞትን ለዘላለም
የመግነዙንም ጨርቅ ፤ ፍቱልኝ አላለም ፤
ከታተመ ቀብር ፤ ወቶ ከተዘጋ
ኑ እዩኝ ያላለ ፤ ትሑት ባለፀጋ ፤
ተቀብሮ ያልቀረ ፤ ፈርሶ ያልተረሳ
ክርስቶስ አምላክ ነው ፤ ሞትን ድል የነሳ ፤
እነሆ የህይወት ፤ ምንገድ ተከፈተ
ከባርነት ወጣን ፤ ሲኦል ተራቆተ
ከእንግዲህ አንፈራም ፤ ሞት ራሱ ሞተ ።
✍️ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
"በአትክልቱ ሥፍራ"
+++++++
@Mgetem
የጌታ መቃብር - የተቀበረበት፣
ያትክልት ሥፍራውም - ትንሣኤ የታየበት፣
ምልክቶች ናቸው - ለኤደን ለገነት፣
አዳም ሥውር ሞትን ሞቶ ለጠፋበት።
አዳም ሲሞትማ-በዛፎቹ መኻል-ራሱን ደበቀ፣
በለስ ቀጥፎ በልቶ-በመተላለፉ-ከፈጣሪ ራቀ።
መቃብር ውስጥ ገብቶ-እንደ ተዘጋበት-ይመስላል ሽሽጉ፣
በዛፎች ከለላ-መሠወር ማሰቡ-ያ አዳም ያ ዝንጉ።
አንዴ የተቀበረው - ሕያው አምላካችን
በአትክልቱ ሥፍራ - ተነሥቷል ጌታችን።
በአትክልት ሥፍራ ውስጥ-ዛፎች በበዙበት-ወድቆ የነበረው፣
የሞተውን አዳም-ጌታችን ሲነሣ-አንሥቶ አከበረው።
ይህ ያትክልት ሥፍራ - መቃብር ያለበት፣
የከበረው አዳም - ስለማይኖርበት፣
ሰርግ ወዳለበቱ-በገነት ወዳለው-የአትክልት ቦታ፣
ክርስቶስ አዳምን ወሰደው በእልልታ።
(ጌታችን ከትንሣኤው በኋላ ለማርያም መግደላዊት በአትክልቱ ሥፍራ መታየቱን ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ በውዳሴ ስቅለት (Hymns on crucifixion /8:13/ በውብ ግጥሙ ያመሰጠረውን እንደተረጎምኩት)
++++++
ዲ/ን ሕሊና በለጠ
______
https://t.me/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
@solasc12
+++++++
@Mgetem
የጌታ መቃብር - የተቀበረበት፣
ያትክልት ሥፍራውም - ትንሣኤ የታየበት፣
ምልክቶች ናቸው - ለኤደን ለገነት፣
አዳም ሥውር ሞትን ሞቶ ለጠፋበት።
አዳም ሲሞትማ-በዛፎቹ መኻል-ራሱን ደበቀ፣
በለስ ቀጥፎ በልቶ-በመተላለፉ-ከፈጣሪ ራቀ።
መቃብር ውስጥ ገብቶ-እንደ ተዘጋበት-ይመስላል ሽሽጉ፣
በዛፎች ከለላ-መሠወር ማሰቡ-ያ አዳም ያ ዝንጉ።
አንዴ የተቀበረው - ሕያው አምላካችን
በአትክልቱ ሥፍራ - ተነሥቷል ጌታችን።
በአትክልት ሥፍራ ውስጥ-ዛፎች በበዙበት-ወድቆ የነበረው፣
የሞተውን አዳም-ጌታችን ሲነሣ-አንሥቶ አከበረው።
ይህ ያትክልት ሥፍራ - መቃብር ያለበት፣
የከበረው አዳም - ስለማይኖርበት፣
ሰርግ ወዳለበቱ-በገነት ወዳለው-የአትክልት ቦታ፣
ክርስቶስ አዳምን ወሰደው በእልልታ።
(ጌታችን ከትንሣኤው በኋላ ለማርያም መግደላዊት በአትክልቱ ሥፍራ መታየቱን ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ በውዳሴ ስቅለት (Hymns on crucifixion /8:13/ በውብ ግጥሙ ያመሰጠረውን እንደተረጎምኩት)
++++++
ዲ/ን ሕሊና በለጠ
______
https://t.me/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
@solasc12
Telegram
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችን ያገኛሉ
ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ
@Solasc12
@Solasc13
@Mgetem_group
ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ
@Ortho_quotes
ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ
@Solasc12
@Solasc13
@Mgetem_group
ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ
@Ortho_quotes
#ክርስቶስ_ተነሳ
@Mgetem
ድውይ በፈወሰ ሙታንን ባነሳ
ይሰቀል ተባለ ውለታው ተረሳ።
ክርስቶስ ይሰቀል በርባንን ልቀቀው
ብሎ ተናገረ ሀጢያት የናፈቀው።
የይሁዳ ክህደት ዓይኑን ያፈጠጠ
ለሰላሳ ብር ሲል አምላኩን የሸጠ።
ቸሩ መድሐኒዓለም ብዙ ተገረፈ
መከራው ቢጠናም በትዕግስት አለፈ።
እየተጋገዙ ጨርሶ እስኪቀር አጥንቱ
የአዳም ዘርን ሁሉ ከሲኦል ለማውጣት
ፈጣሪ በፍጡር ተቀበለ ቅጣት።
ተሰቀለ ብላ ስታዝን እናቱ
ገድለነዋል ብለው አህዛብ ሲዘብቱ
አዳኙን ቢገድሉት ያለ አንዳች አበሳ
ሞትን ድል አድርጎ ክርስቶስ ተነሳ።
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
@Mgetem
ድውይ በፈወሰ ሙታንን ባነሳ
ይሰቀል ተባለ ውለታው ተረሳ።
ክርስቶስ ይሰቀል በርባንን ልቀቀው
ብሎ ተናገረ ሀጢያት የናፈቀው።
የይሁዳ ክህደት ዓይኑን ያፈጠጠ
ለሰላሳ ብር ሲል አምላኩን የሸጠ።
ቸሩ መድሐኒዓለም ብዙ ተገረፈ
መከራው ቢጠናም በትዕግስት አለፈ።
እየተጋገዙ ጨርሶ እስኪቀር አጥንቱ
የአዳም ዘርን ሁሉ ከሲኦል ለማውጣት
ፈጣሪ በፍጡር ተቀበለ ቅጣት።
ተሰቀለ ብላ ስታዝን እናቱ
ገድለነዋል ብለው አህዛብ ሲዘብቱ
አዳኙን ቢገድሉት ያለ አንዳች አበሳ
ሞትን ድል አድርጎ ክርስቶስ ተነሳ።
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
Telegram
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችን ያገኛሉ
ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ
@Solasc12
@Solasc13
@Mgetem_group
ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ
@Ortho_quotes
ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ
@Solasc12
@Solasc13
@Mgetem_group
ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ
@Ortho_quotes
የዳግማይ ትንሣኤ ግጥም ለቀናል
👇👇👇👇👇👇👇
https://www.tg-me.com/Ortho_Quotes/15
https://www.tg-me.com/Ortho_Quotes/15
https://www.tg-me.com/Ortho_Quotes/15
👇👇👇👇👇👇👇
https://www.tg-me.com/Ortho_Quotes/15
https://www.tg-me.com/Ortho_Quotes/15
https://www.tg-me.com/Ortho_Quotes/15
Telegram
ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ
#ዳግማይ_ትንሳኤ (ሁለተኛ መገለጥ)
@Ortho_Quotes
መውጫውን አያጣም
ከውስጥም ከውጪም ፤ ደጃፉን ከርትመው
ሳሉ በማርቆስ ቤት ፤ በአንድነት ከትመው
ትንግርት እንዳይሉት ፤ ትንሳኤው ምትሐት
ዳግም ተገለጠ ፤ ጌታ ለሐዋርያት ።
የእጁን ችንካሮች ፤ ዓይቼ ለይቼ
የተወጋ ጎኑን ፤ ዳስሼ ነክቼ
ካላየው አላምንም ፤ ብሎ ነበርና
አሳየው ለቶማስ ፤ ቁስሉን ገለጠና።
አንድም ተዳሰሰ ፤ ሰው ነው የገዘፈ…
@Ortho_Quotes
መውጫውን አያጣም
ከውስጥም ከውጪም ፤ ደጃፉን ከርትመው
ሳሉ በማርቆስ ቤት ፤ በአንድነት ከትመው
ትንግርት እንዳይሉት ፤ ትንሳኤው ምትሐት
ዳግም ተገለጠ ፤ ጌታ ለሐዋርያት ።
የእጁን ችንካሮች ፤ ዓይቼ ለይቼ
የተወጋ ጎኑን ፤ ዳስሼ ነክቼ
ካላየው አላምንም ፤ ብሎ ነበርና
አሳየው ለቶማስ ፤ ቁስሉን ገለጠና።
አንድም ተዳሰሰ ፤ ሰው ነው የገዘፈ…
Forwarded from አንድ ቀለም ከከሡ ጋር
"ዝክረ ኒቅያ" ጀምሯል። የቅኔ መምህሬን መጋቤ ምሥጢር ኃይለ ልዑል ገነትን የፊት መስመር ተሰላፊ ሆነው በማየቴ ካሁኑ ደስ ደስ እያለኝ ነው። ዳሩ ግን "ዝክረ ኒቅያ" አርዮሳዊ መነኮሳትን ፣ ንስጥሮሳዊ ጳጳሳትን የሚያወግዝ ፣ ምን ዋና ፣ ምን አጋዥ ፣ ምን ተወጋዥ መጽሐፍ እንደሆነ የሚያነጽር ጸሎተ ሃይማኖታዊ ረቂቅ የሚያረቅ ፣ 81ዱዋዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜና ቀኖና ውዝግብን የሚያጠራ ሕጋዊ ውሳኔ የሚወስን ካልሆነ የአበል ወጪ የከሰርንበት ኪሳራ ፣ ቁና ሰፍታ እንደለበሰችው "ስም እንዲጠራ" ነው ሚሆነው። የልብ ሕመም ለያዛት ቤተ ክርስቲያን ማስታገሻ የሚወጋ ጉባኤ እንደማይሆን እጠብቃለሁ።
ከሣቴ ብርሃን
___
www.tg-me.com/andkelem
www.tg-me.com/andkelem
ከሣቴ ብርሃን
___
www.tg-me.com/andkelem
www.tg-me.com/andkelem
#ይድራስ
@Mgetem
በገድል የፀና የእምነት ገበሬ
የሃይማኖት ጀግና የትሩፋት ፍሬ
ኮከበ ፋርስ ቅዱስ ጊዮርጊስ
የቴዎስብታ ልጅ የአንስጣሲዎስ
በወጣትነቱ ወንጌል ለማዳረስ
አለማትን ቢዞር በነጩ ፈረስ
በኢየሱስ ስም አታስተምር ብለው
መከራ ቢያፀኑ በእርሱ ላይ ጨክነው
የፈጠረውን አምላክ ለጥቅም እንዲሸጠው
በሃብት ንብረት ሹመት ጌታን እንዲለውጠው
ክርስቶስን ትቶ ለጣኦት እንዲሰግድ
ምርጫ ቢያቀርቡለት ከበው በአራት አምድ
እኔ ክርስቲያን ነኝ ብሎ በአደባባይ
አምላኩን ቢጠራ ቢያደርሱበት ስቃይ
በእምነት ስለፀና ለስጋው ሳይሳሳ
በዛ ሁሉ መከራ ከፍቅሩ የተነሳ
አምላኩን በመጥራት ስላናደዳቸው
ለጣኦት እንዲሰግድ ቢታገሉ ፀንተው
በጋለ ብረት ላይ አስረውት ገርፈው
በደሙ ነጠብጣብ እሳቱን ቢያጠፋው
በዚ ባይበቃቸው ሰውነቱን ፈጭተው
በይድራስ ተራራ ቢነዙት በትነው
እፅዋት አራዊቱ ሳርና ቅጠሉ
እያመሰገኑ ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ ሲሉ
ከፅናቱ ብዛት ሰማዕት በመሆን
እስከሞት ተጋድሎ ያጠመቀ ሁሉን
የሰማዕታት አለቃ ከስጢፋኖስ በኋላ
ጊዮርጊስ ሰማዕት የእምነት ጀግና
አለ ወይ ዛሬ ላይ በእምነቱ የፀና
ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ እያለው
ወደ ኋላው ፈርቶ ያላፈገፈገው
እኮ ማነው ታድያ ዛሬ ላይ የፀናው
ከአንገቱ ደም ውሃ ወተት ያዘነበው
ሦስቴ ሞቶ ሰባት አክሊል የቀዳጀው
ኮከብ ነው ፀሃይ ነው ስሙን ለሚጠራው
አያፍርም ተማፅኖት ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ ለሚለው (2×)
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
@Mgetem
በገድል የፀና የእምነት ገበሬ
የሃይማኖት ጀግና የትሩፋት ፍሬ
ኮከበ ፋርስ ቅዱስ ጊዮርጊስ
የቴዎስብታ ልጅ የአንስጣሲዎስ
በወጣትነቱ ወንጌል ለማዳረስ
አለማትን ቢዞር በነጩ ፈረስ
በኢየሱስ ስም አታስተምር ብለው
መከራ ቢያፀኑ በእርሱ ላይ ጨክነው
የፈጠረውን አምላክ ለጥቅም እንዲሸጠው
በሃብት ንብረት ሹመት ጌታን እንዲለውጠው
ክርስቶስን ትቶ ለጣኦት እንዲሰግድ
ምርጫ ቢያቀርቡለት ከበው በአራት አምድ
እኔ ክርስቲያን ነኝ ብሎ በአደባባይ
አምላኩን ቢጠራ ቢያደርሱበት ስቃይ
በእምነት ስለፀና ለስጋው ሳይሳሳ
በዛ ሁሉ መከራ ከፍቅሩ የተነሳ
አምላኩን በመጥራት ስላናደዳቸው
ለጣኦት እንዲሰግድ ቢታገሉ ፀንተው
በጋለ ብረት ላይ አስረውት ገርፈው
በደሙ ነጠብጣብ እሳቱን ቢያጠፋው
በዚ ባይበቃቸው ሰውነቱን ፈጭተው
በይድራስ ተራራ ቢነዙት በትነው
እፅዋት አራዊቱ ሳርና ቅጠሉ
እያመሰገኑ ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ ሲሉ
ከፅናቱ ብዛት ሰማዕት በመሆን
እስከሞት ተጋድሎ ያጠመቀ ሁሉን
የሰማዕታት አለቃ ከስጢፋኖስ በኋላ
ጊዮርጊስ ሰማዕት የእምነት ጀግና
አለ ወይ ዛሬ ላይ በእምነቱ የፀና
ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ እያለው
ወደ ኋላው ፈርቶ ያላፈገፈገው
እኮ ማነው ታድያ ዛሬ ላይ የፀናው
ከአንገቱ ደም ውሃ ወተት ያዘነበው
ሦስቴ ሞቶ ሰባት አክሊል የቀዳጀው
ኮከብ ነው ፀሃይ ነው ስሙን ለሚጠራው
አያፍርም ተማፅኖት ጊዮርጊስ ጊዮርጊስ ለሚለው (2×)
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
Telegram
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ
በዚህ ቻናል ላይ በየቀኑ ኦርቶዶክሳዊ ግጥሞችን ያገኛሉ
ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ
@Solasc12
@Solasc13
@Mgetem_group
ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ
@Ortho_quotes
ለአስተያየትና ግጥም እንዲፖሰትላችሁ የምትፈልጉ ለመላክ
@Solasc12
@Solasc13
@Mgetem_group
ኦርቶዶክሳዊ ጥቅሶች ብቻ
@Ortho_quotes
ሆናዋለች #ቤዛ
@Mgetem
በአምላኳ ተመርጣ ፤ ያውም ለናትነት
ባሪያው ነኝ እያለች ፤ የምታዘዝለት
በሄዋን ትእቢት ፤ የተዘጋው ገነት
ዳግም ተከፈተ ፤ በማርያም ቅንነት።
እንግዳ የሆነን ፤ የሥጋዌ ሚስጥር
አምና ተቀብላ ፤ በሄዋን ጥርጥር
ዳቢሎስ ካስገባን ፤ የገሀነምወህኒ
ማርያም አሶጣችን ፤ ብላ ይኩነኒ።
ዳግሚት ሰማዩ ፤ ዙፋኑ ለመሆን
የተገባች ሆና ፤ ልጁ ልጇ እንዲሆን
ሄዋን ያጣችውን ፤ ቅድስና ይዛ
ማርያም ለዓለሙ ፤ ሆናዋለች ቤዛ።
✍ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
@Mgetem
በአምላኳ ተመርጣ ፤ ያውም ለናትነት
ባሪያው ነኝ እያለች ፤ የምታዘዝለት
በሄዋን ትእቢት ፤ የተዘጋው ገነት
ዳግም ተከፈተ ፤ በማርያም ቅንነት።
እንግዳ የሆነን ፤ የሥጋዌ ሚስጥር
አምና ተቀብላ ፤ በሄዋን ጥርጥር
ዳቢሎስ ካስገባን ፤ የገሀነምወህኒ
ማርያም አሶጣችን ፤ ብላ ይኩነኒ።
ዳግሚት ሰማዩ ፤ ዙፋኑ ለመሆን
የተገባች ሆና ፤ ልጁ ልጇ እንዲሆን
ሄዋን ያጣችውን ፤ ቅድስና ይዛ
ማርያም ለዓለሙ ፤ ሆናዋለች ቤዛ።
✍ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
Forwarded from አንድ ቀለም ከከሡ ጋር
ጉባኤ ቃና
~
ኦ ማርቆስ ረስየኒ አንበሳ፥
ለላህም ትካዘ ዓለም ከመ እስብር ጥርሳ።
ውርስ ትርጉም
ማርቆስ ማርቆስ አድርገን አንበሳ፥
የዓለም ሃሳብ ላምን ድል እንድንንነሳ።
__
www.tg-me.com/andkelem
www.tg-me.com/andkelem
~
ኦ ማርቆስ ረስየኒ አንበሳ፥
ለላህም ትካዘ ዓለም ከመ እስብር ጥርሳ።
ውርስ ትርጉም
ማርቆስ ማርቆስ አድርገን አንበሳ፥
የዓለም ሃሳብ ላምን ድል እንድንንነሳ።
__
www.tg-me.com/andkelem
www.tg-me.com/andkelem