# መስክር
https://www.tg-me.com/Mgetem
ልጨክን እልና....
ላልጨክን ተዋለው :
የእውነት ለመኖር....
የውሸት ኖራለው:
ክርስቲያን ነኝ ብልም
ግብሬ ግን ሌላ ነው :
ላልጨክን መጨከን
ለኔ አይነት አዳ ነው ::
ወይ እውነት ወይ ሐሰት :
ወይ ድፍረት ወይ ሃፍረት :
መመስከር ግድ ነው
አኔ በማምንበት::
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ልጨክን እልና....
ላልጨክን ተዋለው :
የእውነት ለመኖር....
የውሸት ኖራለው:
ክርስቲያን ነኝ ብልም
ግብሬ ግን ሌላ ነው :
ላልጨክን መጨከን
ለኔ አይነት አዳ ነው ::
ወይ እውነት ወይ ሐሰት :
ወይ ድፍረት ወይ ሃፍረት :
መመስከር ግድ ነው
አኔ በማምንበት::
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ማርያም እስካለ
@Mgetem
የበግ ለምድ ለበሶ ፤ አስመሳዩ ተኩላ
ከእናታችን ነጥቆ ፤ እኛንም ሊበላ
መስሎ ተቆርቋሪ ፤ የእውነት ጠበቃ
ፀሀይን ጋረደች ፤ ይለናል ጨረቃ ።
ደካማ ነው ብሎ ፤ ሺ ጊዜ ቢወድቅም
ማርያም እስካለ ፤ ሰይጣን ሰው አይንቅም።
የጥላቻ መርዙን ፤ በወንጌል አስታኮ
የኛንም ምስጋና ፤ ይለዋል አምልኮ ።
ደግነቷ እንጂ ፤ የጌታዬ እናቱ
ከክፉ ጠማማ ፤ ከእንደኛ አይነቱ
አለም ካሰመጠን ፤ በኃጢያት ማእበል
ባልተገባት ነበር ፤ ምስጋና መቀበል።
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
✍️ አቤል ታደለ
ለአስተያየት : @abeltadele
@Mgetem
የበግ ለምድ ለበሶ ፤ አስመሳዩ ተኩላ
ከእናታችን ነጥቆ ፤ እኛንም ሊበላ
መስሎ ተቆርቋሪ ፤ የእውነት ጠበቃ
ፀሀይን ጋረደች ፤ ይለናል ጨረቃ ።
ደካማ ነው ብሎ ፤ ሺ ጊዜ ቢወድቅም
ማርያም እስካለ ፤ ሰይጣን ሰው አይንቅም።
የጥላቻ መርዙን ፤ በወንጌል አስታኮ
የኛንም ምስጋና ፤ ይለዋል አምልኮ ።
ደግነቷ እንጂ ፤ የጌታዬ እናቱ
ከክፉ ጠማማ ፤ ከእንደኛ አይነቱ
አለም ካሰመጠን ፤ በኃጢያት ማእበል
ባልተገባት ነበር ፤ ምስጋና መቀበል።
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
✍️ አቤል ታደለ
ለአስተያየት : @abeltadele
እንደምን አይገርም
@Mgetem
አምላክን መጽነሷን ፤ እመብርሃን አውቃ
ዘመዷን ኤልሳቤጥ ፤ ሄዳ መጠየቋ
እንደምን አይገርም ።
ከሴቶች መካከል ፤ ከፃድቃኑም ጎራ
አንቺ ብርክት ነሽ ፤ ተብላ ሳትኮራ
ወደ ተራራማው ፤ የይሁዳ ከተማ
ፈጥና መነሳቷ ፤ ጥቂት ሳታቅማማ
እንደምን አይገርም ።
ታላቅ የምስራች ፤ ሆኖ የእሷ ጉዳይ
ከታናሹ ደስታ ፤ ልትሆን ተካፋይ
አማናዊ ፀሀይ ፤ በማህፀኗ ይዛ
የኮከቡን እናት ፤ ልትጎበኝ መጓዟ
እንደምን አይገርም ።
የንጉሦች ንጉስ ፤ ፈጣሪን ጸንሳ
ትእቢት ሳይኖርባት ፤ ዘመድ ማስታወሷ
ክብሯን ሳትነፃፅር ፤ ከኤልሳቤጥ ጋራ
አጃቢ ሳትሻ ፤ መንገድ መጀመሯ
እንደምን አይገርም።
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
✍ አቤል ታደለ
ለአስተያየት : @abeltadele
ንሸጣ፦የብርሃን እናት (ዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ)
@Mgetem
አምላክን መጽነሷን ፤ እመብርሃን አውቃ
ዘመዷን ኤልሳቤጥ ፤ ሄዳ መጠየቋ
እንደምን አይገርም ።
ከሴቶች መካከል ፤ ከፃድቃኑም ጎራ
አንቺ ብርክት ነሽ ፤ ተብላ ሳትኮራ
ወደ ተራራማው ፤ የይሁዳ ከተማ
ፈጥና መነሳቷ ፤ ጥቂት ሳታቅማማ
እንደምን አይገርም ።
ታላቅ የምስራች ፤ ሆኖ የእሷ ጉዳይ
ከታናሹ ደስታ ፤ ልትሆን ተካፋይ
አማናዊ ፀሀይ ፤ በማህፀኗ ይዛ
የኮከቡን እናት ፤ ልትጎበኝ መጓዟ
እንደምን አይገርም ።
የንጉሦች ንጉስ ፤ ፈጣሪን ጸንሳ
ትእቢት ሳይኖርባት ፤ ዘመድ ማስታወሷ
ክብሯን ሳትነፃፅር ፤ ከኤልሳቤጥ ጋራ
አጃቢ ሳትሻ ፤ መንገድ መጀመሯ
እንደምን አይገርም።
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
✍ አቤል ታደለ
ለአስተያየት : @abeltadele
ንሸጣ፦የብርሃን እናት (ዲያቆን ሄኖክ ሃይሌ)
እርሱ ሚካኤል ነው
@Mgetem
ወደ ፅድቅ መንገድ ፤ እኛን እየመራ
እግዜር እንዳይቆርጠን ፤ ፍሬ ሳናፈራ
እርሱ ሚካኤል ነው ፤ የመላእክት አለቃ
ባማላጅነቱ ፤ የሆነን ጠበቃ።
ለባሕራን የሞቱን ፤ ደብዳቤ የቀየረ
ሰይጣን ዳቢሎስን ፤ በሲኦል ያሰረ
እስራኤልን ከግብፅ ፤ መርቶ ያሻገረ
እርሱ ሚካኤል ነው ፤ ሀያል የከበረ ።
የሰናክሬም ጦሮች ፤ ቢሆኑ ብዙሃን
ሳይዋጋ የፈጃቸው ፤ በሰይፉ ብርሃን
አዛኝና የውሃ ፤ ከጥፋት ታዳጊ
እርሱ ሚካኤል ነው ፤ የእኛ አሳዳጊ ።
✍ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
@Mgetem
ወደ ፅድቅ መንገድ ፤ እኛን እየመራ
እግዜር እንዳይቆርጠን ፤ ፍሬ ሳናፈራ
እርሱ ሚካኤል ነው ፤ የመላእክት አለቃ
ባማላጅነቱ ፤ የሆነን ጠበቃ።
ለባሕራን የሞቱን ፤ ደብዳቤ የቀየረ
ሰይጣን ዳቢሎስን ፤ በሲኦል ያሰረ
እስራኤልን ከግብፅ ፤ መርቶ ያሻገረ
እርሱ ሚካኤል ነው ፤ ሀያል የከበረ ።
የሰናክሬም ጦሮች ፤ ቢሆኑ ብዙሃን
ሳይዋጋ የፈጃቸው ፤ በሰይፉ ብርሃን
አዛኝና የውሃ ፤ ከጥፋት ታዳጊ
እርሱ ሚካኤል ነው ፤ የእኛ አሳዳጊ ።
✍ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
#አሻግረን_ባህሩን
@Mgetem
ለነፃነት ያልነዉ፣ የግብፅ ህልም እንጀራ ፣ ባርነት ሆኖብን፤
የሸጥነዉም ዮሴፍ፣ በሕሊና ወንበር ፣ እየፈረደብን፤
በባዕድ ሀገር በዝተን ፣ የበረከት ፈንታዉ ፣ ጥሎን ከሥጋቱ፥
የወለድነዉን ልጅ ፣ መልሰን ከጭቃዉ ፣ ረግጦ መጫወቱ፥
ያኘክነዉም ጮማ ፣ ከጥርሳችን ሳይወርድ ፣ የመርገም ሞት ጠርቶ፥
የመኖር ህግ ሲጎድል፣ በሞት ተጠግቶ…ሞትን ተመክቶ፤
ከአስሩ መቅሰፍት፣ ቸነፈር ረሃቡ ፣ ተዓምር ድንቃ ድንቁ፤
አንድ አማኝን አጥተዉ ፣ በኩረ ሞት እስኪደርስ፣ ድንጋን ላይ ሲወድቁ፤
የምፅዓት ምልክት፣ በበሮቹ መቃን፣ ቢቀባ በበግ ደም፤
የግብፃዉያን ዓይን- የጡቡን ግንብ እንጂ ፣ ይህን ማየት አይወድም።
የተፈራዉ ደርሷል፣ ሞት ገብቷል በየቤት ፣ ሀገር ተሸብራል፤
የመቅሰፍት ወላፈን ፣ መጥቶ ሲጥል እንጂ፣ ሲሄድ ተሰዉሯል፤
ለእምነት የሚሆን ፣ የበግ ደም ያለበት ፣ የእምነት ፍሪዳ፥
አንሶ ዋይታ ሆኗል፣ በፈረኦን ቤትም ፣ በእስራኤልም ጓዳ፤
ለነፃነት ብለን ፣ ሌሊት የተጓዝነዉ፣ ሌሊቱ ረዝሞብን፥
ከቀመስነዉ መና ፣ የለመድነዉ ሽንኩርት ፣ ያምናዉ አይሎብን፥
የጨረቃዉ ድምቀት፣ የኮከቡ ምሪት ፣ የሌሊቱ መንገድ፥
አንተ ካላበራህ ፣ ለመቆም አይሆንም፣ እንኳንስ ለመሄድ፤
የጪንጫ ላይ ወሃ፣ አይፈልቅም ያለ አንተ ፣ ለጥማችን አይሆን፤
የበረሃ ልብሳችን ፣ ለቀን አይበረክት፣ አያረካ ለዓይን፤
የገመጥነዉ ሥጋ ፣ ከጉሮሮ ሳይወርድ ፣ ሆኖብን ሞት ጠሪ፤
በሄድንበት ጉዞ፣ ያለ ሩኅሩኅ መልአክ ፣ ያለ መንገድ መሪ።
ከፊታችን ቆሟል ፣ የኤርትራ ባህር ፣ ግንብ ሆኖ በመፍሰስ፤
ከኋላችን መጥቷል ፣ የፈረኦን ሠራዊት ፣ ጦር ሰብቆ በፈረስ፤
ከሁለቱም በፊት ፣ ከሙሴ በትር ጋር ፣ ሚካኤል ሆይ ድረስ።
በጦርም በባህርም ፣ የኢትዮጵያ ድንኳን፣ አይተህ መሸበሩን፤
ልንሰጥም ነዉና፣ መልአከ ምህረት ሆይ ፣ አሻግረን ባህሩን።
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
@Mgetem
ለነፃነት ያልነዉ፣ የግብፅ ህልም እንጀራ ፣ ባርነት ሆኖብን፤
የሸጥነዉም ዮሴፍ፣ በሕሊና ወንበር ፣ እየፈረደብን፤
በባዕድ ሀገር በዝተን ፣ የበረከት ፈንታዉ ፣ ጥሎን ከሥጋቱ፥
የወለድነዉን ልጅ ፣ መልሰን ከጭቃዉ ፣ ረግጦ መጫወቱ፥
ያኘክነዉም ጮማ ፣ ከጥርሳችን ሳይወርድ ፣ የመርገም ሞት ጠርቶ፥
የመኖር ህግ ሲጎድል፣ በሞት ተጠግቶ…ሞትን ተመክቶ፤
ከአስሩ መቅሰፍት፣ ቸነፈር ረሃቡ ፣ ተዓምር ድንቃ ድንቁ፤
አንድ አማኝን አጥተዉ ፣ በኩረ ሞት እስኪደርስ፣ ድንጋን ላይ ሲወድቁ፤
የምፅዓት ምልክት፣ በበሮቹ መቃን፣ ቢቀባ በበግ ደም፤
የግብፃዉያን ዓይን- የጡቡን ግንብ እንጂ ፣ ይህን ማየት አይወድም።
የተፈራዉ ደርሷል፣ ሞት ገብቷል በየቤት ፣ ሀገር ተሸብራል፤
የመቅሰፍት ወላፈን ፣ መጥቶ ሲጥል እንጂ፣ ሲሄድ ተሰዉሯል፤
ለእምነት የሚሆን ፣ የበግ ደም ያለበት ፣ የእምነት ፍሪዳ፥
አንሶ ዋይታ ሆኗል፣ በፈረኦን ቤትም ፣ በእስራኤልም ጓዳ፤
ለነፃነት ብለን ፣ ሌሊት የተጓዝነዉ፣ ሌሊቱ ረዝሞብን፥
ከቀመስነዉ መና ፣ የለመድነዉ ሽንኩርት ፣ ያምናዉ አይሎብን፥
የጨረቃዉ ድምቀት፣ የኮከቡ ምሪት ፣ የሌሊቱ መንገድ፥
አንተ ካላበራህ ፣ ለመቆም አይሆንም፣ እንኳንስ ለመሄድ፤
የጪንጫ ላይ ወሃ፣ አይፈልቅም ያለ አንተ ፣ ለጥማችን አይሆን፤
የበረሃ ልብሳችን ፣ ለቀን አይበረክት፣ አያረካ ለዓይን፤
የገመጥነዉ ሥጋ ፣ ከጉሮሮ ሳይወርድ ፣ ሆኖብን ሞት ጠሪ፤
በሄድንበት ጉዞ፣ ያለ ሩኅሩኅ መልአክ ፣ ያለ መንገድ መሪ።
ከፊታችን ቆሟል ፣ የኤርትራ ባህር ፣ ግንብ ሆኖ በመፍሰስ፤
ከኋላችን መጥቷል ፣ የፈረኦን ሠራዊት ፣ ጦር ሰብቆ በፈረስ፤
ከሁለቱም በፊት ፣ ከሙሴ በትር ጋር ፣ ሚካኤል ሆይ ድረስ።
በጦርም በባህርም ፣ የኢትዮጵያ ድንኳን፣ አይተህ መሸበሩን፤
ልንሰጥም ነዉና፣ መልአከ ምህረት ሆይ ፣ አሻግረን ባህሩን።
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
አሸን መሰናክል በጫንቃዬ አዝዬ
መቆም እስኪከብደኝ በፈተና ዝዬ
እየዳኹኩ በጉልበት - ስቆም ምስልህ ፊት
ሚካኤል አባቴ
ተልጦ ይረግፋል የውድቀቴ ቅርፊት
በጸሎቴ መሀል የሀሰትን መና
ሽቅብ አንጠልጥሎ ሰቅሎ ከደመና
"ይብቃህ ዳዊት መድገም - ተው ውዳሴ ማርያም
ምስጋና፣ መሻትህ - ደርሷል ከአርያም
ተመልከት ወደ ላይ - አንጋጥጥ በጥብቅ
አየህ በረከትክን አንተን ሲጠብቅ"
እያለ ይጮኻል - ከንቱ ወናፍ ላንቃ
ከመች ጀምሮ ነው
ጸሎት የሚቋረጥ ምስጋናስ ሚበቃ?
እንጃ ግራ ገባኝ
አለማወቅ ጎዳኝ
ሚካኤል ረዳቴ - ዞርኩኝ ወደ ምስልህ
አሳቼን አየኹት ሲንፈራገጥ ከእግርህ
በስምህ ልዘክር - ካለኝ ላይ ቀንሼ
በደስታ እያበራኹ ከደጅህ ደርሼ
ስከፍት ሞሰቤን እጄን እያነቀ
በአዛኝ ከንፈሩ የፌዝ እየሳቀ
የኑሮን ውድነት እየዘረዘረ
"ገነት ለገባ ነፍስ - ጸድቆ ለበረረ
ገንዘብ የሚያባክን ምጽዋት ምን ሊበጅ?
ከሞት አያነቃ ህይወት አያደረጅ"
ይለኛል አስሬ እየዘጋ መንገድ
ከመቼ ወዲህ ነው
ምጽዋት ተለግሶ ውድቀት የሚታጨድ?
እንጃ ግራ ገባኝ
አለማወቅ ጎዳኝ
ሚካኤል አጋዤ ምስልህን ስታቀፍ
ጠላቴን አየሁት ከመኖር ሲቀረፍ
ክብርህ ያልገባቸው ምልጃህን ሊያጎድፉ
ጥቅስ እያጣቀሱ ቃል ሲለፈልፉ
ላስረዳቸው ስጥር ገድልህን አንብቤ
እንድትገልጥላቸው ስጽልይ በልቤ
የኔን እየተው ሊጫኑኝ በጩኸት
አፋቸው ደጋግሞ በውድቀት ሲከፈት
መዳረቅን ሽሽት ስሄድ ጥያቼው
እየተዘባበቱ በጉድፍ ቃላቸው
መክሰሬን ሲገልጹ አንተን በማክበሬ
የፌዝ ሳቅ አንግቤ - ሳያቸው ዞሬ
"ሂድና በላቸው ጥርሳቸውን አርግፍ
እንዴት ዝም ትላለህ - ክብሬ ሲጎድፍ"
የሚል ቁጣ ትዕዛዝ - ገባ ወደ ዕዝኔ
መቼ ይሆን ደግሞ
ስላንተ መምታትን የተማርኩት እኔ?
እንጃ ግራ ገባኝ
አለማወቅ ጎዳኝ
አልመስልህ አለኝ እውን ያንተ ቃል
ለስምህ መሞት እንጂ - መግደል ያጸድቃል?
ሚካኤል አዳኜ
አወጣኹ ምስልህን - ኪሴ ውስጥ መዝዤ
አነቀኝ አንዳች ኃይል - ቀረኹኝ ፈዝዤ
ባጣ መታገያ አቅም - ወረደ እንባዬ
ብቻ ግን ደስ አለኝ - አልሳትኩም ተታልዬ
ልጅህን የማትተው በፈተና ቃርሚያ
አዳንከኝ ሚካኤል ልክ እንደ አፎሚያ
አሸን መሰናክል በጫንቃዬ አዝዬ
መቆም እስኪከብደኝ በፈተና ዝዬ
እየዳኹኩ በጉልበት - ስቆም ምስልህ ፊት
ሚካኤል አባቴ
ተልጦ ይረግፋል የውድቀቴ ቅርፊት
#ኤልዳን
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
መቆም እስኪከብደኝ በፈተና ዝዬ
እየዳኹኩ በጉልበት - ስቆም ምስልህ ፊት
ሚካኤል አባቴ
ተልጦ ይረግፋል የውድቀቴ ቅርፊት
በጸሎቴ መሀል የሀሰትን መና
ሽቅብ አንጠልጥሎ ሰቅሎ ከደመና
"ይብቃህ ዳዊት መድገም - ተው ውዳሴ ማርያም
ምስጋና፣ መሻትህ - ደርሷል ከአርያም
ተመልከት ወደ ላይ - አንጋጥጥ በጥብቅ
አየህ በረከትክን አንተን ሲጠብቅ"
እያለ ይጮኻል - ከንቱ ወናፍ ላንቃ
ከመች ጀምሮ ነው
ጸሎት የሚቋረጥ ምስጋናስ ሚበቃ?
እንጃ ግራ ገባኝ
አለማወቅ ጎዳኝ
ሚካኤል ረዳቴ - ዞርኩኝ ወደ ምስልህ
አሳቼን አየኹት ሲንፈራገጥ ከእግርህ
በስምህ ልዘክር - ካለኝ ላይ ቀንሼ
በደስታ እያበራኹ ከደጅህ ደርሼ
ስከፍት ሞሰቤን እጄን እያነቀ
በአዛኝ ከንፈሩ የፌዝ እየሳቀ
የኑሮን ውድነት እየዘረዘረ
"ገነት ለገባ ነፍስ - ጸድቆ ለበረረ
ገንዘብ የሚያባክን ምጽዋት ምን ሊበጅ?
ከሞት አያነቃ ህይወት አያደረጅ"
ይለኛል አስሬ እየዘጋ መንገድ
ከመቼ ወዲህ ነው
ምጽዋት ተለግሶ ውድቀት የሚታጨድ?
እንጃ ግራ ገባኝ
አለማወቅ ጎዳኝ
ሚካኤል አጋዤ ምስልህን ስታቀፍ
ጠላቴን አየሁት ከመኖር ሲቀረፍ
ክብርህ ያልገባቸው ምልጃህን ሊያጎድፉ
ጥቅስ እያጣቀሱ ቃል ሲለፈልፉ
ላስረዳቸው ስጥር ገድልህን አንብቤ
እንድትገልጥላቸው ስጽልይ በልቤ
የኔን እየተው ሊጫኑኝ በጩኸት
አፋቸው ደጋግሞ በውድቀት ሲከፈት
መዳረቅን ሽሽት ስሄድ ጥያቼው
እየተዘባበቱ በጉድፍ ቃላቸው
መክሰሬን ሲገልጹ አንተን በማክበሬ
የፌዝ ሳቅ አንግቤ - ሳያቸው ዞሬ
"ሂድና በላቸው ጥርሳቸውን አርግፍ
እንዴት ዝም ትላለህ - ክብሬ ሲጎድፍ"
የሚል ቁጣ ትዕዛዝ - ገባ ወደ ዕዝኔ
መቼ ይሆን ደግሞ
ስላንተ መምታትን የተማርኩት እኔ?
እንጃ ግራ ገባኝ
አለማወቅ ጎዳኝ
አልመስልህ አለኝ እውን ያንተ ቃል
ለስምህ መሞት እንጂ - መግደል ያጸድቃል?
ሚካኤል አዳኜ
አወጣኹ ምስልህን - ኪሴ ውስጥ መዝዤ
አነቀኝ አንዳች ኃይል - ቀረኹኝ ፈዝዤ
ባጣ መታገያ አቅም - ወረደ እንባዬ
ብቻ ግን ደስ አለኝ - አልሳትኩም ተታልዬ
ልጅህን የማትተው በፈተና ቃርሚያ
አዳንከኝ ሚካኤል ልክ እንደ አፎሚያ
አሸን መሰናክል በጫንቃዬ አዝዬ
መቆም እስኪከብደኝ በፈተና ዝዬ
እየዳኹኩ በጉልበት - ስቆም ምስልህ ፊት
ሚካኤል አባቴ
ተልጦ ይረግፋል የውድቀቴ ቅርፊት
#ኤልዳን
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
የፀጋው ግምጃ ቤት
@mgetem
ከፀጋ ቀንሶ ፤ ልጇ መድሀኒአለም
ከድንግል ማርያም ፤ ያስቀረባት የለም።
ለሚካኤል ምህረት ፤ ለገብርኤል ብሥራት
ሰፍሮ እንደሰጣቸው ፤ አላጎደለባት
የሰማይ ሀብት ሁሉ ፤ ለማርያም ተሰጣት።
አላት ልዩ ግርማ ፤ የሚወደድ ጠባይ
ከኪሩቤል እና ፤ ከሱራፌል በላይ።
የቅዱሳን ሁሉ ፤ የሐዋርያትም
ፀጋ ቢሰበሰብ ፤ ከማርያም አይበልጥም ።
ክብር የምታሰጥ ፤ የፀጋው ግምጃ ቤት
ለሰው ልጆች ሁሉ ፤ አርጓታል ተምሳሌት።
ለደናግል ቢሉ ፤ በአላማ ፅኑነት
ከእርሷ የተሻለ ፤ ማን አለ አብነት ።
ለወላጅም ቢሉ ፤ ከእርሷ ማነው በልጦስ
እናት ቢሉ እናት ፤ ያውም የክርስቶስ ።
ለጠቢባን ቢሉ ፤ እንደ እርሷ አዋቂ
ማን አለ መላእክን ፤ መርማሪ ጠያቂ።
እንደ አባ ጊዮርጊስ ፤ እንደ ቅዱስ ኤፍሬም
የለመናት ዛሬም ፤
ከእርሷ የተጠጋ ፤
ፈልጎ አያጣም ፤ የእግዚአብሔርን ጸጋ።
✍ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
@mgetem
ከፀጋ ቀንሶ ፤ ልጇ መድሀኒአለም
ከድንግል ማርያም ፤ ያስቀረባት የለም።
ለሚካኤል ምህረት ፤ ለገብርኤል ብሥራት
ሰፍሮ እንደሰጣቸው ፤ አላጎደለባት
የሰማይ ሀብት ሁሉ ፤ ለማርያም ተሰጣት።
አላት ልዩ ግርማ ፤ የሚወደድ ጠባይ
ከኪሩቤል እና ፤ ከሱራፌል በላይ።
የቅዱሳን ሁሉ ፤ የሐዋርያትም
ፀጋ ቢሰበሰብ ፤ ከማርያም አይበልጥም ።
ክብር የምታሰጥ ፤ የፀጋው ግምጃ ቤት
ለሰው ልጆች ሁሉ ፤ አርጓታል ተምሳሌት።
ለደናግል ቢሉ ፤ በአላማ ፅኑነት
ከእርሷ የተሻለ ፤ ማን አለ አብነት ።
ለወላጅም ቢሉ ፤ ከእርሷ ማነው በልጦስ
እናት ቢሉ እናት ፤ ያውም የክርስቶስ ።
ለጠቢባን ቢሉ ፤ እንደ እርሷ አዋቂ
ማን አለ መላእክን ፤ መርማሪ ጠያቂ።
እንደ አባ ጊዮርጊስ ፤ እንደ ቅዱስ ኤፍሬም
የለመናት ዛሬም ፤
ከእርሷ የተጠጋ ፤
ፈልጎ አያጣም ፤ የእግዚአብሔርን ጸጋ።
✍ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
አይደለም ገብታን
@Mgetem
ከእውቀት ባሻገር ፤ ከቃል ማብራሪያም
ዕፁብ ድንቅ ነው ፤ ነገረ ማርያም።
ቀለም ቢቀዳ ፤ ተጨልፎ ባህር
በየብስ ወረቀት ፤ በውሃ ብእር
አይበቃም ሥፍራ ፤ እስካለም አጽናፍ
ድንግልናዋ ብቻውን ቢፃፍ ።
የእርሷን ከፍታ ፤ የእርሷን ልዕልና
ቃል ሊሸከመው ፤ አይችልምና
ብንናገርም ፤ ገናንነቷን
ከፍቅር እንጂ ፤ አይደለም ገብታን።
✍️ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
@Mgetem
ከእውቀት ባሻገር ፤ ከቃል ማብራሪያም
ዕፁብ ድንቅ ነው ፤ ነገረ ማርያም።
ቀለም ቢቀዳ ፤ ተጨልፎ ባህር
በየብስ ወረቀት ፤ በውሃ ብእር
አይበቃም ሥፍራ ፤ እስካለም አጽናፍ
ድንግልናዋ ብቻውን ቢፃፍ ።
የእርሷን ከፍታ ፤ የእርሷን ልዕልና
ቃል ሊሸከመው ፤ አይችልምና
ብንናገርም ፤ ገናንነቷን
ከፍቅር እንጂ ፤ አይደለም ገብታን።
✍️ አቤል ታደለ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
ለአስተያየት : @abeltadele
#አያልቅብህ_ትህትናህ
@Mgetem
ትሻው ነፍሴን ... እንዴት ልግለጥ፤
ከምቀዳው .... እንዴት ልብለጥ።
ከምኔ ላይ ምኔን ጥዬ፤
ላቅርብልህ ውሃ ብዬ።
የለመንከኝ ፍጥረትህን ..
የለመንከኝ የጋን ውሃ፤
ማቅረቢያዬ አዳፋ ልብ ..
ያልታጠበ በንስሐ።
ታውቀው የለ ..... ታሪክ ግብሬን፤
ያልኖርኩትን ቡሩክ ኑሮ ..
በአደባባይ መናገሬን።
ታውቀኝ የለ እድፍ እንዳልኩ ..
ምን እንዳጣሁ ምን እንዳለኝ፤
በኃጢአት ነትባ ያለች ነፍሴን ..
የምሰጥህ እኔ ማን ነኝ።
አንካሳ ነኝ ልበ ስንኩል..
ዛሬ ነገ የምቃጠር ..
ለማፍቀርህ መልስ የማጣ፤
ና ስትለኝ ልብ የለኝም ..
በምን ጽድቄስ ችዬ ልምጣ።
ዳሩ አንተ ግን መናፈቅህ፤
የጠማህን የነፍሴን ማይ ..
እስካጠጣህ መጠበቅህ፤
አያልቅብህ ትህትናህ!!!
@Mgetem
@Mgetem_group
@Solasc12
@Mgetem
ትሻው ነፍሴን ... እንዴት ልግለጥ፤
ከምቀዳው .... እንዴት ልብለጥ።
ከምኔ ላይ ምኔን ጥዬ፤
ላቅርብልህ ውሃ ብዬ።
የለመንከኝ ፍጥረትህን ..
የለመንከኝ የጋን ውሃ፤
ማቅረቢያዬ አዳፋ ልብ ..
ያልታጠበ በንስሐ።
ታውቀው የለ ..... ታሪክ ግብሬን፤
ያልኖርኩትን ቡሩክ ኑሮ ..
በአደባባይ መናገሬን።
ታውቀኝ የለ እድፍ እንዳልኩ ..
ምን እንዳጣሁ ምን እንዳለኝ፤
በኃጢአት ነትባ ያለች ነፍሴን ..
የምሰጥህ እኔ ማን ነኝ።
አንካሳ ነኝ ልበ ስንኩል..
ዛሬ ነገ የምቃጠር ..
ለማፍቀርህ መልስ የማጣ፤
ና ስትለኝ ልብ የለኝም ..
በምን ጽድቄስ ችዬ ልምጣ።
ዳሩ አንተ ግን መናፈቅህ፤
የጠማህን የነፍሴን ማይ ..
እስካጠጣህ መጠበቅህ፤
አያልቅብህ ትህትናህ!!!
@Mgetem
@Mgetem_group
@Solasc12
የእምነቴ መብራት_21
መንፈሳዊ ግጥም ብቻ @Mgetem
++ የእምነቴ መብራት ++
ኦ ማርያም ምን ይሻለኛል
ላስብሽ ልገልጽሽ ስጥር
የክብርሽ ከፍታ ገኖ
ኃጢአቴ ይገድበኛል
ኦ ማርያም ምን ይሻለኛል . . .
እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ድንቅ ግጥም በድምጽ ተጋበዙልን
ገጣሚት እሌኒ መኮነን
@Mgetem
@Mgetem_group
@Solasc12
ኦ ማርያም ምን ይሻለኛል
ላስብሽ ልገልጽሽ ስጥር
የክብርሽ ከፍታ ገኖ
ኃጢአቴ ይገድበኛል
ኦ ማርያም ምን ይሻለኛል . . .
እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
ድንቅ ግጥም በድምጽ ተጋበዙልን
ገጣሚት እሌኒ መኮነን
@Mgetem
@Mgetem_group
@Solasc12
ከልጅሽ በፊት አንቺን ልታረቅሽ
@Mgetem
እንድታስታርቂኝ ከልጅሽ ፊት ቀርበሽ
ከልጅሽ በፊት አንቺን ልታረቅሽ
ስለ ኃጥያት በደሌ እንድታማልጂኝ
ስደክም አቅም ሆነሽ እንድታበረቺኝ
የጌታዬ እናት እመአምላክ
አለው በይኝ ከደጅሽ ስንበረከክ
ሀጢያት በዝቶ እንዲያው ብከረፋም
እመቤቴ ማርያም ስምሽን አልረሳም
ብሄድም ከየትኛው የአለም ጫፍ
እንዳንቺ ፀሎትን አሳርጎ የለም የሚያሳረፍ
ስለ እናቱ ብሎ ልጅሽ እንዲምረኝ
ከልጅሽ በፊት ማርያም ሆይ ታረቂኝ
ያገኘሁሽ ከከበረው ጎልጎታ
ልጅሽ የሰጠኝ ከዛ ከመከራው ቦታ
እኔ ልጅሽ በሃጢአት ቆሽሼ ከደጅሽ
ስወድቅ
ህይወት ከብዳብኝ ሳለቅስ ስጨነቅ
እናቴ ስለ አንቺ ብሎ ልጅሽ እንዲምረኝ
ከልጅሽ በፊት እመብርሃን አንቺ ታረቂኝ
@Mgetem
@Mgetem_group
@Solasc12
@Mgetem
እንድታስታርቂኝ ከልጅሽ ፊት ቀርበሽ
ከልጅሽ በፊት አንቺን ልታረቅሽ
ስለ ኃጥያት በደሌ እንድታማልጂኝ
ስደክም አቅም ሆነሽ እንድታበረቺኝ
የጌታዬ እናት እመአምላክ
አለው በይኝ ከደጅሽ ስንበረከክ
ሀጢያት በዝቶ እንዲያው ብከረፋም
እመቤቴ ማርያም ስምሽን አልረሳም
ብሄድም ከየትኛው የአለም ጫፍ
እንዳንቺ ፀሎትን አሳርጎ የለም የሚያሳረፍ
ስለ እናቱ ብሎ ልጅሽ እንዲምረኝ
ከልጅሽ በፊት ማርያም ሆይ ታረቂኝ
ያገኘሁሽ ከከበረው ጎልጎታ
ልጅሽ የሰጠኝ ከዛ ከመከራው ቦታ
እኔ ልጅሽ በሃጢአት ቆሽሼ ከደጅሽ
ስወድቅ
ህይወት ከብዳብኝ ሳለቅስ ስጨነቅ
እናቴ ስለ አንቺ ብሎ ልጅሽ እንዲምረኝ
ከልጅሽ በፊት እመብርሃን አንቺ ታረቂኝ
@Mgetem
@Mgetem_group
@Solasc12
ከልጅሽ በፊት አንቺን ልታረቅሽ
@Mgetem
እንድታስታርቂኝ ከልጅሽ ፊት ቀርበሽ
ከልጅሽ በፊት አንቺን ልታረቅሽ
ስለ ኃጥያት በደሌ እንድታማልጂኝ
ስደክም አቅም ሆነሽ እንድታበረቺኝ
የጌታዬ እናት እመአምላክ
አለው በይኝ ከደጅሽ ስንበረከክ
ሀጢያት በዝቶ እንዲያው ብከረፋም
እመቤቴ ማርያም ስምሽን አልረሳም
ብሄድም ከየትኛው የአለም ጫፍ
እንዳንቺ ፀሎትን አሳርጎ የለም የሚያሳረፍ
ስለ እናቱ ብሎ ልጅሽ እንዲምረኝ
ከልጅሽ በፊት ማርያም ሆይ ታረቂኝ
ያገኘሁሽ ከከበረው ጎልጎታ
ልጅሽ የሰጠኝ ከዛ ከመከራው ቦታ
እኔ ልጅሽ በሃጢአት ቆሽሼ ከደጅሽ
ስወድቅ
ህይወት ከብዳብኝ ሳለቅስ ስጨነቅ
እናቴ ስለ አንቺ ብሎ ልጅሽ እንዲምረኝ
ከልጅሽ በፊት እመብርሃን አንቺ ታረቂኝ
@Mgetem
@Mgetem_group
@Solasc12
@Mgetem
እንድታስታርቂኝ ከልጅሽ ፊት ቀርበሽ
ከልጅሽ በፊት አንቺን ልታረቅሽ
ስለ ኃጥያት በደሌ እንድታማልጂኝ
ስደክም አቅም ሆነሽ እንድታበረቺኝ
የጌታዬ እናት እመአምላክ
አለው በይኝ ከደጅሽ ስንበረከክ
ሀጢያት በዝቶ እንዲያው ብከረፋም
እመቤቴ ማርያም ስምሽን አልረሳም
ብሄድም ከየትኛው የአለም ጫፍ
እንዳንቺ ፀሎትን አሳርጎ የለም የሚያሳረፍ
ስለ እናቱ ብሎ ልጅሽ እንዲምረኝ
ከልጅሽ በፊት ማርያም ሆይ ታረቂኝ
ያገኘሁሽ ከከበረው ጎልጎታ
ልጅሽ የሰጠኝ ከዛ ከመከራው ቦታ
እኔ ልጅሽ በሃጢአት ቆሽሼ ከደጅሽ
ስወድቅ
ህይወት ከብዳብኝ ሳለቅስ ስጨነቅ
እናቴ ስለ አንቺ ብሎ ልጅሽ እንዲምረኝ
ከልጅሽ በፊት እመብርሃን አንቺ ታረቂኝ
@Mgetem
@Mgetem_group
@Solasc12
አይኔ ናት
@Mgetem
እያፈነገጥኩ ሌላ ነገር ሳይ ብውልም ሳትከፋብኝ ፍካትን የምትለግሰኝ
በድክመቴ ወቅት ሁሉ ለይታ ብርታት የሚያላብሰኝን ውብ ነገር የምታመላክተኝ
በጽልመት ህይወቴ ውስጥ የማያቋርጥ የተስፋ ብርሃንን የምትመግበኝ
አይኔ ናት
እኔ ግን
ዝለት የሚመግቡ እንቅልፍ ሊያሸክሙ የሚንደረደሩ ዱካካም ምስለ ኩነኔዎች መጥተው ሲጫኑኝ በዝምታ እሾፋቸዋለሁ
ውድቀቴን የሚያጣድፉ ተልከስካሽ አቧራና ንፋሳም ሀሳቦች እየቦነኑ ሊሞጀሩ ሲከጅሉ በቸልታ አሳልፋቸዋለሁ
ክስመትን የሚያሸክሙ እንደ ፀሐይ የሚያጥበረብሩ ጨረራም ኹነቶች ተምዘግዝገው ሲወተፉ ባላየ ትቻቸው እጓዛለሁ
አይኔ ናት (የነፍሴ)
ግን የስጋ አይኔን ቅንጣት ታህል እንክብካቤ አላደርግላትም። ከንቱነቴን አግዝፌ እንዲሁ ለአፍ ብቻ አይኔ ናት እላለሁ እንጂ ለክብሯ ለግብሯ ልብ ብዬ ዋጋ ሰጥቼ አላውቅም። በብርሃኗ ለመድመቅ እቋምጣለህ እንጂ ተገቢውን ነገር በፍጹም ልቤ ልከውን እጄን አላነሳም።
ለስጋ አይኔ
ትንኝ ገባ፣ ፀጉር ተቆርጦ ተወተፈ ብዬ በፍጥነት በልብሴ እጀታ መንቅሬ ለማስወጣት የምጣደፈውን ሲሶ ታህል ህመም ሲያንቀኝ፣ ችግር ሲለጠፍብኝ መች ተሽቀዳድሜ በጸሎት ለማስወገድ ምስሏ ፊት እቆማለሁ
ደፍርሶ እይታዬ እንዳይከስም እለት ተለት በውሃ አይኔን ለማጥራት የማጥበውን ኢምንት ታህል በኃጢያት ያደፍኩ ጊዜ መች በጸበሏ ለመንጻት ደጇ እመጣለሁ
የፀሐይ ጨረር፣ የኮምፒተር ብርሃን አይኔን እየጠበሰቀ አስቸገረኝ ብዬ ከኪሴ ያለኝን መዥርጬ መነጸር ለመግዛት የማኮበክበውን ሲሶ ታህል ለገጠመኝ ፈተና አንቺ ፍቺልኝ እንጂ ይህን ያህል ለክብርሽ ስለት አስገባለሁ ለመናገር መች አፌ ይፈታል።
አይኔ ናትና ሺ ጊዜ ባጠፋም ማየትን አትነፍገኝም
ብርሃኔ ናትና ሺ ጊዜ ብሳሳትም ለጽልመት አትተወኝም
አይኔ ነሽና ብርሃኔ አይኔ ነሽና ብርሃኔ
#እመቤቴ_ማርያም አብሶማ ለእኔ
አይኔ ሆይ
እናቴ ሆይ
ብርሃኔ ሆይ
እመቤቴ ሆይ
ደካማ ልጅሽን
በአግባቡ ማየትና አንቺን ማክበር አስለምጂኝ
እንዳልሰናከል
እንዳልቀጠፍ
እንዳልረግፍ እንደ ሁልጊዜው እርጂኝ
#ኤልዳን
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
@Mgetem
እያፈነገጥኩ ሌላ ነገር ሳይ ብውልም ሳትከፋብኝ ፍካትን የምትለግሰኝ
በድክመቴ ወቅት ሁሉ ለይታ ብርታት የሚያላብሰኝን ውብ ነገር የምታመላክተኝ
በጽልመት ህይወቴ ውስጥ የማያቋርጥ የተስፋ ብርሃንን የምትመግበኝ
አይኔ ናት
እኔ ግን
ዝለት የሚመግቡ እንቅልፍ ሊያሸክሙ የሚንደረደሩ ዱካካም ምስለ ኩነኔዎች መጥተው ሲጫኑኝ በዝምታ እሾፋቸዋለሁ
ውድቀቴን የሚያጣድፉ ተልከስካሽ አቧራና ንፋሳም ሀሳቦች እየቦነኑ ሊሞጀሩ ሲከጅሉ በቸልታ አሳልፋቸዋለሁ
ክስመትን የሚያሸክሙ እንደ ፀሐይ የሚያጥበረብሩ ጨረራም ኹነቶች ተምዘግዝገው ሲወተፉ ባላየ ትቻቸው እጓዛለሁ
አይኔ ናት (የነፍሴ)
ግን የስጋ አይኔን ቅንጣት ታህል እንክብካቤ አላደርግላትም። ከንቱነቴን አግዝፌ እንዲሁ ለአፍ ብቻ አይኔ ናት እላለሁ እንጂ ለክብሯ ለግብሯ ልብ ብዬ ዋጋ ሰጥቼ አላውቅም። በብርሃኗ ለመድመቅ እቋምጣለህ እንጂ ተገቢውን ነገር በፍጹም ልቤ ልከውን እጄን አላነሳም።
ለስጋ አይኔ
ትንኝ ገባ፣ ፀጉር ተቆርጦ ተወተፈ ብዬ በፍጥነት በልብሴ እጀታ መንቅሬ ለማስወጣት የምጣደፈውን ሲሶ ታህል ህመም ሲያንቀኝ፣ ችግር ሲለጠፍብኝ መች ተሽቀዳድሜ በጸሎት ለማስወገድ ምስሏ ፊት እቆማለሁ
ደፍርሶ እይታዬ እንዳይከስም እለት ተለት በውሃ አይኔን ለማጥራት የማጥበውን ኢምንት ታህል በኃጢያት ያደፍኩ ጊዜ መች በጸበሏ ለመንጻት ደጇ እመጣለሁ
የፀሐይ ጨረር፣ የኮምፒተር ብርሃን አይኔን እየጠበሰቀ አስቸገረኝ ብዬ ከኪሴ ያለኝን መዥርጬ መነጸር ለመግዛት የማኮበክበውን ሲሶ ታህል ለገጠመኝ ፈተና አንቺ ፍቺልኝ እንጂ ይህን ያህል ለክብርሽ ስለት አስገባለሁ ለመናገር መች አፌ ይፈታል።
አይኔ ናትና ሺ ጊዜ ባጠፋም ማየትን አትነፍገኝም
ብርሃኔ ናትና ሺ ጊዜ ብሳሳትም ለጽልመት አትተወኝም
አይኔ ነሽና ብርሃኔ አይኔ ነሽና ብርሃኔ
#እመቤቴ_ማርያም አብሶማ ለእኔ
አይኔ ሆይ
እናቴ ሆይ
ብርሃኔ ሆይ
እመቤቴ ሆይ
ደካማ ልጅሽን
በአግባቡ ማየትና አንቺን ማክበር አስለምጂኝ
እንዳልሰናከል
እንዳልቀጠፍ
እንዳልረግፍ እንደ ሁልጊዜው እርጂኝ
#ኤልዳን
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
Forwarded from አንድ ቀለም ከከሡ ጋር
ሙሴ ጸሊም ኢትዮጵያዊ
1 (፩) አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሃያ አራት በዚች ቀን አባ ሙሴ ጸሊም በሰማዕትነት ሞተ ።
2 (፪) ሰዎች ከገድሉ የተነሣ ይህን ቅዱስ ያደንቁታል እርሱ አስቀድሞ መንግሥተ ሰማያትን ገፍቷት ነበረና እርሱ በሥጋው ጠንካራ በሥራውም ኃይለኛ ነበር ይበላና ይጠጣ ይቀማና ያመነዝር ነበር ይገድልም ነበር ማንም ሊቋቋመው አይችልም ነበር ።
3 (፫) አንድ በግ በአንድ ጊዜ ጨርሶ እንደሚበላና አንድ ፊቀን ወይን ጠጅ እንደሚጠጣ ስለ እርሱ ተነግሮአል ።
4 (፬) እርሱም ፀሐይን ለሚያመልኩ ሰዎች አገልጋይ ነበረ ብዙ ጊዜም ወደ ፀሐይ እያንጋጠጠ ፀሐይ ሆይ አንተ አምላክ ከሆንክ አነጋግረኝ ይል ነበር ደግሞም በልቡ የማላውቅህ ሆይ ራስህን አሳውቀኝ ይል ነበር ።
5 (፭) ከዚህም በኋላ በአስቄጥስ ገዳም ያሉ መነኰሳት እግዚአብሔርን ያውቁታል ያዩታልም እያሉ ሲነጋገሩ ሰዎችን ሰማቸው ።
6 (፮) ያን ጊዜም ተነሣ ሰይፉንም ታጥቆ ወደ አስቄጥስ ገዳም ሔደ በደረሰም ጊዜ አባ ኤስድሮስን አገኘው ። አባ ኤስድሮስም ፈራው....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
👇👇👇👇👇👇👇
------------------
www.tg-me.com/andkelem
www.tg-me.com/andkelem
1 (፩) አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ሃያ አራት በዚች ቀን አባ ሙሴ ጸሊም በሰማዕትነት ሞተ ።
2 (፪) ሰዎች ከገድሉ የተነሣ ይህን ቅዱስ ያደንቁታል እርሱ አስቀድሞ መንግሥተ ሰማያትን ገፍቷት ነበረና እርሱ በሥጋው ጠንካራ በሥራውም ኃይለኛ ነበር ይበላና ይጠጣ ይቀማና ያመነዝር ነበር ይገድልም ነበር ማንም ሊቋቋመው አይችልም ነበር ።
3 (፫) አንድ በግ በአንድ ጊዜ ጨርሶ እንደሚበላና አንድ ፊቀን ወይን ጠጅ እንደሚጠጣ ስለ እርሱ ተነግሮአል ።
4 (፬) እርሱም ፀሐይን ለሚያመልኩ ሰዎች አገልጋይ ነበረ ብዙ ጊዜም ወደ ፀሐይ እያንጋጠጠ ፀሐይ ሆይ አንተ አምላክ ከሆንክ አነጋግረኝ ይል ነበር ደግሞም በልቡ የማላውቅህ ሆይ ራስህን አሳውቀኝ ይል ነበር ።
5 (፭) ከዚህም በኋላ በአስቄጥስ ገዳም ያሉ መነኰሳት እግዚአብሔርን ያውቁታል ያዩታልም እያሉ ሲነጋገሩ ሰዎችን ሰማቸው ።
6 (፮) ያን ጊዜም ተነሣ ሰይፉንም ታጥቆ ወደ አስቄጥስ ገዳም ሔደ በደረሰም ጊዜ አባ ኤስድሮስን አገኘው ። አባ ኤስድሮስም ፈራው....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
👇👇👇👇👇👇👇
------------------
www.tg-me.com/andkelem
www.tg-me.com/andkelem
ወድቄያለሁ
@Mgetem
ስለቆሸሽኩ ስለሆንኩ የማልረባ
ከደጅሽ መጣሁኝ ስለ ሀጢያቴ ላነባ
አትጨክኚም ሩሩ ነሽ እመቤቴ
ከጎኔ ትሆኛለሽ ሲጨልም ህይወቴ
ምን እሆን ነበር አንቺን ባይሰጠኝ አምላኬ
እናቴ የጭንቄ ተካፋይ የሀዘኔ መርሻ
ስምሽ ብርታቴ ነው የጠላት ድል መንሻ
ስምሽ ምርኩዝ ነው የጨለማ ፋኖስ
ለኔስ መታደል ነው አንቺን ማወደስ
እመቤቴ የኔ አለኝታ የጭንቄ አማላጅ
አምላክ ሲባርከኝ አረገኝ የአንቺ ልጅ
ግን እኔ ደካማው ይህን ሁሉ ረስቼ
በሃጢአት በስብሼ በሠው ሁሉ ተረስቼ
አምላኬን ናኩት በሰይጣን አሰራር ተገዝቼ
የአምላኬን ፍቅር ውለታውን ዘንግቼ
ለቁርባን ቅዳሴ ጥቂት ሰአት አጥቼ
ደከመኝ ሳልል ለበደል ራሴን አፅንቼ
ዛሬ አመሻሽ ላይ ስራዬ ቢያፀይፈኝ
አሁን ከረፈደ ቤቴ ቢናፍቀኝ
እንዴት ብዬ ልምጣ መንገዱ ባይጠፋኝ
ምን ሰአቱ እና ስርአቱ ባየረሳኝ
የነጠላዬ ንጣት ባየው አሳፈረኝ
የልጅነት መልኬን ድሮን አስታወሰኝ
እንደዛሬ ሳልርቅ ሳልጠፋ ከቤቱ
ነጠላ ለብሼ እገኝ ነበር በየሰንበቱ
ዛሬ ግን የለሁም የልጅነት ልምዴ ጠፍቷል
የልጅነት ልቤ በክፋት ጠልሽቷል
እናቴ ዛሬ ግን መዳንን ናፍቄ ከደጅሽ ወድቅያለው
ልጅሽን ለምነሽ እንድታሰምሪኝ ቅድስት ሆይ ብዬ እለምንሻለው
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
@Mgetem
ስለቆሸሽኩ ስለሆንኩ የማልረባ
ከደጅሽ መጣሁኝ ስለ ሀጢያቴ ላነባ
አትጨክኚም ሩሩ ነሽ እመቤቴ
ከጎኔ ትሆኛለሽ ሲጨልም ህይወቴ
ምን እሆን ነበር አንቺን ባይሰጠኝ አምላኬ
እናቴ የጭንቄ ተካፋይ የሀዘኔ መርሻ
ስምሽ ብርታቴ ነው የጠላት ድል መንሻ
ስምሽ ምርኩዝ ነው የጨለማ ፋኖስ
ለኔስ መታደል ነው አንቺን ማወደስ
እመቤቴ የኔ አለኝታ የጭንቄ አማላጅ
አምላክ ሲባርከኝ አረገኝ የአንቺ ልጅ
ግን እኔ ደካማው ይህን ሁሉ ረስቼ
በሃጢአት በስብሼ በሠው ሁሉ ተረስቼ
አምላኬን ናኩት በሰይጣን አሰራር ተገዝቼ
የአምላኬን ፍቅር ውለታውን ዘንግቼ
ለቁርባን ቅዳሴ ጥቂት ሰአት አጥቼ
ደከመኝ ሳልል ለበደል ራሴን አፅንቼ
ዛሬ አመሻሽ ላይ ስራዬ ቢያፀይፈኝ
አሁን ከረፈደ ቤቴ ቢናፍቀኝ
እንዴት ብዬ ልምጣ መንገዱ ባይጠፋኝ
ምን ሰአቱ እና ስርአቱ ባየረሳኝ
የነጠላዬ ንጣት ባየው አሳፈረኝ
የልጅነት መልኬን ድሮን አስታወሰኝ
እንደዛሬ ሳልርቅ ሳልጠፋ ከቤቱ
ነጠላ ለብሼ እገኝ ነበር በየሰንበቱ
ዛሬ ግን የለሁም የልጅነት ልምዴ ጠፍቷል
የልጅነት ልቤ በክፋት ጠልሽቷል
እናቴ ዛሬ ግን መዳንን ናፍቄ ከደጅሽ ወድቅያለው
ልጅሽን ለምነሽ እንድታሰምሪኝ ቅድስት ሆይ ብዬ እለምንሻለው
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
የደረቁ ዓይኖች
@Mgetem
እሷ
ከቤተመቅደሱ በር ላይ ቆማለች፣
ፊት ለፊቷ ካለዉ የጌታ ስዕል ላይ ዐይኖቿን ተክላለች፣
እጆቿን ዘርግታ ፡
የማይቆም እምባዋን ቁልቁል ታፈሳለች፡፡
እኔ
በኃጢአት ደክሜ
ካንዱ አፀድ አጠገብ ታክቶኝ ቁጭ ብያለሁ፣
እንባን ባልታደሉ በደከሙ ዓይኖቼ
ዝም ብዬ አያታለሁ፡፡
ይፈሳል እምባዋ ይወርዳል አይቆምም፣
አሷም ልክ እንደኔ በዓለም ስትሸነፍ
ያዳናትን ጌታ ሳትክደው አትቀርም፡፡
እምባ ጥቁር እምባ ፀፀት ያከሰለው፣
እምባ ትኩስ እምባ ሀጢያት ያቃጠለው፣
እምባ መንታ እምባ ከአይኖቿ ይወርዳል፣
ምህረትን ፍለጋ ይጮሀል ይጣራል፡፡
ተቸገረች መሠል አልቻለችም መሠል እንባዋን ለመግታት፣
ፀፀቷ ገብቶኛል፡
እልፍ ሀዘኗ ፊት ስንት ቃል ደርድሬ ምን ብዬ ላበርታት፡፡
እንዴት ቀናሁባት እንዴት ታድላለች፣
የበዛ በደሏን በበዛ እምባዋ ታጥባ ትነፃለች፡፡
ይብላኝ እንጂ ለኔ ዓይኔ ለደረቀ፣
ልቤ ደንድኖብኝ
በኃጢአት በርኩሰት ነፍሴ ለደቀቀ፡፡
ይብላኝ እንጂ ለኔ ፀፀት ላላደለኝ፣
ካባቴ ቤት ርቄ መንገድ ለጠፋብኝ፡፡
ይብላኝ እንጂ ለኔ
ልጄ ነሽ እያለኝ ልጁ ላልሆንኩለት፣
ለፈወሰኝ አምላክ ጥፊ የመለስኩለት፣
ባፌ ማረኝ እንዳልልህ ልቤ መቼ አለቀሰ፣
ከንቱ ሆኜ ቀረሁብህ ነፍሴ ባለም እያነከሰ፡፡
ያዳንከኝ ሆይ...
እምባ ስጠኝ የጴጥሮስን ተፀፅቼ ማረኝ እንድል፣
እምባ ስጠኝ የጳውሎስን ማሳደዴን ትቼ እንድድን፣
የሚፈውስ ስጠኝ እምባ፣
የዓይኖቼን መባ አቅርቤልህ፡
የምህረት ደጅህ እንድገባ፡፡
ገጣሚ እሌኒ መኮነን
ሼር እያደረጋችሁ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
@Mgetem
እሷ
ከቤተመቅደሱ በር ላይ ቆማለች፣
ፊት ለፊቷ ካለዉ የጌታ ስዕል ላይ ዐይኖቿን ተክላለች፣
እጆቿን ዘርግታ ፡
የማይቆም እምባዋን ቁልቁል ታፈሳለች፡፡
እኔ
በኃጢአት ደክሜ
ካንዱ አፀድ አጠገብ ታክቶኝ ቁጭ ብያለሁ፣
እንባን ባልታደሉ በደከሙ ዓይኖቼ
ዝም ብዬ አያታለሁ፡፡
ይፈሳል እምባዋ ይወርዳል አይቆምም፣
አሷም ልክ እንደኔ በዓለም ስትሸነፍ
ያዳናትን ጌታ ሳትክደው አትቀርም፡፡
እምባ ጥቁር እምባ ፀፀት ያከሰለው፣
እምባ ትኩስ እምባ ሀጢያት ያቃጠለው፣
እምባ መንታ እምባ ከአይኖቿ ይወርዳል፣
ምህረትን ፍለጋ ይጮሀል ይጣራል፡፡
ተቸገረች መሠል አልቻለችም መሠል እንባዋን ለመግታት፣
ፀፀቷ ገብቶኛል፡
እልፍ ሀዘኗ ፊት ስንት ቃል ደርድሬ ምን ብዬ ላበርታት፡፡
እንዴት ቀናሁባት እንዴት ታድላለች፣
የበዛ በደሏን በበዛ እምባዋ ታጥባ ትነፃለች፡፡
ይብላኝ እንጂ ለኔ ዓይኔ ለደረቀ፣
ልቤ ደንድኖብኝ
በኃጢአት በርኩሰት ነፍሴ ለደቀቀ፡፡
ይብላኝ እንጂ ለኔ ፀፀት ላላደለኝ፣
ካባቴ ቤት ርቄ መንገድ ለጠፋብኝ፡፡
ይብላኝ እንጂ ለኔ
ልጄ ነሽ እያለኝ ልጁ ላልሆንኩለት፣
ለፈወሰኝ አምላክ ጥፊ የመለስኩለት፣
ባፌ ማረኝ እንዳልልህ ልቤ መቼ አለቀሰ፣
ከንቱ ሆኜ ቀረሁብህ ነፍሴ ባለም እያነከሰ፡፡
ያዳንከኝ ሆይ...
እምባ ስጠኝ የጴጥሮስን ተፀፅቼ ማረኝ እንድል፣
እምባ ስጠኝ የጳውሎስን ማሳደዴን ትቼ እንድድን፣
የሚፈውስ ስጠኝ እምባ፣
የዓይኖቼን መባ አቅርቤልህ፡
የምህረት ደጅህ እንድገባ፡፡
ገጣሚ እሌኒ መኮነን
ሼር እያደረጋችሁ
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
መድኃኔዓለም ወይስ የግል አዳኝ
@Mgetem
መዳን እንደ ቀለብ ፤ መዋጀት እንደ እህል፤
በቁና ተሰፍሮ የተሰጠ ይመስል፤
መሲሑን ለብቻ ፤ ኢየሱስን የግል፤
አ’ርገህ ምትቀበል፤
አድራሻህ ከየት ነው ስምህን ማን ልበል?
በእንተዝ ነገር ስምዐ ኮነ መልአክ፤
በጊዜ ልደቱ ወደ እረኞች ሲላክ።
መድኃኒት ክርስቶስ ግርግም መወለዱ ፤ በጨርቅ መጠቅለሉ፤
ለእረኞች በግል የተሰጠ ሳይሆን ለዓለሙ ሁሉ፤
እነሆ ሲታወቅ በምሥራች ቃሉ፤
አልሰማህም አሉ።
ራሱ ባለቤቱ፤
በወንጌል ትምህርቱ፤
“ለድኅነተ ዓለም በመልዕልተ መስቀል
ከምድር ከፍ ብዬ ዕርቃኔን ስሰቀል”
አንድ ሁለት ሰው ሳይሆን “ሁሉን እስባለሁ”
ሲል እየሰማነው፤
ጆሮ ነሳህ ምነው?
ደግሞስ ሳምራዊቷ፤
“ብፍርስንያ” ‘ሚሏት ውሃ ቀጂ ሴቷ፤
ውሃ አጠጭኝ ብሎ ፤ በፍቅር ጎብኝቷት ፤ እሷን ብቻ መርጦ፤
ሕይወት ሆኗት ሲሄድ ታሪኳን ለውጦ፤
አዳኝ ፣ መሲሕ የግል፤
መቼ ሰማን ስትል?
እንስራዋን ጥላ ገሰገሰች እንጂ ሰማርያ መንደር፤
የጠበቅነው አምላክ ተገለጠ ብላ ላ’ለም ልትናገር።
ከዚያማ፤
ድኅነት በሷ ሳይቀር፤
ለሃያ አምስት ምዕት ወገኖቹ መጣ፤
ከዓለት ክርስቶስ ማየ ሕይወት ፈልቆ ሁለት ቀን ተጠጣ።
መጣፍ ባለማወቅ ልቡናህ የሳተ፤
ዝንጕ ‘ምትሆን አንተ፤
“በእውነት ክርስቶስ የዓለም መድኃኒት እንደሆነ አውቀናል።”
ስትል ሰማርያ ፤ በአልሰሜነትህ በጣም ተደንቀናል።
ከእንግዲህስ ስማ የተዋሕዶን አዋጅ፤
“ቤዛ ኵሉ እንጂ ነው ዓለሙን የሚዋጅ፤
የብቻዬም አይደል፤
የብቻህም አይደል፤
ፋሲካን ልታከብር በደመ ክርስቶስ ፤ ነጽታ ምትታጠብ፤
የምድር ሐሴት እንጂ ፤ የምድር ሁሉ ገንዘብ።
እናም፤
“መ ድ ኃ ኔ ዓ ለ ም”
ያለሚለው ቀለም፤
ትድግናውን ገላጭ ምሉዕ ፊደል የለም።”
እያለች ስትጠራው ስማት በየዕለቱ፤
እያት ስታነግሠው በስመ መንግሥቱ፤
በጥንተ ስቅለቱ።
መድኃኔዓለም!
መድኃኔዓለም!
መድኃኔዓለም!
ዲ/ን ዶ/ር ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
በድምፅ ለመስማት 👇
https://youtu.be/2T9kWYsC7w0
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
@Mgetem
መዳን እንደ ቀለብ ፤ መዋጀት እንደ እህል፤
በቁና ተሰፍሮ የተሰጠ ይመስል፤
መሲሑን ለብቻ ፤ ኢየሱስን የግል፤
አ’ርገህ ምትቀበል፤
አድራሻህ ከየት ነው ስምህን ማን ልበል?
በእንተዝ ነገር ስምዐ ኮነ መልአክ፤
በጊዜ ልደቱ ወደ እረኞች ሲላክ።
መድኃኒት ክርስቶስ ግርግም መወለዱ ፤ በጨርቅ መጠቅለሉ፤
ለእረኞች በግል የተሰጠ ሳይሆን ለዓለሙ ሁሉ፤
እነሆ ሲታወቅ በምሥራች ቃሉ፤
አልሰማህም አሉ።
ራሱ ባለቤቱ፤
በወንጌል ትምህርቱ፤
“ለድኅነተ ዓለም በመልዕልተ መስቀል
ከምድር ከፍ ብዬ ዕርቃኔን ስሰቀል”
አንድ ሁለት ሰው ሳይሆን “ሁሉን እስባለሁ”
ሲል እየሰማነው፤
ጆሮ ነሳህ ምነው?
ደግሞስ ሳምራዊቷ፤
“ብፍርስንያ” ‘ሚሏት ውሃ ቀጂ ሴቷ፤
ውሃ አጠጭኝ ብሎ ፤ በፍቅር ጎብኝቷት ፤ እሷን ብቻ መርጦ፤
ሕይወት ሆኗት ሲሄድ ታሪኳን ለውጦ፤
አዳኝ ፣ መሲሕ የግል፤
መቼ ሰማን ስትል?
እንስራዋን ጥላ ገሰገሰች እንጂ ሰማርያ መንደር፤
የጠበቅነው አምላክ ተገለጠ ብላ ላ’ለም ልትናገር።
ከዚያማ፤
ድኅነት በሷ ሳይቀር፤
ለሃያ አምስት ምዕት ወገኖቹ መጣ፤
ከዓለት ክርስቶስ ማየ ሕይወት ፈልቆ ሁለት ቀን ተጠጣ።
መጣፍ ባለማወቅ ልቡናህ የሳተ፤
ዝንጕ ‘ምትሆን አንተ፤
“በእውነት ክርስቶስ የዓለም መድኃኒት እንደሆነ አውቀናል።”
ስትል ሰማርያ ፤ በአልሰሜነትህ በጣም ተደንቀናል።
ከእንግዲህስ ስማ የተዋሕዶን አዋጅ፤
“ቤዛ ኵሉ እንጂ ነው ዓለሙን የሚዋጅ፤
የብቻዬም አይደል፤
የብቻህም አይደል፤
ፋሲካን ልታከብር በደመ ክርስቶስ ፤ ነጽታ ምትታጠብ፤
የምድር ሐሴት እንጂ ፤ የምድር ሁሉ ገንዘብ።
እናም፤
“መ ድ ኃ ኔ ዓ ለ ም”
ያለሚለው ቀለም፤
ትድግናውን ገላጭ ምሉዕ ፊደል የለም።”
እያለች ስትጠራው ስማት በየዕለቱ፤
እያት ስታነግሠው በስመ መንግሥቱ፤
በጥንተ ስቅለቱ።
መድኃኔዓለም!
መድኃኔዓለም!
መድኃኔዓለም!
ዲ/ን ዶ/ር ከሣቴብርሃን ገ/ኢየሱስ
በድምፅ ለመስማት 👇
https://youtu.be/2T9kWYsC7w0
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem
https://www.tg-me.com/Mgetem