Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (MuhammedSirage MuhammedNoor)
በሞት ሣትቀደም!
ያንን ፀያፍ ቦታ የገማውን መንደር
ተዉ አትስፈሩበት ስትል እንዳልነበር
ከትበህ እንዳልነበር ላይሠፈር በዘር
ገብተህበት አየን አንተም እንደነሡ
በዘር ከሚዘልፉት በሱ እያወደሱ ...
ስትል እንዳልነበር ቅድሚያ ለኢማኑ
ሠብከህ እንዳልነበር " ተቅዋ ነው ሚዛኑ ''
በኢማን በተውሒድ መተሳሰር ቀርቶ
መገማመድ ጀመርክ በዘርህ ድሪቶ
ተዉ ተመለስ ወንድም ዛሬም አልረፈደም
ያብቃለት ከ'ንግዲህ መመዘንህ በደም
ነቃ በል ወገኔ በሞት ሣትቀደም !
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ያንን ፀያፍ ቦታ የገማውን መንደር
ተዉ አትስፈሩበት ስትል እንዳልነበር
ከትበህ እንዳልነበር ላይሠፈር በዘር
ገብተህበት አየን አንተም እንደነሡ
በዘር ከሚዘልፉት በሱ እያወደሱ ...
ስትል እንዳልነበር ቅድሚያ ለኢማኑ
ሠብከህ እንዳልነበር " ተቅዋ ነው ሚዛኑ ''
በኢማን በተውሒድ መተሳሰር ቀርቶ
መገማመድ ጀመርክ በዘርህ ድሪቶ
ተዉ ተመለስ ወንድም ዛሬም አልረፈደም
ያብቃለት ከ'ንግዲህ መመዘንህ በደም
ነቃ በል ወገኔ በሞት ሣትቀደም !
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Telegram
MuhammedSirage M.Noor
اتق الله حيثما كنت
Forwarded from አዋሽ 7 የሱና መድረክ - ዓፋር منصة السنة في أواش ٧ - عفر (ابو ألوا ن علي الأواشي.١)
اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ
በአፋር ክልል የአዋሽ 7 ኪሎ አህለ-ሱና ወልጀመዓ (ዳዕዋ ሰለፊያ) ቻናል
جماعة الدعوة السلفية بإقليم عفر في مدينة أواش-٧- كيلو
👉የዚች ቻናል ዋነኛ አላማ
✍️ከቁርኣንና ከሐዲሥ በሰለፎች ግንዛቤና አረዳድ ያልተበረዘ እና ንፁህ የሆነ መንሃጅና እንዲሁም ኢስላማዊ እውቀት የሚተላለፍበት ቻናል በመሆኗ
እና
✍️ ጠርዝ በመርገጥ እና ፅንፍ በመያዝ የሰለፍያን (አህለ-ሱና ወልጀማዓ) ዳእዋን የሚያጠለሹ ግለሰቦችንም ሆነ ቡድኖችን በጭፍን ከመከተል ለመዳን ለሀቅ ብቻ ታማኝ የሆኑ የሱና መሻኢኾችን እና ኡስታዞችን ዋቢ እና ምንጭ በማድረግ የሰለፊያ ዳዕዋ ከፍ ብሎ ለሁሉም የሰው ዘር እንዲዳርስ የበኩላችንን ለመወጣት የምንጥርባት ቻናል ስለሆነች
https://www.tg-me.com/awash7kilosalafis
ወንድም እህቶች
በዚህ ሊንክ ሁላችንም የቴሌግራም ቻናሉን በመቀላቀል ለቤተሰቦቻችን እና ለጓደኞቻችን የቻናሉን ሊንክ እናጋራ።
ባረከላሁፊኩም!!
በአፋር ክልል የአዋሽ 7 ኪሎ አህለ-ሱና ወልጀመዓ (ዳዕዋ ሰለፊያ) ቻናል
جماعة الدعوة السلفية بإقليم عفر في مدينة أواش-٧- كيلو
👉የዚች ቻናል ዋነኛ አላማ
✍️ከቁርኣንና ከሐዲሥ በሰለፎች ግንዛቤና አረዳድ ያልተበረዘ እና ንፁህ የሆነ መንሃጅና እንዲሁም ኢስላማዊ እውቀት የሚተላለፍበት ቻናል በመሆኗ
እና
✍️ ጠርዝ በመርገጥ እና ፅንፍ በመያዝ የሰለፍያን (አህለ-ሱና ወልጀማዓ) ዳእዋን የሚያጠለሹ ግለሰቦችንም ሆነ ቡድኖችን በጭፍን ከመከተል ለመዳን ለሀቅ ብቻ ታማኝ የሆኑ የሱና መሻኢኾችን እና ኡስታዞችን ዋቢ እና ምንጭ በማድረግ የሰለፊያ ዳዕዋ ከፍ ብሎ ለሁሉም የሰው ዘር እንዲዳርስ የበኩላችንን ለመወጣት የምንጥርባት ቻናል ስለሆነች
https://www.tg-me.com/awash7kilosalafis
ወንድም እህቶች
በዚህ ሊንክ ሁላችንም የቴሌግራም ቻናሉን በመቀላቀል ለቤተሰቦቻችን እና ለጓደኞቻችን የቻናሉን ሊንክ እናጋራ።
ባረከላሁፊኩም!!
Telegram
አዋሽ 7 የሱና መድረክ - ዓፋር منصة السنة في أواش ٧ - عفر
አዋሽ 7 የሱና መድረክ - ዓፋር
منصة السنة في أواش ٧ - عفر
منصة السنة في أواش ٧ - عفر
Forwarded from MuhammedSirage M.Noor (Ms MN)
ልብን በቁም መቅበር
ልብ የታመመ 'ለት ከሸሪዓ ርቆ
ሊሞት ቀርቦ እያለ በስሜቱ ታንቆ
ዝም አልንው አብዝተን ልብ እጅጉን ታሞ
በወንጀል በስሜት የሱ ብርሃን ከስሞ !
ግን...
የከረመን ብርታት ውሃ የበላው ቀን
ባካል እክል በዝቶ አብዝቶ ሲያደቀን
ምሽት ጤና ጣቢያ ማለዳ ሆስፒታል
ሆኗል ነገራችን መድሃኒት በፌስታል
ሆኗል የኛ ነገር ለስጋ ስንሳሳ
ለዱንያ እየኖርንው አኺራን ስንረሳ
ባልከፋ ነበረ ላካል ማሰቡና ያካል መዳኒቱ
ልብን በቁም መቅበር ባይኖር በየቤቱ
መስከረም 19 - 2017
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage!
ልብ የታመመ 'ለት ከሸሪዓ ርቆ
ሊሞት ቀርቦ እያለ በስሜቱ ታንቆ
ዝም አልንው አብዝተን ልብ እጅጉን ታሞ
በወንጀል በስሜት የሱ ብርሃን ከስሞ !
ግን...
የከረመን ብርታት ውሃ የበላው ቀን
ባካል እክል በዝቶ አብዝቶ ሲያደቀን
ምሽት ጤና ጣቢያ ማለዳ ሆስፒታል
ሆኗል ነገራችን መድሃኒት በፌስታል
ሆኗል የኛ ነገር ለስጋ ስንሳሳ
ለዱንያ እየኖርንው አኺራን ስንረሳ
ባልከፋ ነበረ ላካል ማሰቡና ያካል መዳኒቱ
ልብን በቁም መቅበር ባይኖር በየቤቱ
መስከረም 19 - 2017
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage!
Telegram
MuhammedSirage M.Noor
اتق الله حيثما كنت
Audio
ከባንኮች ስራዎች ውስጥ አንዱ .....
ከባንክ አንዳንድ ነገሮችን መግዛት ...
ጥንቃቄ ያስፈልጋል
ከደርስ የተቆረጠ መልክት ....
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ከባንክ አንዳንድ ነገሮችን መግዛት ...
ጥንቃቄ ያስፈልጋል
ከደርስ የተቆረጠ መልክት ....
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
وَكَذَٰلِكَ نُوَلِّى بَعْضَ ٱلظَّٰلِمِينَ بَعْضًۢا بِمَا كَانُواْ يَكْسِبُونَ
قال القرطبي
.... وهذا تهديد للظالم إن لم يمتنع من ظلمه سلط الله عليه ظالما آخر . ويدخل في الآية جميع من يظلم نفسه أو يظلم الرعية ، أو التاجر يظلم الناس في تجارته أو السارق وغيرهم ..
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
قال القرطبي
.... وهذا تهديد للظالم إن لم يمتنع من ظلمه سلط الله عليه ظالما آخر . ويدخل في الآية جميع من يظلم نفسه أو يظلم الرعية ، أو التاجر يظلم الناس في تجارته أو السارق وغيرهم ..
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
🎧 منهج السالكين ٢٧
መንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 27
كتاب الحج
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
መንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 27
كتاب الحج
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
رياض الصالحين
ሪያዱ ሷሊሂን ክፍል 111
በሙሐመድሲራጅ ሙ.ኑር
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ሪያዱ ሷሊሂን ክፍል 111
በሙሐመድሲራጅ ሙ.ኑር
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
የቴሌግራም ቻናል:
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
🎧 منهج السالكين ٢٨
መንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 28
كتاب البيوع
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
መንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 28
كتاب البيوع
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
🎧 منهج السالكين ٢٩
ሚንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 29
كتاب البيوع
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
ሚንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 29
كتاب البيوع
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
የዱንያ ጀነት ...
የጥንቱ የቅማል ዘመን እና የአሁኑ የቅምጥል ዘመን ...
ከሪያድ ደርስ የተቆረጠ አጭር መልእክት
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
የጥንቱ የቅማል ዘመን እና የአሁኑ የቅምጥል ዘመን ...
ከሪያድ ደርስ የተቆረጠ አጭር መልእክት
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
ይህ ሙሐመድ ሲራጅ ሙ ኑር የዩቲዩብ ቻነል ነው
ቻነሉን ሰብስክራይብ እና ሼር ያድርጉ
👇👇👇👇👇👇
https://youtube.com/@muhammedsiragemuhammednur
ይህ ሙሐመድ ሲራጅ ሙ ኑር የዩቲዩብ ቻነል ነው
ቻነሉን ሰብስክራይብ እና ሼር ያድርጉ
👇👇👇👇👇👇
https://youtube.com/@muhammedsiragemuhammednur
YouTube
MuhammedSirage MuhammedNur
Share your videos with friends, family, and the world
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የመካ ሙሽሪኮች በአላህ ፈጣሪነት ያምኑ ነበርን ? ...የ ኡሉሁያ ጉዳይ እና ተያያዥነት ያላቸው መስአላዎች
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Audio
🎧 منهج السالكين ٣٠
መንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 30
كتاب البيوع
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
መንሃጁ ሳሊኪን ክፍል 30
كتاب البيوع
ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
https://www.tg-me.com/MedrestuImamuAhmed
https://www.tg-me.com/Muhammedsirage
Forwarded from Fuad Mohammed (فؤاد محمد)
«تفسير العثيمين: الفاتحة والبقرة» (1/ 298):
وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ آمِنُوا بِمَا أَنْزَلَ اللَّهُ قَالُوا نُؤْمِنُ بِمَا أُنْزِلَ عَلَيْنَا
«ومنها: أن من دُعي إلى الحق من هذه الأمة، وقال: "المذهب كذا، وكذا". يعني ولا أرجع عنه ففيه شبه من اليهود. لأن الواجب إذا دعيت إلى الحق أن تقول: "سمعنا وأطعنا"؛ ولا تعارضه بأي قول كان، أو مذهب»
وَإِذَا قِيلَ لَهُمْ آمِنُوا بِمَا أَنْزَلَ اللَّهُ قَالُوا نُؤْمِنُ بِمَا أُنْزِلَ عَلَيْنَا
«ومنها: أن من دُعي إلى الحق من هذه الأمة، وقال: "المذهب كذا، وكذا". يعني ولا أرجع عنه ففيه شبه من اليهود. لأن الواجب إذا دعيت إلى الحق أن تقول: "سمعنا وأطعنا"؛ ولا تعارضه بأي قول كان، أو مذهب»