በነገራችን ላይ በኒቃብ ሆኖ ፎቶ profie ማድረግ ሼም ነው ፊትና መፍጠር ነው
ሙተነቂብ ከፎቶ የጠራች ናት
ሙተነቂብ ከፎቶ የጠራች ናት
👉ሚስቱን ወይም እህቱን ፎቶ አንስቶ ፕሮፋይል እና እስቶሪ ላይ የሚለጥፍ ወንድ ድርብርብ ደዩስ ነው።
ደዩስ ጀነት አይገባም ብለዋል
ነብዮ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም‼
ደዩስ ጀነት አይገባም ብለዋል
ነብዮ ሰለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም‼
እናትህ ጋር አድረህ "ጠዋት 1 ሰዓት ቀስቅሺኝ ብለካት " ጠዋት ላይ ኧረ ተነስ 1:30 ሆኗል ብላህ ደንግጠህ ስትነሳ ገና 12:30 ነው። እንዴ እማ ስትላት....
. . . . . .
"አፍህ ላይ የሆነ ነገር እንድታደርግ ብዬ ነው።"
አይ እናት ውለታዋ ብዙነው
. . . . . .
"አፍህ ላይ የሆነ ነገር እንድታደርግ ብዬ ነው።"
አይ እናት ውለታዋ ብዙነው
🔖ለምትውደው ሰው ምንም
አላድረኩለትም ብለህ አትጨነቅ
በንጹህ ልብህ መውደድ መቻልህ
ራሱ ትልቅ ስጦታ ነው! U
አላድረኩለትም ብለህ አትጨነቅ
በንጹህ ልብህ መውደድ መቻልህ
ራሱ ትልቅ ስጦታ ነው! U
Audio
☑️ እነዚህ ሶስት ነገሮች ካሉህ አንተ ሀብታም ነህ።
📍وعن عُبَيداللَّه بِن مِحْصَنٍ الأَنْصارِيِّ الخَطْمِيِّ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّه ﷺ: مَنْ أَصبح مِنكُمْ آمِنًا في سِرْبِهِ، مُعَافًى في جَسدِه، عِندهُ قُوتُ يَومِهِ، فَكَأَنَّمَا حِيزَتْ لَهُ الدُّنْيَا بِحذافِيرِها
📗رواه الترمذي وقال: حديثٌ حسنٌ.
Sadik_Ibnu_Heyru
📍وعن عُبَيداللَّه بِن مِحْصَنٍ الأَنْصارِيِّ الخَطْمِيِّ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّه ﷺ: مَنْ أَصبح مِنكُمْ آمِنًا في سِرْبِهِ، مُعَافًى في جَسدِه، عِندهُ قُوتُ يَومِهِ، فَكَأَنَّمَا حِيزَتْ لَهُ الدُّنْيَا بِحذافِيرِها
📗رواه الترمذي وقال: حديثٌ حسنٌ.
Sadik_Ibnu_Heyru
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቢስሚላህ!
ይህን ነገር አዳምጡት'ማ!
መጽሐፍ ቅዱስ ለትችት በማይመች መልኩ እንደገና modify ተደርጎ ተሻሽሎ ይጻፍ እያሉ ነው።
ይህንንም የማሻሻል ሥራ መሥራት ያለባቸው ባይብልን በሚገባ የተረዱ ሰዎች መሆን አለባቸው። ለምሳሌ፥ ወሒድ ዑመር ባይብልን በደንብ ስለሚያውቀው አሻሽሎ አዘጋጅቶ ቢፅፍልን፤ እናምንበታለን እያሉ ነው።
ምን ጉድ ነው ወገን⁉️
በነገራችን ላይ ባይብል በየጊዜው እንደሚሻሻል፣ ቃላቶች እንደሚወጡና እንደሚገቡ፣ ጽንሰ ሃሳቦችና አውዶች እንደሚቀየሩ… ታውቃላችሁ?
ይህን ነገር አዳምጡት'ማ!
መጽሐፍ ቅዱስ ለትችት በማይመች መልኩ እንደገና modify ተደርጎ ተሻሽሎ ይጻፍ እያሉ ነው።
ይህንንም የማሻሻል ሥራ መሥራት ያለባቸው ባይብልን በሚገባ የተረዱ ሰዎች መሆን አለባቸው። ለምሳሌ፥ ወሒድ ዑመር ባይብልን በደንብ ስለሚያውቀው አሻሽሎ አዘጋጅቶ ቢፅፍልን፤ እናምንበታለን እያሉ ነው።
ምን ጉድ ነው ወገን⁉️
በነገራችን ላይ ባይብል በየጊዜው እንደሚሻሻል፣ ቃላቶች እንደሚወጡና እንደሚገቡ፣ ጽንሰ ሃሳቦችና አውዶች እንደሚቀየሩ… ታውቃላችሁ?
اسلام عليكم ورحمةالله وبركاته
እንዴት ናቸው የአንሷር መክተባ የቴሌግራም ቻናል አባሎች ዛሬ ማታ 4:00 ላይ የጥያቄና የመልስ ፕሮግራም ይኖረናል። ቁርዐንን በተመለከተ ነው። ቀድሞ ለሚመልስ ተሳታፊ ሽልማት ይኖረናል።
👇👇👇
www.tg-me.com//kitab000
እንዴት ናቸው የአንሷር መክተባ የቴሌግራም ቻናል አባሎች ዛሬ ማታ 4:00 ላይ የጥያቄና የመልስ ፕሮግራም ይኖረናል። ቁርዐንን በተመለከተ ነው። ቀድሞ ለሚመልስ ተሳታፊ ሽልማት ይኖረናል።
👇👇👇
www.tg-me.com//kitab000
Telegram
አንሷር መክተባ (مكتبة الأنصار)
አንሳር መክተባ
ቁርአኖች
ኪታቦችን
አማርኛ ኢስላማዋ መጽሀፍ
በተለያየ አይነት ካልሲዎች
ጓንት እናቀርባለን
በብዛት ለምትፈልጉ ልዩ ቅናሽ አናደርጋለን
አድራሻ ካራ ረጲ ት/ት ቤት ወደ አጃምባ መውጫ አንሷር መስጂድ
0941331589/0912930524
ቁርአኖች
ኪታቦችን
አማርኛ ኢስላማዋ መጽሀፍ
በተለያየ አይነት ካልሲዎች
ጓንት እናቀርባለን
በብዛት ለምትፈልጉ ልዩ ቅናሽ አናደርጋለን
አድራሻ ካራ ረጲ ት/ት ቤት ወደ አጃምባ መውጫ አንሷር መስጂድ
0941331589/0912930524
🌿عن النبي صلى الله عليه وسلم قال لا يؤمن أحدكم حتى يحب لأخيه ما يحب لنفسه
ክርስቲያኖች ሆይ! የሚሞት ፍጡር ማምለክ ትታችሁ የማይሞተውን ሕያው አምላክ እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። በሕያውነቱ ሞት የሌለበት አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
©: ወሒድ ዑመር
©: ወሒድ ዑመር
ኢማሙ አሕመድ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:-
"ዒልም ባይኖር ኑሮ ሰዎች እንደ እንስሳ በሆኑ ነበር።
ሰዎች ከምግብ እና መጠጥ በላይ ዒልም ይበልጥ ያስፈልጋቸዋል። ምክኒያቱም ምግብ እና መጠጥ በቀን ውስጥ ሁለት ግዜ ወይም ሶስት ግዜ ቢፈልጉ ነው። እውቀት ግን በሁሉም ወቅት አስፈላጊ ነው።" [መዳሪጁ ሳሊኪን]
"ዒልም ባይኖር ኑሮ ሰዎች እንደ እንስሳ በሆኑ ነበር።
ሰዎች ከምግብ እና መጠጥ በላይ ዒልም ይበልጥ ያስፈልጋቸዋል። ምክኒያቱም ምግብ እና መጠጥ በቀን ውስጥ ሁለት ግዜ ወይም ሶስት ግዜ ቢፈልጉ ነው። እውቀት ግን በሁሉም ወቅት አስፈላጊ ነው።" [መዳሪጁ ሳሊኪን]
✍አንዲት የፈተና ሰዓት
ብዙ ያንቺ ያልሆኑ ሰዎችን
እንድታውቂ ታረግሻለች።
ብዙ ያንቺ ያልሆኑ ሰዎችን
እንድታውቂ ታረግሻለች።
ታላቁ ሶሐቢይ አቡ ደርዳእ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦
{ልክ ንግግርን እንደምትማሩት ዝምታንም ተማሩ። ዝምታ ትልቅ ትእግስት ነው።
ለመናገር ካለህ ጉጉት በላይ ለዝምታ ይበልጥ የጓጓህ ሁን።
በማያገባህ ነገር ላይ አትናገር። ሳትደነቅ በትንሽ በትልቁ ሳቅ አታብዛ።}
📚 [መካሪሙል አኽላቅ፣ አልኸራኢጢይ፡ 136]
=
IbnuMunewor
{ልክ ንግግርን እንደምትማሩት ዝምታንም ተማሩ። ዝምታ ትልቅ ትእግስት ነው።
ለመናገር ካለህ ጉጉት በላይ ለዝምታ ይበልጥ የጓጓህ ሁን።
በማያገባህ ነገር ላይ አትናገር። ሳትደነቅ በትንሽ በትልቁ ሳቅ አታብዛ።}
📚 [መካሪሙል አኽላቅ፣ አልኸራኢጢይ፡ 136]
=
IbnuMunewor
አትበሳጭ "ብስጭት የሸይጧን ነውና"
አትዘን "ጌታህ ያልፈቀደው አይሆንምና"
አትቸኩል"ላንተ ያለው አይቀርምና"
⭐️. መልካም ምሽት. 💫
አትዘን "ጌታህ ያልፈቀደው አይሆንምና"
አትቸኩል"ላንተ ያለው አይቀርምና"
⭐️. መልካም ምሽት. 💫
አንዳንዴ ዝም ብሎ መናገር የማትችሉት
አይነት ስሜት ተሰምቷችሁ አያውቅም?!
ፍቅር አይደለም ወይም ጥላቻ አይደለም
ብቻ የሆነ ነገር .....
hafugraphics
አይነት ስሜት ተሰምቷችሁ አያውቅም?!
ፍቅር አይደለም ወይም ጥላቻ አይደለም
ብቻ የሆነ ነገር .....
hafugraphics
አንዳንድ ለራሳችን የምንሰጣቸው ምክንያቶች ከወንጀሉ የከፉ ናቸው
የሰው ልጅ ስንጠይቀው ይቆጣል
አላህ ግን ካልጠየቅነው ይቆጣል
ያ ሙጂበ ደዓዋት...... የፈለግነውን ነገር ካንተ ውጪ ለማን ይጠየቃል......(ለማንም!)
<< ከአላህ በቀር የልብን መሻት የሚፈፅም ማን አለ? (ማንም!) >>
አላህ ግን ካልጠየቅነው ይቆጣል
ያ ሙጂበ ደዓዋት...... የፈለግነውን ነገር ካንተ ውጪ ለማን ይጠየቃል......(ለማንም!)
<< ከአላህ በቀር የልብን መሻት የሚፈፅም ማን አለ? (ማንም!) >>