ሰላም በዛች
የመሸፈንን ትርጉም ጥቅም አውቃ የጌታዋን
ትዕዛዝ በተገበረቹ በተሸፈነቹ ውድ እህቴ
ላይ ይስፈን 🤲
የመሸፈንን ትርጉም ጥቅም አውቃ የጌታዋን
ትዕዛዝ በተገበረቹ በተሸፈነቹ ውድ እህቴ
ላይ ይስፈን 🤲
Forwarded from ዳዕወቱል አንቢያ | Da'watul Anbiya
ታላቅ የምስራች ለወሊሶ ከተማ ሙሥሊሞች በሙሉ
እነሆ ዳዕወቱል አንቢያ ኢስላማዊ ድርጅት "ዲንህን በእውቀት ጠብቅ!" በሚል መሪ ቃል በወሊሶ ከተማ መሠረታዊ ኢሥላማዊ ትምህርቶችን የያዘ ለአንድ ቀን የሚቆይ ኮርስ አሰናድቶ ይገኛል። በመሆኑም ኮርሱ የሚሰጠው ዕለተ ዕሁድ በቀን 03/09/2017 ዓ.ል ቀን ሲሆን፤ በዚህ ኮርስ ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ቴሌግራም በመመዝገብ መሳተፍ ትችላላችሁ። ቦታው ውስን ስለሆነ ቀድመው ይመዝገቡ።
የቴሌግራም አድራሻ :- @DAIO_registration
ስልክ ቁጥር :- +251906416666
ለሴቶችም በቂ ቦታ አለ!
#ዳዕወቱል_አንቢያ
#Dawatul_Anbiya
#የነቢያት_ጥሪ_በሁሉም_ቦታ_ጊዜ_እና_ሁኔታ
እነሆ ዳዕወቱል አንቢያ ኢስላማዊ ድርጅት "ዲንህን በእውቀት ጠብቅ!" በሚል መሪ ቃል በወሊሶ ከተማ መሠረታዊ ኢሥላማዊ ትምህርቶችን የያዘ ለአንድ ቀን የሚቆይ ኮርስ አሰናድቶ ይገኛል። በመሆኑም ኮርሱ የሚሰጠው ዕለተ ዕሁድ በቀን 03/09/2017 ዓ.ል ቀን ሲሆን፤ በዚህ ኮርስ ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ቴሌግራም በመመዝገብ መሳተፍ ትችላላችሁ። ቦታው ውስን ስለሆነ ቀድመው ይመዝገቡ።
የቴሌግራም አድራሻ :- @DAIO_registration
ስልክ ቁጥር :- +251906416666
ለሴቶችም በቂ ቦታ አለ!
#ዳዕወቱል_አንቢያ
#Dawatul_Anbiya
#የነቢያት_ጥሪ_በሁሉም_ቦታ_ጊዜ_እና_ሁኔታ
~ ሰላም ለነዛ.....!
«ከነ አመላችን ችለዉን በክፉም በደጉም አብረዉን ላሉ ጓደኞቻችን !»
=
«ከነ አመላችን ችለዉን በክፉም በደጉም አብረዉን ላሉ ጓደኞቻችን !»
=
ምንድነው እቅድህ ስትባል አላህን እየጠበቅኩ ነው ከማለት በላይ እረፍት የሚሰጥ ምላሽ የለም
رَبِّ إِنِّى لِمَآ أَنزَلْتَ إِلَىَّ مِنْ خَيْرٍۢ فَقِيرٌۭ❤️
رَبِّ إِنِّى لِمَآ أَنزَلْتَ إِلَىَّ مِنْ خَيْرٍۢ فَقِيرٌۭ❤️
ዘንን ሁሉ አርቃ
የህመም በሮችን የምትዘጋ
ንግግር ብትኖር "ለኸይር ነው"
የምትለዋ ቃል ናት ።
የህመም በሮችን የምትዘጋ
ንግግር ብትኖር "ለኸይር ነው"
የምትለዋ ቃል ናት ።
ኒቃብ መልበስ ሲታይ የሚጨንቅ ይመስላል ሲለበስ ግን ያለው ሰላም የለበሰው ያውቀዋል ለብሳቹ እዩት ....
አላህ ያግራላችሁ ኒቃብ ተራ cherq ሳይሆን አላህ ሲወፍቅ ነው
አላህ ያግራላችሁ ኒቃብ ተራ cherq ሳይሆን አላህ ሲወፍቅ ነው
«ለምላስህ ከምትሰጠው ቦታ በበለጠ መልኩ ለጆሮህ የበለጥ ቦታ ስጥ፣ ሁለት ጆሮ አንድ ምላስ የተሰራልህ ከምታወራው ይልቅ የምትሰማው ብዙ እንዲሆን ተብሎ ነው»።
አቡ ደርዳእ
www.tg-me.com//muslim_Negn
አቡ ደርዳእ
www.tg-me.com//muslim_Negn
በዚህ ጉዳይ ሴቶች አይደራደሩም//
ጣውንት መራራ ናት፡ እንስራም ብትሆን።
አንድ ታዋቂ የአረቦች ቂሷ ላካፍላችሁ።
አንዱ የሚወዳት ሚስት ነበረችው፡ ግን አንድ ችግር ነበረባት[ደሞ ምንድነው እንዳትሉ]
ሚስቱም ለባልዋ በማሰብና ችግሯን ለመጠገን፡ ሁለተኛ ሚስት አግባ ብላ ጨቀጨቀችው።
ባልም ጭቅጭቋ ሲበዛበት፡ በቃ ይህን ያክል ካመረርሽ ሁለተኛ ሚስት ይዤ ልምጣ ብሎ ወጣ።
ይዞም መጣና፡ አንድ ክፍል አስቀምጧት፡ ለመጀመሪያ ሚስቱ፡ ቶሎ እመለሳለሁ ዝም ብለሽ ተከታተያት እንጂ ምንም ነገር አታናግሪያት ብሎ ወጣ።
ሲመለስ የመጀመሪያ ሚስቱ በጩኸትና በለቅሶ ተቀበለችው። ገና ከመምጣቷ በምላሷ አቃጠለችኝ፡ ሰደበችኝ አለችው።
ይኼኔ ባል ዱላ ስጪኝ ብሎ አዲሷን ሚስት በዱላ ሲላት፡ ለካ እንስራ ነበር ኒቃብ አልብሶ ያስቀመጠው፡ እንስራው ብትንትኑ ወጣ።
ሚስቱም ይህን ስታይ እንዲህ አለች፡
الضرة مرة ولو كانت جرة
ጣውንት መራራ ናት፡ እንስራም ብትሆን አለችው።
ኮፒ
ጣውንት መራራ ናት፡ እንስራም ብትሆን።
አንድ ታዋቂ የአረቦች ቂሷ ላካፍላችሁ።
አንዱ የሚወዳት ሚስት ነበረችው፡ ግን አንድ ችግር ነበረባት[ደሞ ምንድነው እንዳትሉ]
ሚስቱም ለባልዋ በማሰብና ችግሯን ለመጠገን፡ ሁለተኛ ሚስት አግባ ብላ ጨቀጨቀችው።
ባልም ጭቅጭቋ ሲበዛበት፡ በቃ ይህን ያክል ካመረርሽ ሁለተኛ ሚስት ይዤ ልምጣ ብሎ ወጣ።
ይዞም መጣና፡ አንድ ክፍል አስቀምጧት፡ ለመጀመሪያ ሚስቱ፡ ቶሎ እመለሳለሁ ዝም ብለሽ ተከታተያት እንጂ ምንም ነገር አታናግሪያት ብሎ ወጣ።
ሲመለስ የመጀመሪያ ሚስቱ በጩኸትና በለቅሶ ተቀበለችው። ገና ከመምጣቷ በምላሷ አቃጠለችኝ፡ ሰደበችኝ አለችው።
ይኼኔ ባል ዱላ ስጪኝ ብሎ አዲሷን ሚስት በዱላ ሲላት፡ ለካ እንስራ ነበር ኒቃብ አልብሶ ያስቀመጠው፡ እንስራው ብትንትኑ ወጣ።
ሚስቱም ይህን ስታይ እንዲህ አለች፡
الضرة مرة ولو كانت جرة
ጣውንት መራራ ናት፡ እንስራም ብትሆን አለችው።
ኮፒ
ሁላችንም ልባችን ውስጥ አላህ ብቻ የሚያቀው ህመም አለ
አላህ ብቻ የሚያቀው ህመም ደግሞ .
መዳኒቱ አላህ ብቻ ነው
አላህ ብቻ የሚያቀው ህመም ደግሞ .
መዳኒቱ አላህ ብቻ ነው
ለሰለምቴዎች
~
በማንም ትንኮሳ በቀላሉ የምትከፉ ስሜተ - ስስ አትሁኑ። በሰለምቴነት ሊያሸማቅቅ ለሚሞክር መሀይም እዘኑለት። ከሱ ተሽላችሁ በመገኘት አስተምሩት። ኢስላም የማንም የግል ርስት እንዳልሆነ በConfidenሳችሁ አሳዩት። በመሸማቀቅና በመከፋት ባለጌን አታስደነግጡትም። ኢስላምን በመማር እንጂ ከሙስሊም ቤተሰብ በመወለድ ብቻ ዒልም እንደማይገኝ አስረግጣችሁ ንገሩት። ሸንበቆ አስር ዓመት ውሃ ውስጥ ቢቆይ ዋና አይችልም በሉት። ከሞኝ ፊት መሰበር ሳይሆን ከአለት የጠነከረን ጥንካሬ ነው ማሳየት።
=
IbnuMunewor
~
በማንም ትንኮሳ በቀላሉ የምትከፉ ስሜተ - ስስ አትሁኑ። በሰለምቴነት ሊያሸማቅቅ ለሚሞክር መሀይም እዘኑለት። ከሱ ተሽላችሁ በመገኘት አስተምሩት። ኢስላም የማንም የግል ርስት እንዳልሆነ በConfidenሳችሁ አሳዩት። በመሸማቀቅና በመከፋት ባለጌን አታስደነግጡትም። ኢስላምን በመማር እንጂ ከሙስሊም ቤተሰብ በመወለድ ብቻ ዒልም እንደማይገኝ አስረግጣችሁ ንገሩት። ሸንበቆ አስር ዓመት ውሃ ውስጥ ቢቆይ ዋና አይችልም በሉት። ከሞኝ ፊት መሰበር ሳይሆን ከአለት የጠነከረን ጥንካሬ ነው ማሳየት።
=
IbnuMunewor
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሴት ልጅ በቀን 70 ጊዜ ብታጠፋም አንተ ይቅር ልትላት ይገባል ሰምተሀኛል ንግግሩ ወይስ ልድገመዉ እያለ ነዉ "ትስማማላችሁ ወንዶችዬ ኣ !?
www.tg-me.com//muslim_negn
www.tg-me.com//muslim_negn
አንዳንዴ ያለቀስንበትን ቀን እያስታወስን እንስቃለን
አንዳንዴ ደግሞ የሳቅንበትን ቀን እያስታወስን እናለቅሳለን
በቃ ህይወት እንዲህ ናት¿
አንዳንዴ ደግሞ የሳቅንበትን ቀን እያስታወስን እናለቅሳለን
በቃ ህይወት እንዲህ ናት¿
በራስ ቦታ ላልቆመ ሰው አንደዚህ ሆንኩ አያሉ አንደማብራራት አድካሚ ነገር የለም
ለጌታህስ ምን አንደሆንክ አያወቀ ለሱ መንገርህ ሰላምምም ነው ሃቂቃ
ለጌታህስ ምን አንደሆንክ አያወቀ ለሱ መንገርህ ሰላምምም ነው ሃቂቃ
ውሎህ ከማን ጋር ነው? ምን ይመስላል?
~
ሰው በአብዛኛው ውሎውን ይመስላል። ቁርኝቱ ከመጥፎ ሰዎች ጋር የሆነ ሰው ውስጡ ይደፈርሳል። ብዙ መጥፎ ልማዶችን ይወርሳል። በሱስ የተለከፉ ወገኖች በዚህ ወጥመድ ውስጥ የወደቁት በጓደኛ ነው።
- በጓደኛ ብልግና ውስጥ የተነከሩ አሉ።
- በጓደኛ ራሳቸውንም ሌሎችንም የሚጎዳ ፖለቲካ ውስጥ የገቡ አሉ።
- በጓደኛ ቁማር ያናወዛቸው አሉ።
- በጓደኛ ከሶላት የራቁ አሉ።
- በጓደኛ በጠዋት በማታ በኳስ፣ በፊልም፣ በሙዚቃ የተጠመዱ አሉ።
- በጓደኛ ሰንካላ ፍልስፍና ውስጥ ገብተው እምነታቸውን ያጡ ወይም አፋፍ ላይ ያሉ አሉ።
- በጓደኛ ስራቸውን፣ ገንዘባቸውን፣ ትዳራቸውን፣ ቤተሰባቸውን ያጡ አሉ።
በተቃራኒው ፡
- በጓደኛ ከሺርክ፣ ከቢድዐ፣ ከተለያዩ ወንጀሎች የወጡ፣ ወደ ዲን የመጡ አሉ።
- በጓደኛ ከወንጀል የራቁ አሉ።
- በጓደኛ ጥሩ ትዳር የመሰረቱ አሉ።
- በጓደኛ ጥሩ ስራ ያገኙ፣ የተሻለ አቅም የገነቡ አሉ።
- በጓደኛ ዲንም ዱንያም የተማሩ፣ እውቀታቸውን ያሰፉ አሉ።
- በጓደኛ ከነበሩበት ፈተና ወጥተው ተስፋቸውን ያለመለሙ፣ ነፍሳቸውን ያረጋጉ አሉ።
ስለዚህ፡
ጓደኛችን ማነው? ዝንባሌውና ተፅእኖውስ ወዴት ነው? ወደ ኸይር? ወይስ ወደ ሸር? ጓደኝነታችን አትራፊ ነው ወይስ አክሳሪ? የቁም ነገር ነው? ወይስ እንዲሁ መደበሪያ? ሂሳብ መስራትና መወሰን ይገባል።
ከዚያ በፊት እኛ ለጓደኞቻችን ምን አይነት ሰዎች ነን? ሰዎችን ወደ ሱስ፣ ወደ ወንጀል፣ ወደ ክፋት የምንጎትት ከሆንን ወዮ ለኛ! በራሳችን ብቻ ሳይሆን ባጠፋናቸው ሁሉ ተጠያቂዎች ነን። ጓደኝነታችን የኸይር ሰበብ ከሆነ ግን መታደል ነው።
ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም "ሰውበጓደኛው ሃይማኖት ላይ ነው" ይላሉ።
* አቡበክር ሲዲቅ ህይወታቸውን ሙሉ የነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ቅርብ ጓደኛ ነበሩ። እንደሳቸው ያተረፈ ማን አለ?
* አቡ ጧሊብ የነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም አጎት ነው። ደጀናቸው፣ መከታቸው ነበር። የሳቸውን እውነተኝነት በሚገባ ያውቃል። መጥፎ ጓደኞቹ ግን ሐቅ እንደሆነ ለሚመሰክርበት ኢስላም እጅ እንዳይሰጥ ይልቁንም በሺርኩ ላይ እንዲሞት አድርገውታል። ከዚህ በላይ የመጥፎ ጓደኛን አደጋ የሚያሳይ ምን አለ?
ስለዚህ፡ ጓደኞችህ/ሽ እነማን ናቸው? ወዴት እየወሰዱህ/ሽ ነው? ወዴትስ እየወስድካቸው /ሻቸው ነው? ከልብ መገምገምና ቆራጥ ውሳኔ መወሰን ይገባል።
=
IbnuMunewor
~
ሰው በአብዛኛው ውሎውን ይመስላል። ቁርኝቱ ከመጥፎ ሰዎች ጋር የሆነ ሰው ውስጡ ይደፈርሳል። ብዙ መጥፎ ልማዶችን ይወርሳል። በሱስ የተለከፉ ወገኖች በዚህ ወጥመድ ውስጥ የወደቁት በጓደኛ ነው።
- በጓደኛ ብልግና ውስጥ የተነከሩ አሉ።
- በጓደኛ ራሳቸውንም ሌሎችንም የሚጎዳ ፖለቲካ ውስጥ የገቡ አሉ።
- በጓደኛ ቁማር ያናወዛቸው አሉ።
- በጓደኛ ከሶላት የራቁ አሉ።
- በጓደኛ በጠዋት በማታ በኳስ፣ በፊልም፣ በሙዚቃ የተጠመዱ አሉ።
- በጓደኛ ሰንካላ ፍልስፍና ውስጥ ገብተው እምነታቸውን ያጡ ወይም አፋፍ ላይ ያሉ አሉ።
- በጓደኛ ስራቸውን፣ ገንዘባቸውን፣ ትዳራቸውን፣ ቤተሰባቸውን ያጡ አሉ።
በተቃራኒው ፡
- በጓደኛ ከሺርክ፣ ከቢድዐ፣ ከተለያዩ ወንጀሎች የወጡ፣ ወደ ዲን የመጡ አሉ።
- በጓደኛ ከወንጀል የራቁ አሉ።
- በጓደኛ ጥሩ ትዳር የመሰረቱ አሉ።
- በጓደኛ ጥሩ ስራ ያገኙ፣ የተሻለ አቅም የገነቡ አሉ።
- በጓደኛ ዲንም ዱንያም የተማሩ፣ እውቀታቸውን ያሰፉ አሉ።
- በጓደኛ ከነበሩበት ፈተና ወጥተው ተስፋቸውን ያለመለሙ፣ ነፍሳቸውን ያረጋጉ አሉ።
ስለዚህ፡
ጓደኛችን ማነው? ዝንባሌውና ተፅእኖውስ ወዴት ነው? ወደ ኸይር? ወይስ ወደ ሸር? ጓደኝነታችን አትራፊ ነው ወይስ አክሳሪ? የቁም ነገር ነው? ወይስ እንዲሁ መደበሪያ? ሂሳብ መስራትና መወሰን ይገባል።
ከዚያ በፊት እኛ ለጓደኞቻችን ምን አይነት ሰዎች ነን? ሰዎችን ወደ ሱስ፣ ወደ ወንጀል፣ ወደ ክፋት የምንጎትት ከሆንን ወዮ ለኛ! በራሳችን ብቻ ሳይሆን ባጠፋናቸው ሁሉ ተጠያቂዎች ነን። ጓደኝነታችን የኸይር ሰበብ ከሆነ ግን መታደል ነው።
ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም "ሰውበጓደኛው ሃይማኖት ላይ ነው" ይላሉ።
* አቡበክር ሲዲቅ ህይወታቸውን ሙሉ የነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ቅርብ ጓደኛ ነበሩ። እንደሳቸው ያተረፈ ማን አለ?
* አቡ ጧሊብ የነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም አጎት ነው። ደጀናቸው፣ መከታቸው ነበር። የሳቸውን እውነተኝነት በሚገባ ያውቃል። መጥፎ ጓደኞቹ ግን ሐቅ እንደሆነ ለሚመሰክርበት ኢስላም እጅ እንዳይሰጥ ይልቁንም በሺርኩ ላይ እንዲሞት አድርገውታል። ከዚህ በላይ የመጥፎ ጓደኛን አደጋ የሚያሳይ ምን አለ?
ስለዚህ፡ ጓደኞችህ/ሽ እነማን ናቸው? ወዴት እየወሰዱህ/ሽ ነው? ወዴትስ እየወስድካቸው /ሻቸው ነው? ከልብ መገምገምና ቆራጥ ውሳኔ መወሰን ይገባል።
=
IbnuMunewor