በ አዲስ አመት አዲስ ነገር ኮምፓስ ፕሮፐርቲስ
20% ቅድመ ክፍያ
#ለ 8 ቀድመው ለመጡ ብልህ እድለኞች ብቻ በማስታወቂያ ዋጋ እናስተናግዳለን
📍መስቀል ፍላወር 70% የተገነባ
☎️ +251929261190
👉 1,127,000 ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
➣ Studio 49 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 5,635,000 ብር
➣ 2 መኝታ 95 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 9,405,000 ብር
➣ ፔንታ ሀውስ 259 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 25,641,500 ብር
❤ ልብ ይበሉ ለ 8 እድለኞች ብቻ የወጣ የማስታወቂያ ዋጋ ነው
ለበለጠ መረጃ
👇
☎️+251929261190
20% ቅድመ ክፍያ
#ለ 8 ቀድመው ለመጡ ብልህ እድለኞች ብቻ በማስታወቂያ ዋጋ እናስተናግዳለን
📍መስቀል ፍላወር 70% የተገነባ
☎️ +251929261190
👉 1,127,000 ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
➣ Studio 49 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 5,635,000 ብር
➣ 2 መኝታ 95 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 9,405,000 ብር
➣ ፔንታ ሀውስ 259 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 25,641,500 ብር
❤ ልብ ይበሉ ለ 8 እድለኞች ብቻ የወጣ የማስታወቂያ ዋጋ ነው
ለበለጠ መረጃ
👇
☎️+251929261190
በኢትዮጵያ አየር መንገድ በብድር ጉዞ የሚያደርጉበት መንገድ አመቻቸ።
ኦሮሚያ ባንክ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ኳንተም ቴክኖሎጂ አ.ማ ሚልኪ ዲጂታል የብድር አገልግሎትን በመጠቀም በአሁን ይብረሩ፤ በኋላ ይክፈሉ (Fly Now, Pay Later) መርኃ-ግብር አብሮ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
ኦሮሚያ ባንክ ከሁለቱ ተቋማት ጋር በጋራ ከተስማማባቸዉ ጉዳዮች አንዱ፤ ባንኩ በቅርቡ ስራ ላይ ያዋለዉን ሚልኪ ዲጂታል የብድር አገልግሎት መተግበሪያ በመጠቀም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ገንዘብ ቢያጥራቸዉ ያለምንም ማስያዣያ እና ዋስትና በሚልኪ ተበድረዉ የበረራ ቲኬት በመቁረጥ ከበረሩ እና ጉዳያቸዉን ከፈፀሙ በኋላ ተረጋግተዉ የሚከፍሉበት አይነተኛ አማራጭ አመቻችቷል፡፡
“አሁን ይብረሩ፤ በኋላ ይክፈሉ” የተሰኘው መርኃ-ግብር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ጊዜያዊ የገንዘብ እጥረት ሳያሳስባቸዉ ሚልኪ መተግበሪያን በመጠቀም የአየር ቲኬታቸዉን በመቁረጥ ሀገር አቀፍም ሆነ አለም አቀፍ በረራዎችን ካከናወኑ እና ጉዳያቸዉን ከፈፀሙ በኋላ ስራቸዉን እየሰሩ እንዲከፍሉ እድል ይፈጥርላቸዋል፡፡
የሶስቱ ተቋማት እስትራቴጂካዊ አጋርነት የጥሬ ገንዝብ ዝዉዉርን በመቀነስ የሀገራችንን ዲጂታላይዜሽን ጉዞ ከማዘመን እና የፋይናንስ አካታችነትን ከመደገፍ በተጨማሪ የዜጎችን ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ በእጅጉ ያሳልጣል ተብሎ እንደሚታመን ተነግሯል።
ኦሮሚያ ባንክ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ኳንተም ቴክኖሎጂ አ.ማ ሚልኪ ዲጂታል የብድር አገልግሎትን በመጠቀም በአሁን ይብረሩ፤ በኋላ ይክፈሉ (Fly Now, Pay Later) መርኃ-ግብር አብሮ ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
ኦሮሚያ ባንክ ከሁለቱ ተቋማት ጋር በጋራ ከተስማማባቸዉ ጉዳዮች አንዱ፤ ባንኩ በቅርቡ ስራ ላይ ያዋለዉን ሚልኪ ዲጂታል የብድር አገልግሎት መተግበሪያ በመጠቀም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ገንዘብ ቢያጥራቸዉ ያለምንም ማስያዣያ እና ዋስትና በሚልኪ ተበድረዉ የበረራ ቲኬት በመቁረጥ ከበረሩ እና ጉዳያቸዉን ከፈፀሙ በኋላ ተረጋግተዉ የሚከፍሉበት አይነተኛ አማራጭ አመቻችቷል፡፡
“አሁን ይብረሩ፤ በኋላ ይክፈሉ” የተሰኘው መርኃ-ግብር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ጊዜያዊ የገንዘብ እጥረት ሳያሳስባቸዉ ሚልኪ መተግበሪያን በመጠቀም የአየር ቲኬታቸዉን በመቁረጥ ሀገር አቀፍም ሆነ አለም አቀፍ በረራዎችን ካከናወኑ እና ጉዳያቸዉን ከፈፀሙ በኋላ ስራቸዉን እየሰሩ እንዲከፍሉ እድል ይፈጥርላቸዋል፡፡
የሶስቱ ተቋማት እስትራቴጂካዊ አጋርነት የጥሬ ገንዝብ ዝዉዉርን በመቀነስ የሀገራችንን ዲጂታላይዜሽን ጉዞ ከማዘመን እና የፋይናንስ አካታችነትን ከመደገፍ በተጨማሪ የዜጎችን ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ በእጅጉ ያሳልጣል ተብሎ እንደሚታመን ተነግሯል።
በ አዲስ አመት አዲስ ነገር ኮምፓስ ፕሮፐርቲስ
20% ቅድመ ክፍያ
#ለ 8 ቀድመው ለመጡ ብልህ እድለኞች ብቻ በማስታወቂያ ዋጋ እናስተናግዳለን
📍መስቀል ፍላወር 70% የተገነባ
☎️ +251929261190
👉 1,127,000 ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
➣ Studio 49 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 5,635,000 ብር
➣ 2 መኝታ 95 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 9,405,000 ብር
➣ ፔንታ ሀውስ 259 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 25,641,500 ብር
❤ ልብ ይበሉ ለ 8 እድለኞች ብቻ የወጣ የማስታወቂያ ዋጋ ነው
ለበለጠ መረጃ
👇
☎️+251929261190
20% ቅድመ ክፍያ
#ለ 8 ቀድመው ለመጡ ብልህ እድለኞች ብቻ በማስታወቂያ ዋጋ እናስተናግዳለን
📍መስቀል ፍላወር 70% የተገነባ
☎️ +251929261190
👉 1,127,000 ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
➣ Studio 49 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 5,635,000 ብር
➣ 2 መኝታ 95 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 9,405,000 ብር
➣ ፔንታ ሀውስ 259 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 25,641,500 ብር
❤ ልብ ይበሉ ለ 8 እድለኞች ብቻ የወጣ የማስታወቂያ ዋጋ ነው
ለበለጠ መረጃ
👇
☎️+251929261190
ኢትዮጵያን የሚገልጹ መለያዎችን የያዘው አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር ይፋ ሆነ!
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን የሚገልጹ መለያዎችን የያዘውን አዲሱን የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር ይፋ አድርጓል።የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ይህንኑ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፣ ሚኒስቴሩ አዲስ የተሽከርካሪዎች የመለያ ቁጥር ሰሌዳ ዓይነቶች እና ምልክቶች መወሰኛ እና የአገልግሎት አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 1050/2017 ማዘጋጀቱን እና በዚሁ መሠረትም የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር በአዲስ እንደሚተካ ገልጸዋል።
በሥራ ላይ ያለው ሰሌዳ ከዘርፉ ዕድገት እና ኢትዮጵያ ከፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ጋር አብሮ የማይሄድ በመሆኑ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ማስፈለጉን ነው ያመላከቱት። ነባሩ ሰሌዳ ለቁጥጥር ሥርዓትም አመቺ አለመሆኑን እና ለሕገወጥነት የተጋለጠ መሆኑን ገልጸው፣ አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ በቴክኖሎጂ በታገዘ አሠራር የሚመራ በመሆኑ ለአሠራር አመቺ ነው ብለዋል።
አዲሱ ሰሌዳ ስለተሽከርካሪው ሙሉ መረጃ የሚሰጡ እና ተቆጣጣሪ አካላት በቴክኖሎጂ የሚለዩዋቸው ምሥጢራዊ መረጃዎችን ያካተተ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ይህም ማጭበርበርን ሙሉ በሙሉ የሚያስቀር ስለመሆኑ ገልጸዋል።
በ2018 ዓ.ም አዲሱን የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሙሉ በሙሉ የመተካት ሥራ እንደሚከናወንም ገልጸው፣ የተሽከርካሪ ባለቤቶች በሚወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ምዝገባ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን የሚገልጹ መለያዎችን የያዘውን አዲሱን የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር ይፋ አድርጓል።የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ይህንኑ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፣ ሚኒስቴሩ አዲስ የተሽከርካሪዎች የመለያ ቁጥር ሰሌዳ ዓይነቶች እና ምልክቶች መወሰኛ እና የአገልግሎት አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 1050/2017 ማዘጋጀቱን እና በዚሁ መሠረትም የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር በአዲስ እንደሚተካ ገልጸዋል።
በሥራ ላይ ያለው ሰሌዳ ከዘርፉ ዕድገት እና ኢትዮጵያ ከፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ጋር አብሮ የማይሄድ በመሆኑ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ማስፈለጉን ነው ያመላከቱት። ነባሩ ሰሌዳ ለቁጥጥር ሥርዓትም አመቺ አለመሆኑን እና ለሕገወጥነት የተጋለጠ መሆኑን ገልጸው፣ አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ በቴክኖሎጂ በታገዘ አሠራር የሚመራ በመሆኑ ለአሠራር አመቺ ነው ብለዋል።
አዲሱ ሰሌዳ ስለተሽከርካሪው ሙሉ መረጃ የሚሰጡ እና ተቆጣጣሪ አካላት በቴክኖሎጂ የሚለዩዋቸው ምሥጢራዊ መረጃዎችን ያካተተ ነው ያሉት ሚኒስትሩ ይህም ማጭበርበርን ሙሉ በሙሉ የሚያስቀር ስለመሆኑ ገልጸዋል።
በ2018 ዓ.ም አዲሱን የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሙሉ በሙሉ የመተካት ሥራ እንደሚከናወንም ገልጸው፣ የተሽከርካሪ ባለቤቶች በሚወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ምዝገባ ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል።
#ቴምርፕሮፐርቲስ
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
ባለ 1 መኝታ
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
ባለ 2 መኝታ
👉 78 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,970,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (897,000)
👉 99ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,385,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,138,500)
ባለ 3 መኝታ
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
ባለ 2 መኝታ
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
ባለ 3 መኝታ
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 121 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,495,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,149,500)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
📍 ተክለሐይማኖት (ሱማሌ ተራ)
ባለ 3መኝታ
👉 110ካሬ ሙሉ ክፍያ = 12,100,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,210,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://www.tg-me.com/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
⩩ 100% ለሚከፍሉ ከ30% እስከ 35% የሚደርስ ታላቅ እውነተኛ ቅናሽ አዘጋጅተናል።
⩩ እንዲሁም 40% ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ የ20% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
📍 ሊሴ ገ/ማርያም
ባለ 1 መኝታ
👉 66 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 7,590,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (759,000)
👉 71 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,165,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (816,500)
ባለ 2 መኝታ
👉 78 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,970,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (897,000)
👉 99ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,385,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,138,500)
ባለ 3 መኝታ
👉 132 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 14,520,000
ቅድመ ክፍያ 10% (1,452,000)
👉 146 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 16,060,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,606,000)
📍 አያት (ፈረስ ቤት)
ባለ 2 መኝታ
👉 88 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 8,360,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (836,000)
ባለ 3 መኝታ
👉 108 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 10,260,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,026,000)
👉 121 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 11,495,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,149,500)
👉 137 ካሬ ሙሉ ክፍያ = 15,070,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,50,000)
📍 ተክለሐይማኖት (ሱማሌ ተራ)
ባለ 3መኝታ
👉 110ካሬ ሙሉ ክፍያ = 12,100,000
ቅድመ ክፍያ = 10% (1,210,000)
⩩ ቀሪውን 90%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://www.tg-me.com/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
“ የትግራይ ህዝብ ‘ ከሻዕቢያ መንግስት ጋር የሚደረግ ትብብር/ፅምዶ አልፈልግም ‘ ነው ያለው “ - ሌ/ጄነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ
ትግራይ የሚገኙት የህወሓት አመራሮች ከሻዕቢያ (ከኢሳያስ መንግሥት ጋር) ሽርክና በመፍጠር ጦርነት ለመቀስቀስ እየሰሩ እንደሚገኙ የቀድሞ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራር ሌ/ጄነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ ተናገሩ።
ይህን የተናገሩት ኤን ቢ ሲ - ኢትዮጵያ ከተባለ የቴሌቪዥ ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ነው።
ሌ/ጄነራል ፃድቃን ፤ የህወሓት ሰዎች ከኢሳያስ መንግስት ጋር በማበር ጦርነት ለመቀስቀስ እየሰሩ ያሉት የወንጀል ስራዎቻቸውን ለመሸፈን እንደሆነ ጠቁመዋል።
“ የወንጀል ስራዎች እና ወደ ጦርነት የተገባበት ውሳኔ እራሱ (የቀድሞው ጦርነት) accountable መሆን አለበት “ ብለዋል።
ሌ/ጄነራሉ ፥ እጅግ በጣም ብዙ የጠፉ ፣ የተሰረቁ ፣ የተዘረፉ ንብረቶች፣ ወርቅ፣ መሬት ፣ ገንዘብ እንዳለ ጠቁመዋል። በዚህ የወንጀል ተግባር ውስጥ በግልጽ የሚታወቁ ትላልቅ አመራሮች እንዳሉበት ገልጸዋል።
እነዚህ አካላት የወንጀል ስራዎቻቸውና የፖለቲካ ስልጣን ፍላጎታቸው አንድ ላይ እንደተቀላቀሉ ፤ ይህን ለመከላከል ወይም ከሰሯቸው የወንጀል ስራዎች ነጻ ለመሆን የሚያስችላቸው አንዱ መንገድ #ጦርነት መፍጠር እንደሆነ እንደሚያምኑ አመልክተዋል። ለዚህም “ ከኢሳያስ መንግሥት ጋር መተባበር ነው - ፅምዶ “ ብለው እየሰሩበት እንደሆነ ገልጸዋል።
“ የትግራይ ህዝብ እያንዳንዱ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ አውቆባቸዋል “ ያሉት ሌ/ጄነራሉ ፤ የትግራይ ጄኖሳይድ ኮሚሽን ባጠናው ጥናት በትግራይ ጦርነት ወቅት 75% የግፍና የወንጀል ስራዎችን የሰራው የኤርትራ ሰራዊት እንደሆነ መመላከቱን ተናግረዋል።
- ሰው የገደለው
- ሴቶች የደፈረው
- ሴቶች ማዕፀን ላይ ያልሆነ ነገር ያስገባው የኤርትራ ሰራዊት እንደሆነ ገልጸዋል።
“ የአክሱም ነፍሰ ገዳይ የሻዕቢያ ወታደር ነው ፤ የማህበረ ደጎ ነፍሰ ገዳይ የሻዕቢያ ወታደር ነው ፤ የማርያም ደንገላት ነፍሰ ገዳይ የሻዕቢያ ወታደር ነው ፤ ደቡብ ትግራይ ራያ ላይ መጥቶ በመቶዎች የሚሆኑ ሰዎችን ረሽኖ የሄደው የሻዕቢያ ወታደር ነው “ ብለዋል።
ህዝቡ ይሄንና የወታደራዊ እና የፖለቲካ መሪዎቹን ፍላጎት እንዲሁም የሚያደርጉትን ግንኙነት ስለሚያውቅ ከሻዕቢያ ጋር የሚደረግ ትብብር /ፅምዶ “ አልፈልግም “ ነው ያለው ሲሉ ተናግረዋል።
ከእነሱ ጋር በወንጀል የተሳሰረው ካልሆነ በስተቀር ህዝቡ ከኢሳያስ መንግሥት ጋር መተባበር ጥፋት እንደሚያመጣ አምኖ አልተቀበለውም ሲሉ አክለዋል።
እነዚህ ጦርነት እንዲነሳ የሚፈልጉ እና እየሰሩ ያሉ አካላት በኤርትራ ፣ በሱዳን በኩል ጥይት፣ ጠመንጃ እንደሚያስገቡ ፤ የጦር መሳሪያም እንደሚገዙ ይህንንም ሰው እንደሚያውቅ ሌ/ጄነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ ተናግረዋል።
ሌ/ጄነራሉ በትግራይ ጦርነት ወቅት ጦር የመሩ፣ በኃላም የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ከፍተኛ አመራር ሆነው የሰሩ ፣ አለመግባባት ሲፈጠር ትግራይን ለቀው የወጡ አንጋፋ የትግራይ ጄነራል ናቸው።
(የሌ/ጄነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ ንግግር ከላይ ተያይዟል - ኤን ቢ ሲ ቴሌቪዥን ኢትዮጵያ)
ትግራይ የሚገኙት የህወሓት አመራሮች ከሻዕቢያ (ከኢሳያስ መንግሥት ጋር) ሽርክና በመፍጠር ጦርነት ለመቀስቀስ እየሰሩ እንደሚገኙ የቀድሞ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራር ሌ/ጄነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ ተናገሩ።
ይህን የተናገሩት ኤን ቢ ሲ - ኢትዮጵያ ከተባለ የቴሌቪዥ ጣቢያ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ነው።
ሌ/ጄነራል ፃድቃን ፤ የህወሓት ሰዎች ከኢሳያስ መንግስት ጋር በማበር ጦርነት ለመቀስቀስ እየሰሩ ያሉት የወንጀል ስራዎቻቸውን ለመሸፈን እንደሆነ ጠቁመዋል።
“ የወንጀል ስራዎች እና ወደ ጦርነት የተገባበት ውሳኔ እራሱ (የቀድሞው ጦርነት) accountable መሆን አለበት “ ብለዋል።
ሌ/ጄነራሉ ፥ እጅግ በጣም ብዙ የጠፉ ፣ የተሰረቁ ፣ የተዘረፉ ንብረቶች፣ ወርቅ፣ መሬት ፣ ገንዘብ እንዳለ ጠቁመዋል። በዚህ የወንጀል ተግባር ውስጥ በግልጽ የሚታወቁ ትላልቅ አመራሮች እንዳሉበት ገልጸዋል።
እነዚህ አካላት የወንጀል ስራዎቻቸውና የፖለቲካ ስልጣን ፍላጎታቸው አንድ ላይ እንደተቀላቀሉ ፤ ይህን ለመከላከል ወይም ከሰሯቸው የወንጀል ስራዎች ነጻ ለመሆን የሚያስችላቸው አንዱ መንገድ #ጦርነት መፍጠር እንደሆነ እንደሚያምኑ አመልክተዋል። ለዚህም “ ከኢሳያስ መንግሥት ጋር መተባበር ነው - ፅምዶ “ ብለው እየሰሩበት እንደሆነ ገልጸዋል።
“ የትግራይ ህዝብ እያንዳንዱ የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ አውቆባቸዋል “ ያሉት ሌ/ጄነራሉ ፤ የትግራይ ጄኖሳይድ ኮሚሽን ባጠናው ጥናት በትግራይ ጦርነት ወቅት 75% የግፍና የወንጀል ስራዎችን የሰራው የኤርትራ ሰራዊት እንደሆነ መመላከቱን ተናግረዋል።
- ሰው የገደለው
- ሴቶች የደፈረው
- ሴቶች ማዕፀን ላይ ያልሆነ ነገር ያስገባው የኤርትራ ሰራዊት እንደሆነ ገልጸዋል።
“ የአክሱም ነፍሰ ገዳይ የሻዕቢያ ወታደር ነው ፤ የማህበረ ደጎ ነፍሰ ገዳይ የሻዕቢያ ወታደር ነው ፤ የማርያም ደንገላት ነፍሰ ገዳይ የሻዕቢያ ወታደር ነው ፤ ደቡብ ትግራይ ራያ ላይ መጥቶ በመቶዎች የሚሆኑ ሰዎችን ረሽኖ የሄደው የሻዕቢያ ወታደር ነው “ ብለዋል።
ህዝቡ ይሄንና የወታደራዊ እና የፖለቲካ መሪዎቹን ፍላጎት እንዲሁም የሚያደርጉትን ግንኙነት ስለሚያውቅ ከሻዕቢያ ጋር የሚደረግ ትብብር /ፅምዶ “ አልፈልግም “ ነው ያለው ሲሉ ተናግረዋል።
ከእነሱ ጋር በወንጀል የተሳሰረው ካልሆነ በስተቀር ህዝቡ ከኢሳያስ መንግሥት ጋር መተባበር ጥፋት እንደሚያመጣ አምኖ አልተቀበለውም ሲሉ አክለዋል።
እነዚህ ጦርነት እንዲነሳ የሚፈልጉ እና እየሰሩ ያሉ አካላት በኤርትራ ፣ በሱዳን በኩል ጥይት፣ ጠመንጃ እንደሚያስገቡ ፤ የጦር መሳሪያም እንደሚገዙ ይህንንም ሰው እንደሚያውቅ ሌ/ጄነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ ተናግረዋል።
ሌ/ጄነራሉ በትግራይ ጦርነት ወቅት ጦር የመሩ፣ በኃላም የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ከፍተኛ አመራር ሆነው የሰሩ ፣ አለመግባባት ሲፈጠር ትግራይን ለቀው የወጡ አንጋፋ የትግራይ ጄነራል ናቸው።
(የሌ/ጄነራል ፃድቃን ገብረትንሳኤ ንግግር ከላይ ተያይዟል - ኤን ቢ ሲ ቴሌቪዥን ኢትዮጵያ)
❇️ ዛሬ ነገ ሳይሉ ገንዘቦን ከዋጋ ግሽበት ይታደጉ
❇️ የአንድ ሚሊየን ብር የአያት አክሲዮን የነበራቸው ባለ አክሲዮኖች በ4 ዓመት ብቻ ብራቸውን ወደ 4,414,237 ብር አሳድገዋል
በ2013 ዓም ብቻ 31.4% ትርፍ አትርፈው
ወደ 1,310,000 ብር አሳድገዋል
በ2014 ዓም ብቻ 44% ብር አትርፈው
ወደ 1,886,400 ብር አሳድገዋል
በ2015 ዓም ብቻ 51.38% ትርፍ አትርፈው
ወደ 2,855,632 ብር አሳድገዋል
በ2016 ዓም ብቻ 45.02% ትርፍ አትርፈዋል
ወደ 4,414,237 ብር አሳድገዋል
❇️ የአያት አ.ማ. የተሰማራባቸው የስራ ዘርፎች
📌 በሪል ስቴት ልማት
📌 በሆቴልና ቱሪዝም
📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና
📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት
❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአያት አክሲዮን ባለድርሻ በመሆን የ8 ድርጅቶች ባለቤት ይሁኑ
❇️ ከተመዘገቡ ከአንድ ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ስለሚሆኑ ፈጥነው በመመዝገብ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ
❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ
❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ባላችሁበት ወይንም በወዳጆቻችሁ በኩል የአያት አክሲዮን ባለቤት መሆን ትችላላቹህ
❇️ በተጨማሪም በመሀል ካሳንችስ ለ100 ቤቶች ብቻ ባወጣነው የበዓል ታላቅ ቅናሽ ከ 3.7 ሚሊየን ብር ጠቅላላ ክፍያ እንዲሁም ከ470,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት ባለቤት መሆን ይችላሉ
☎️ ለበለጠ መረጃ በ 0979804444 በቀጥታ @Ayatsharecompany0 በቴሌግራም ወይንም በዋትሳፕ ይደውሉ
❇️ የአንድ ሚሊየን ብር የአያት አክሲዮን የነበራቸው ባለ አክሲዮኖች በ4 ዓመት ብቻ ብራቸውን ወደ 4,414,237 ብር አሳድገዋል
በ2013 ዓም ብቻ 31.4% ትርፍ አትርፈው
ወደ 1,310,000 ብር አሳድገዋል
በ2014 ዓም ብቻ 44% ብር አትርፈው
ወደ 1,886,400 ብር አሳድገዋል
በ2015 ዓም ብቻ 51.38% ትርፍ አትርፈው
ወደ 2,855,632 ብር አሳድገዋል
በ2016 ዓም ብቻ 45.02% ትርፍ አትርፈዋል
ወደ 4,414,237 ብር አሳድገዋል
❇️ የአያት አ.ማ. የተሰማራባቸው የስራ ዘርፎች
📌 በሪል ስቴት ልማት
📌 በሆቴልና ቱሪዝም
📌 በማርብል ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በጠጠር ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በብሎኬት ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌 በእንጨትና ብረታብረት ውጤቶች ማምረቻ ኢንዱስትሪ
📌በትምህርት ኢንቨስትመንት እና
📌 በፋይናንሻል ኢንቨስትመንት
❇️ ከ112,500 ብር ጀምሮ የአያት አክሲዮን ባለድርሻ በመሆን የ8 ድርጅቶች ባለቤት ይሁኑ
❇️ ከተመዘገቡ ከአንድ ወር ጀምሮ የትርፍ ተካፋይ ስለሚሆኑ ፈጥነው በመመዝገብ የትርፍ ተካፋይ ይሁኑ
❇️ ትርፋማ የሆነውን የአያት አክሲዮንን ለእርስዎ ፣ ለታዳጊ ልጅዎ ፣ ለቤተሰብዎ እና ለወዳጅ ዘመድዎ በስጦታ ያበርክቱ
❇️ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ባላችሁበት ወይንም በወዳጆቻችሁ በኩል የአያት አክሲዮን ባለቤት መሆን ትችላላቹህ
❇️ በተጨማሪም በመሀል ካሳንችስ ለ100 ቤቶች ብቻ ባወጣነው የበዓል ታላቅ ቅናሽ ከ 3.7 ሚሊየን ብር ጠቅላላ ክፍያ እንዲሁም ከ470,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ የቤት ባለቤት መሆን ይችላሉ
☎️ ለበለጠ መረጃ በ 0979804444 በቀጥታ @Ayatsharecompany0 በቴሌግራም ወይንም በዋትሳፕ ይደውሉ
በ አዲስ አመት አዲስ ነገር ኮምፓስ ፕሮፐርቲስ
20% ቅድመ ክፍያ
#ለ 8 ቀድመው ለመጡ ብልህ እድለኞች ብቻ በማስታወቂያ ዋጋ እናስተናግዳለን
📍መስቀል ፍላወር 70% የተገነባ
☎️ +251929261190
👉 1,127,000 ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
➣ Studio 49 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 5,635,000 ብር
➣ 2 መኝታ 95 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 9,405,000 ብር
➣ ፔንታ ሀውስ 259 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 25,641,500 ብር
❤ ልብ ይበሉ ለ 8 እድለኞች ብቻ የወጣ የማስታወቂያ ዋጋ ነው
ለበለጠ መረጃ
👇
☎️+251929261190
20% ቅድመ ክፍያ
#ለ 8 ቀድመው ለመጡ ብልህ እድለኞች ብቻ በማስታወቂያ ዋጋ እናስተናግዳለን
📍መስቀል ፍላወር 70% የተገነባ
☎️ +251929261190
👉 1,127,000 ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
➣ Studio 49 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 5,635,000 ብር
➣ 2 መኝታ 95 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 9,405,000 ብር
➣ ፔንታ ሀውስ 259 ካሬ ጠቅላላ ዋጋ 25,641,500 ብር
❤ ልብ ይበሉ ለ 8 እድለኞች ብቻ የወጣ የማስታወቂያ ዋጋ ነው
ለበለጠ መረጃ
👇
☎️+251929261190
Forwarded from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
ዛሬ በናይሮቢ፣ ኬንያ “ዲጂታላይዜሽንን ለቀጠናዊ የእሴት ሰንሰለት መጎልበት በመጠቀም ለዘላቂ እና አካታች እድገት ማዋል” በሚል ጭብጥ በተካሄደው 24ኛው የCOMESA መሪዎች ጉባኤ ላይ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የአፍሪካን የኢኮኖሚ ታሪክ የመቀየር ልዩ እድል እንዳቀረበልን አፅንኦት ሰጥቼ አንስቻለሁ። እንደ አኅጉር የየሀገሮቻችንን ጥረቶች ለማጣመር እና ቀጠናዊ ትስስሮችን ለማፋጠን ክሂሎቱ እና መሠረቱ አለን።
በኢትዮጵያ ዲጂታል ክሂሎትን ለማበልጸግ እና አስፈላጊ መሠረተ ልማት ለመገንባት ጥሩ ርምጃዎች ተራምደናል። የጋራ ዲጂታል ነጋችንን ለማሳደግ በትብብር ለመሥራት ዝግጁ ነን።
At the 24th COMESA Summit of Heads of State and Government held today in Nairobi, Kenya, under the theme “Leveraging Digitalization to Deepen Regional Value Chains for Sustainable and Inclusive Growth,” I emphasized that digital transformation presents a unique opportunity to rewrite Africa’s economic story. As a continent, we possess the talent and digital foundations needed to connect national efforts and accelerate regional integration.
In Ethiopia, we are making significant strides in developing digital talent and building the necessary infrastructure. Undoubtedly, we stand ready to collaborate in advancing our shared digital future.
በኢትዮጵያ ዲጂታል ክሂሎትን ለማበልጸግ እና አስፈላጊ መሠረተ ልማት ለመገንባት ጥሩ ርምጃዎች ተራምደናል። የጋራ ዲጂታል ነጋችንን ለማሳደግ በትብብር ለመሥራት ዝግጁ ነን።
At the 24th COMESA Summit of Heads of State and Government held today in Nairobi, Kenya, under the theme “Leveraging Digitalization to Deepen Regional Value Chains for Sustainable and Inclusive Growth,” I emphasized that digital transformation presents a unique opportunity to rewrite Africa’s economic story. As a continent, we possess the talent and digital foundations needed to connect national efforts and accelerate regional integration.
In Ethiopia, we are making significant strides in developing digital talent and building the necessary infrastructure. Undoubtedly, we stand ready to collaborate in advancing our shared digital future.
