This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እኛ እንደ ህወሓቱ ጄኔራል ምግበ ከሃዲ አይደለንም:: ምግበ እኛን በክህደት ሊከስ አይችልም:: ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ:: ጆሮ ያለው ይስማ!!!
ፊልድ ማርሻሉ ሲናገሩ ጠላት ጆሮ ሰጥቶ ይሰማል። ካድሬዎቹ ደግሞ ረጅም ምላሳቸውን ያወናጭፋሉ። በተለይ የህውሀት ሰዎች ፊልድ ማርሻሉን ጠንቅቀው ያውቋቸዋል። የማያውቋቸው የህውሀት ስልብ ባሮች ናቸው።
ከሞቃዲሾ እስከባድመ ከባድመ እስከ ዳርፉር፣ ከዳርፉር እስከኑባ ማውንቴኖች ከኑባ ተራሮች እስከ ቆላተንቤን የፊልድ ማርሻሉን ክንድ ያልቀመሰ ማን ነው? ሰውየውን እንኳን የሐገር ውስጥ ተላላኪ የሱዳንና የሶማሊያ አማፂያን ጠንቅቀው ያውቋቸዋል። ለዚህ ነው ፊልድ ማርሻል አንድ ነገር ሲናገሩ የአፍሪካ ወታደራዊ Military analyst የተባለ ረጃጅም ትንታኔውን ሲፅፍ የሚውለው። ለዚህ ነው ማርሻሉ ቃል ሲተነፍሱ ጎረቤት ሐገር ነውጥ የሚሆነው።
የሽምግልና ዘመኑን በሰላም መጨረስ የሚፈልግ ማንኛውም ሰው ከኢትዮጵያ ሃያላን የጦር መሪዎች ክንድ ጋር መላተም የለበትም ይላሉ ብዙ አዋቂዎች። ጆሮ ያለው ይስማ።
ፊልድ ማርሻሉ ሲናገሩ ጠላት ጆሮ ሰጥቶ ይሰማል። ካድሬዎቹ ደግሞ ረጅም ምላሳቸውን ያወናጭፋሉ። በተለይ የህውሀት ሰዎች ፊልድ ማርሻሉን ጠንቅቀው ያውቋቸዋል። የማያውቋቸው የህውሀት ስልብ ባሮች ናቸው።
ከሞቃዲሾ እስከባድመ ከባድመ እስከ ዳርፉር፣ ከዳርፉር እስከኑባ ማውንቴኖች ከኑባ ተራሮች እስከ ቆላተንቤን የፊልድ ማርሻሉን ክንድ ያልቀመሰ ማን ነው? ሰውየውን እንኳን የሐገር ውስጥ ተላላኪ የሱዳንና የሶማሊያ አማፂያን ጠንቅቀው ያውቋቸዋል። ለዚህ ነው ፊልድ ማርሻል አንድ ነገር ሲናገሩ የአፍሪካ ወታደራዊ Military analyst የተባለ ረጃጅም ትንታኔውን ሲፅፍ የሚውለው። ለዚህ ነው ማርሻሉ ቃል ሲተነፍሱ ጎረቤት ሐገር ነውጥ የሚሆነው።
የሽምግልና ዘመኑን በሰላም መጨረስ የሚፈልግ ማንኛውም ሰው ከኢትዮጵያ ሃያላን የጦር መሪዎች ክንድ ጋር መላተም የለበትም ይላሉ ብዙ አዋቂዎች። ጆሮ ያለው ይስማ።
ህወሓት በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል ወሰን ውስጥ በማግባት 6 መንደሮችን በጉልበት በመቆጣጠር ንጹሃንን በሞርታርና በዙ-23 በመደብደብ ተኩስ ከፍቷል።
ይህ የህወሓት ቡድን በቶንሳ ቀበሌ ላይ ተኩስ በሚከፈትበት ወቅት የአፋር ሽማግሌዎች እንዲመለሱ ቢማፀኗቸውም አሻፈረኝ በማለት ግጭቱን አስከትሏል።
የህወሓት ቡድን ከድርጊቱ በአስቸኳይ ካልተቆጠበ የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የዜጎች ደህንነትና የወሰኑን ክብር የማስጠበቅ፣ እንዲሁም ራስን ከማንኛውም ውጫዊ ጥቃት የመከላከል ኃላፊነቱን እንደሚወጣ እንገልፃለን።
ይህ የህወሓት ቡድን በቶንሳ ቀበሌ ላይ ተኩስ በሚከፈትበት ወቅት የአፋር ሽማግሌዎች እንዲመለሱ ቢማፀኗቸውም አሻፈረኝ በማለት ግጭቱን አስከትሏል።
የህወሓት ቡድን ከድርጊቱ በአስቸኳይ ካልተቆጠበ የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የዜጎች ደህንነትና የወሰኑን ክብር የማስጠበቅ፣ እንዲሁም ራስን ከማንኛውም ውጫዊ ጥቃት የመከላከል ኃላፊነቱን እንደሚወጣ እንገልፃለን።
#NewsAlert‼️ Tigray Afar “ ኃላቀሩ ቡድን የፌደራል መንግስትን ወደ ግጭት ለማስገባት በዓፋር በኩል ትንኮሳዎች ፈፅሟል ይህንንም ትንኮሳ ሻዕብያ አጀንዳ ለማስፈፀም የተደረገ ነው “ - አቶ ጌታቸው ረዳ
ጥቂት የትግራይ ኃይል አመራሮች በሻዕብያ ትእዛዝ ሰጪነት በፌደራል መንግስት ላይ ትንኮሳ እንደጀመሩና ይህን ትንኮሳ እንዲያቆሙ አቶ ጌታቸው ረዳ አሳሰቡ።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ፤ “ ፍስሃ ማንጁስና ዮሃንስ መዲድ የተባለችሁ የትግራይ ሰራዊት አመራሮች የጀመራችሁትን የግጭት ቀስቃስ እንቅስቃሴ አቁሙ “ ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ሚንስትሩ “ ኃላቀር ቡድን “ ሲሉ የጠቀሱት የህወሓት አመራር የፕሪቶሪያ ስምምነት ለመቅደድ ሁሉም ዓይነት ትንኮሳ ቢፈፅምም የፌደራል መንግስት የአፀፋ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል ብለዋል።
“ ኃላቀር “ ያሉት የህወሓት አመራር ቡድን የፌደራል መንግስትን ወደ ግጭት ለማስገባት “ በዓፋር በኩል ትንኮሳዎች ፈፅሟል ይህንንም የአዛዡና ጌታውን ሻዕብያ አጀንዳ ለማስፈፀም የተደረገ ነው “ ሲሉ ገልጸዋል።
በዓፋር ክልል በኩል በፌደራል መንግስት ላይ የተደረገው ትንኮሳ “ ጀነራል ፍስሃ ማንጁስና ጀነራል ዮሃንስ መዲድ ናቸው የመሩት ማቆም ያለባቸው እነሱ ናቸው “ ሲሉ አሳስበዋል።
“ ጦር አውርድ በሚል ፀሎት በራስ ህዝብ ላይ መከራና ጭፍጨፋ መጋበዝ ክህደት ነው “ ያሉት ሚንስተር ጌታቸው “ በትግራይና በዓፋር በኩል ያላችሁት የትግራይ ሰራዊት (TDF ) እና የትግራይ የሰላም ሃይል (TPF) የሻዕብያን ፍላጎት ለማሳካት ወደ እርስ በርስ ግጭት መግባት የለባችሁም “ ብለዋል።
“ ለትግራይ የሚያስብና እርባና ያለው ሰው ሦስተኛ ዓመቱ ያስቆጠረውን የፕሪቶሪያ ውል ከወዴት ደረሰ ? ብሎ መጠየቅ ብቻ ነው የሚያዋጣው “ ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ገልጸዋል።
ትላንት ማክሰኞ ጥቅምት 25 /2018 ዓ.ም ከሰዓት በኃላ በትግራይ ኃይሎች እና በትግራይና ዓፋር ክልል አዋሳኝ በሚገኙት ራሳቸውን “ የትግራይ የሰላም ኃይል ታጣቂዎች (TPF) “ ብለው በሚጠሩት መካካል ግጭት መቀስቀሱ በማህበራዊ የትስስር ገፆች በስፋት ተነግሯል።
ጥቂት የትግራይ ኃይል አመራሮች በሻዕብያ ትእዛዝ ሰጪነት በፌደራል መንግስት ላይ ትንኮሳ እንደጀመሩና ይህን ትንኮሳ እንዲያቆሙ አቶ ጌታቸው ረዳ አሳሰቡ።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ፤ “ ፍስሃ ማንጁስና ዮሃንስ መዲድ የተባለችሁ የትግራይ ሰራዊት አመራሮች የጀመራችሁትን የግጭት ቀስቃስ እንቅስቃሴ አቁሙ “ ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ሚንስትሩ “ ኃላቀር ቡድን “ ሲሉ የጠቀሱት የህወሓት አመራር የፕሪቶሪያ ስምምነት ለመቅደድ ሁሉም ዓይነት ትንኮሳ ቢፈፅምም የፌደራል መንግስት የአፀፋ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል ብለዋል።
“ ኃላቀር “ ያሉት የህወሓት አመራር ቡድን የፌደራል መንግስትን ወደ ግጭት ለማስገባት “ በዓፋር በኩል ትንኮሳዎች ፈፅሟል ይህንንም የአዛዡና ጌታውን ሻዕብያ አጀንዳ ለማስፈፀም የተደረገ ነው “ ሲሉ ገልጸዋል።
በዓፋር ክልል በኩል በፌደራል መንግስት ላይ የተደረገው ትንኮሳ “ ጀነራል ፍስሃ ማንጁስና ጀነራል ዮሃንስ መዲድ ናቸው የመሩት ማቆም ያለባቸው እነሱ ናቸው “ ሲሉ አሳስበዋል።
“ ጦር አውርድ በሚል ፀሎት በራስ ህዝብ ላይ መከራና ጭፍጨፋ መጋበዝ ክህደት ነው “ ያሉት ሚንስተር ጌታቸው “ በትግራይና በዓፋር በኩል ያላችሁት የትግራይ ሰራዊት (TDF ) እና የትግራይ የሰላም ሃይል (TPF) የሻዕብያን ፍላጎት ለማሳካት ወደ እርስ በርስ ግጭት መግባት የለባችሁም “ ብለዋል።
“ ለትግራይ የሚያስብና እርባና ያለው ሰው ሦስተኛ ዓመቱ ያስቆጠረውን የፕሪቶሪያ ውል ከወዴት ደረሰ ? ብሎ መጠየቅ ብቻ ነው የሚያዋጣው “ ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ገልጸዋል።
ትላንት ማክሰኞ ጥቅምት 25 /2018 ዓ.ም ከሰዓት በኃላ በትግራይ ኃይሎች እና በትግራይና ዓፋር ክልል አዋሳኝ በሚገኙት ራሳቸውን “ የትግራይ የሰላም ኃይል ታጣቂዎች (TPF) “ ብለው በሚጠሩት መካካል ግጭት መቀስቀሱ በማህበራዊ የትስስር ገፆች በስፋት ተነግሯል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የክህደት ሃይሉ የክህደት ቃታውን ዳግም ሳበ!
ፊልድ ማርሻሉ ከቀናት በፊት ያለጦርነት መኖር የማይችለው ኋላቀሩ የህውሀት አንጃ እንደአረም ከስሩ ካልተነቀለ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሰላም አየር እንደማይተነፍስ ተናግረው ነበር።
ፊልድ ማርሻሉ ይሄን ሃይል መለስ ብለው ትናንት የግብፅ ቅጥረኛ የሆነው የሻእቢያ ተላላኪ ነበር ብለውት ነበር። ዛሬም የሆነው ይሄ ነው። ይሄ የክህደት ሃይል እንደእባብ አፈር እየላሰ አቅም ያገኘ በመሰለው ቁጥር ኢትዮጵያን ይነድፋል።
ዛሬ በአፋር የፈፀመው ወንጀል በብዙ ጥረት የተገኘውን የፕሪቶሪያን ስምምነት በግልፅ ያፈረሰ ከመሆኑም ባሻገር የህውሀት ጉጅለ ከስህተቱ የማይማር የደናቁርት መከማቻ እንደሆነ ለአለም ያሳየበት ነው።
የግብፅና የሻቢያ ቅጥረኛ የሆነው ይሄ አረመኔ ቅጥረኛ ቡድን ወጣቶችን እንደለመደው ለመማገድ በአፋር በኩል በሐገራችን ኢትዮጵያ ላይ ዳግም የክህደት ቃታውን ስቧል። አረመኔው የህውሀት ጉጅለ ከነግብር አበሩ ግብአተ አፈሩ ሊቃረብ የደረሰ ይመስላል።
ኢትዮጵያን የሚያሸንፍ ሃይል የለም!
ፊልድ ማርሻሉ ከቀናት በፊት ያለጦርነት መኖር የማይችለው ኋላቀሩ የህውሀት አንጃ እንደአረም ከስሩ ካልተነቀለ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሰላም አየር እንደማይተነፍስ ተናግረው ነበር።
ፊልድ ማርሻሉ ይሄን ሃይል መለስ ብለው ትናንት የግብፅ ቅጥረኛ የሆነው የሻእቢያ ተላላኪ ነበር ብለውት ነበር። ዛሬም የሆነው ይሄ ነው። ይሄ የክህደት ሃይል እንደእባብ አፈር እየላሰ አቅም ያገኘ በመሰለው ቁጥር ኢትዮጵያን ይነድፋል።
ዛሬ በአፋር የፈፀመው ወንጀል በብዙ ጥረት የተገኘውን የፕሪቶሪያን ስምምነት በግልፅ ያፈረሰ ከመሆኑም ባሻገር የህውሀት ጉጅለ ከስህተቱ የማይማር የደናቁርት መከማቻ እንደሆነ ለአለም ያሳየበት ነው።
የግብፅና የሻቢያ ቅጥረኛ የሆነው ይሄ አረመኔ ቅጥረኛ ቡድን ወጣቶችን እንደለመደው ለመማገድ በአፋር በኩል በሐገራችን ኢትዮጵያ ላይ ዳግም የክህደት ቃታውን ስቧል። አረመኔው የህውሀት ጉጅለ ከነግብር አበሩ ግብአተ አፈሩ ሊቃረብ የደረሰ ይመስላል።
ኢትዮጵያን የሚያሸንፍ ሃይል የለም!
#ቴምርፕሮፐርቲስ #እነሆ_አዲስሳይት
📍 ሳር ቤት
#በ35%ቅናሽ! (በ100% ክፍያ)
👉 ባለ 2 መኝታ = 81ካሬ = 6ሚሊዮን
👉 ባለ 2 መኝታ = 106ካሬ = 7.9ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 139ካሬ = 10.3ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 152ካሬ = 11.3ሚሊዮን
#በ20% ቅድመ ክፍያ (በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ)
👉 81ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 9.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (1.8ሚሊዮን)
👉 106ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 12.1ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.4ሚሊዮን)
👉 139ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 15.9ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.1ሚሊዮን)
📍 አዋሬ
#በ35%ቅናሽ! (በ100% ክፍያ)
👉 ባለ 1 መኝታ = 80ካሬ = 5.7ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 107ካሬ = 7.6ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 139ካሬ = 9.9ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 146ካሬ = 10.4ሚሊዮን
#በ20% ቅድመ ክፍያ (በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ)
👉 80ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 8.8ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (1.7ሚሊዮን)
👉 133ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 14.6ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.9ሚሊዮን)
👉146 ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 16ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.2ሚሊዮን)
⩩ ቀሪውን 80%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
⩩ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ15 -25% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://www.tg-me.com/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
📍 ሳር ቤት
#በ35%ቅናሽ! (በ100% ክፍያ)
👉 ባለ 2 መኝታ = 81ካሬ = 6ሚሊዮን
👉 ባለ 2 መኝታ = 106ካሬ = 7.9ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 139ካሬ = 10.3ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 152ካሬ = 11.3ሚሊዮን
#በ20% ቅድመ ክፍያ (በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ)
👉 81ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 9.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (1.8ሚሊዮን)
👉 106ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 12.1ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.4ሚሊዮን)
👉 139ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 15.9ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.1ሚሊዮን)
📍 አዋሬ
#በ35%ቅናሽ! (በ100% ክፍያ)
👉 ባለ 1 መኝታ = 80ካሬ = 5.7ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 107ካሬ = 7.6ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 139ካሬ = 9.9ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 146ካሬ = 10.4ሚሊዮን
#በ20% ቅድመ ክፍያ (በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ)
👉 80ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 8.8ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (1.7ሚሊዮን)
👉 133ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 14.6ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.9ሚሊዮን)
👉146 ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 16ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.2ሚሊዮን)
⩩ ቀሪውን 80%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
⩩ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ15 -25% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://www.tg-me.com/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
ወልቃይት‼
የተከዜ ዘብ ለሁሉም ነገር ዝግጁ ነው።የተከዜ ዘብ የሕዝብ ዘብ ነው።ከህውሃት የአፋር ክልል ትንኮሳ ጋር ተያይዞ ወደ ወልቃይትም እንደሚመጣ እናውቃለን
ተዘጋጅተንታል።>>በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኀላፊ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ
የተከዜ ዘብ ለሁሉም ነገር ዝግጁ ነው።የተከዜ ዘብ የሕዝብ ዘብ ነው።ከህውሃት የአፋር ክልል ትንኮሳ ጋር ተያይዞ ወደ ወልቃይትም እንደሚመጣ እናውቃለን
ተዘጋጅተንታል።>>በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የሰላም እና ጸጥታ መምሪያ ኀላፊ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ
#ቴምርፕሮፐርቲስ #እነሆ_አዲስሳይት
📍 ሳር ቤት
#በ35%ቅናሽ! (በ100% ክፍያ)
👉 ባለ 2 መኝታ = 81ካሬ = 6ሚሊዮን
👉 ባለ 2 መኝታ = 106ካሬ = 7.9ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 139ካሬ = 10.3ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 152ካሬ = 11.3ሚሊዮን
#በ20% ቅድመ ክፍያ (በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ)
👉 81ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 9.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (1.8ሚሊዮን)
👉 106ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 12.1ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.4ሚሊዮን)
👉 139ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 15.9ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.1ሚሊዮን)
📍 አዋሬ
#በ35%ቅናሽ! (በ100% ክፍያ)
👉 ባለ 1 መኝታ = 80ካሬ = 5.7ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 107ካሬ = 7.6ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 139ካሬ = 9.9ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 146ካሬ = 10.4ሚሊዮን
#በ20% ቅድመ ክፍያ (በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ)
👉 80ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 8.8ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (1.7ሚሊዮን)
👉 133ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 14.6ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.9ሚሊዮን)
👉146 ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 16ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.2ሚሊዮን)
⩩ ቀሪውን 80%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
⩩ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ15 -25% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://www.tg-me.com/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
📍 ሳር ቤት
#በ35%ቅናሽ! (በ100% ክፍያ)
👉 ባለ 2 መኝታ = 81ካሬ = 6ሚሊዮን
👉 ባለ 2 መኝታ = 106ካሬ = 7.9ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 139ካሬ = 10.3ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 152ካሬ = 11.3ሚሊዮን
#በ20% ቅድመ ክፍያ (በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ)
👉 81ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 9.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (1.8ሚሊዮን)
👉 106ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 12.1ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.4ሚሊዮን)
👉 139ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 15.9ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.1ሚሊዮን)
📍 አዋሬ
#በ35%ቅናሽ! (በ100% ክፍያ)
👉 ባለ 1 መኝታ = 80ካሬ = 5.7ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 107ካሬ = 7.6ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 139ካሬ = 9.9ሚሊዮን
👉 ባለ 3 መኝታ = 146ካሬ = 10.4ሚሊዮን
#በ20% ቅድመ ክፍያ (በግንባታ ሂደት ለሚከፍሉ)
👉 80ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 8.8ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (1.7ሚሊዮን)
👉 133ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 14.6ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.9ሚሊዮን)
👉146 ካሬ = ሙሉ ክፍያ = 16ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.2ሚሊዮን)
⩩ ቀሪውን 80%፤ በግንባታ ሂደት፤ ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ፤ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት።
⩩ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፤ ከከፈሉት ላይ ከ15 -25% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን!
+251964439488
+251907232222
Telegram: https://www.tg-me.com/OusmanTemer
WhatsApp: https://wa.me/251964439488
"MMG በተባለው ድርጅት የንግድ ባንክ አካውንት በዓንድ አመት ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ1.2 ቢሊየን ብር በላይ ተንቀሳቅሷል" - የፌደራል ፖሊስ
በኦንላይን የማጭበርበር መንገዶች በርካቶችን ሲያጭበረብሩ የከረሙ አራት ድርጅቶች ተይዘው ክስ እንደተመሰረተባቸው የፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
የተለያዩ የማማለያ ስልቶችን በመጠቀም በርካታ ሰዎችን ያጭበረበሩት MMG፣ RTF፣ HCZ እና ሺን የተባሉ የኦላይን የማጭበርበሪያ ስልቶች ላይ ተሳትፎ አላቸው የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተይዘው ክስ እንደተመሰረተባቸው የፌደራል ፖሊስ ገልጿል።
ድርጅቶቹ የተለያዩ ስያሜዎችን በመያዝ እና የተለያዩ እድሎች እንዳሉ በመግለፅ ሰዎች በቀላሉ በትርፍ ሰዓታቸው ተጨማሪ ስራ ሰርተው ገንዘብ ማግኘት እንደሚችሉ በመንገር በሚሊየኖች የሚቆጠር ገንዘብ አጭበርብረዋል።
ድርጅቶቹ "ኦንላይን ማርኬት" የሚል ሽፋን በመጠቀም ሲያጭበረብሩ ቆይተዋል።
አጭበርባሪዎቹ "ብር ኢንቨስት ካደረጋችሁ እጥፍ አድርገን እንመልሳለን" ብለው ሰዎች ብር በቀነ ገደብ እንዲያስገቡ ካደረጉ በኋላ ሰዎች ገንዘቡን ለማውጣት ሲሞክሩ የሲስተም ችግር በማለት ገፆቻቸውን ያጠፉ ነበሩ።
እነዚህን ድርጅቶች ሲመሩ እና ሲያንቀሳቅሱ ነበሩ የተባሉ #24_ሰዎችም በቁጥጥር ስር ሲውሉ አራቱ የውጪ ሀገር ዜጎች ናቸው ተብሏል።
አብዛኞቹ አጭበርባሪዎች መነሻቸው ከውጪ ሀገር ሆኖ አንዳንዶቹ ድርጅቶች ቢሮ ተከራይተው ኢትዮጵያውያንን ቀጥረው ሲያሰሩም ተይዘዋል።
ድርጅቶቹ በህጋዊ የንግድ ፈቃድ ስምም ሲይቀሳቀሱ የነበረ ሲሆን በባንካቸው ከፍተኛ ገንዘብ ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ተገልጿል።
ለማሳያነትም MMG በተባለው ድርጅት የንግድ ባንክ አካውንት በዓንድ አመት ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ1.2 ቢሊየን ብር በላይ መንቀሳቀሱን ፖሊስ አስታውቋል።
በ24 ቀን ጊዜ ውስጥም ወደ አንድ የባንክ አካውንት 400 ሚሊየን ብር ገብቷል ያለው ፖሊስ ይህም ምን ያህል ሰው ገብቶበት እንደነበር ያሳያል ብሏል።
ሰዎች ሰው ባስገባችሁ ቁጥር ደረጃችሁ እና የምታገኙት ገንዘብ ያድጋል ስለሚባሉ በርካታ ሰዎችን ያስገባሉ ያለው ፖሊስ በአንድ ተጠርጣሪ ስር ከ20,000 - 30,000 ሰው እንዳለ በምርመራ ማረጋገጡን ገልጿል።
ፖሊስ በዚህ የማጭበርበር ተግባር የተማረ ያልተማረ ሳይለይ የዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ ተማሪዎችና የባንክ ሰራተኞች ጭምር ተጠቂ መሆናቸውን ገልፆ በርካቶች ቤት ንበረታቸውን አጥተውበታል ብሏል።
ፖሊስ በተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራውን ማጠናቀቁን ገልፆ ክስ መመስረቱን አስታውቋል።
ከዲጂታል አለሙ ማደግ ጋር ተያይዞ የኦንላይን የማጭበርበር ተግባራት የተስፋፉ ሲሆን ሰዎች ሰርተው ገንዘብ ከማግኘት ይልቅ በአቋራጭ ገንዘብ ማግኘት መፈለጋቸው ለአጭበርባሪዎች ምቹ ሆኗል።
በተደጋጋሚ ሰዎች ራሳቸውን ተገቢ ካልሆኑ የኢንቨስትመንት እና የኦንላይን ስራዎች እንዲጠብቁ በተለያዩ አካላት ቢጠየቅም ዛሬም በየቀኑ በርካቶች በተመሳሳይ መንገድ ገንዘባቸውን እያጡ ነው።
በኦንላይን የማጭበርበር መንገዶች በርካቶችን ሲያጭበረብሩ የከረሙ አራት ድርጅቶች ተይዘው ክስ እንደተመሰረተባቸው የፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
የተለያዩ የማማለያ ስልቶችን በመጠቀም በርካታ ሰዎችን ያጭበረበሩት MMG፣ RTF፣ HCZ እና ሺን የተባሉ የኦላይን የማጭበርበሪያ ስልቶች ላይ ተሳትፎ አላቸው የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተይዘው ክስ እንደተመሰረተባቸው የፌደራል ፖሊስ ገልጿል።
ድርጅቶቹ የተለያዩ ስያሜዎችን በመያዝ እና የተለያዩ እድሎች እንዳሉ በመግለፅ ሰዎች በቀላሉ በትርፍ ሰዓታቸው ተጨማሪ ስራ ሰርተው ገንዘብ ማግኘት እንደሚችሉ በመንገር በሚሊየኖች የሚቆጠር ገንዘብ አጭበርብረዋል።
ድርጅቶቹ "ኦንላይን ማርኬት" የሚል ሽፋን በመጠቀም ሲያጭበረብሩ ቆይተዋል።
አጭበርባሪዎቹ "ብር ኢንቨስት ካደረጋችሁ እጥፍ አድርገን እንመልሳለን" ብለው ሰዎች ብር በቀነ ገደብ እንዲያስገቡ ካደረጉ በኋላ ሰዎች ገንዘቡን ለማውጣት ሲሞክሩ የሲስተም ችግር በማለት ገፆቻቸውን ያጠፉ ነበሩ።
እነዚህን ድርጅቶች ሲመሩ እና ሲያንቀሳቅሱ ነበሩ የተባሉ #24_ሰዎችም በቁጥጥር ስር ሲውሉ አራቱ የውጪ ሀገር ዜጎች ናቸው ተብሏል።
አብዛኞቹ አጭበርባሪዎች መነሻቸው ከውጪ ሀገር ሆኖ አንዳንዶቹ ድርጅቶች ቢሮ ተከራይተው ኢትዮጵያውያንን ቀጥረው ሲያሰሩም ተይዘዋል።
ድርጅቶቹ በህጋዊ የንግድ ፈቃድ ስምም ሲይቀሳቀሱ የነበረ ሲሆን በባንካቸው ከፍተኛ ገንዘብ ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ተገልጿል።
ለማሳያነትም MMG በተባለው ድርጅት የንግድ ባንክ አካውንት በዓንድ አመት ጊዜ ውስጥ ብቻ ከ1.2 ቢሊየን ብር በላይ መንቀሳቀሱን ፖሊስ አስታውቋል።
በ24 ቀን ጊዜ ውስጥም ወደ አንድ የባንክ አካውንት 400 ሚሊየን ብር ገብቷል ያለው ፖሊስ ይህም ምን ያህል ሰው ገብቶበት እንደነበር ያሳያል ብሏል።
ሰዎች ሰው ባስገባችሁ ቁጥር ደረጃችሁ እና የምታገኙት ገንዘብ ያድጋል ስለሚባሉ በርካታ ሰዎችን ያስገባሉ ያለው ፖሊስ በአንድ ተጠርጣሪ ስር ከ20,000 - 30,000 ሰው እንዳለ በምርመራ ማረጋገጡን ገልጿል።
ፖሊስ በዚህ የማጭበርበር ተግባር የተማረ ያልተማረ ሳይለይ የዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ ተማሪዎችና የባንክ ሰራተኞች ጭምር ተጠቂ መሆናቸውን ገልፆ በርካቶች ቤት ንበረታቸውን አጥተውበታል ብሏል።
ፖሊስ በተጠርጣሪዎች ላይ ምርመራውን ማጠናቀቁን ገልፆ ክስ መመስረቱን አስታውቋል።
ከዲጂታል አለሙ ማደግ ጋር ተያይዞ የኦንላይን የማጭበርበር ተግባራት የተስፋፉ ሲሆን ሰዎች ሰርተው ገንዘብ ከማግኘት ይልቅ በአቋራጭ ገንዘብ ማግኘት መፈለጋቸው ለአጭበርባሪዎች ምቹ ሆኗል።
በተደጋጋሚ ሰዎች ራሳቸውን ተገቢ ካልሆኑ የኢንቨስትመንት እና የኦንላይን ስራዎች እንዲጠብቁ በተለያዩ አካላት ቢጠየቅም ዛሬም በየቀኑ በርካቶች በተመሳሳይ መንገድ ገንዘባቸውን እያጡ ነው።
የመገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክት የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በጎንደር በነበረን ጉብኝት የመገጭ የመስኖ ልማት ፕሮጀክትን የሥራ ሁኔታ ገምግመናል ብለዋል።
ፕሮጀክቱ 870 ሔክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን ÷ ሥራው ሲጠናቀቅ 17 ሺህ ሔክታር በመስኖ አቅርቦት ይሸፍናል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስረድተዋል፡፡
የፕሮጀክቱ ቁልፍ የሆነው የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)÷ ቀሪ ሥራዎችም በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እየተካሄዱ እንደሚገኙ ጠቅሰዋል።
የመገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክት በሚጠናቀቅበት ወቅት የአካባቢውን የግብርና ምርታማነት የሚያሳድግ ይሆናል ሲሉም አመልክተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በጎንደር በነበረን ጉብኝት የመገጭ የመስኖ ልማት ፕሮጀክትን የሥራ ሁኔታ ገምግመናል ብለዋል።
ፕሮጀክቱ 870 ሔክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን ÷ ሥራው ሲጠናቀቅ 17 ሺህ ሔክታር በመስኖ አቅርቦት ይሸፍናል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስረድተዋል፡፡
የፕሮጀክቱ ቁልፍ የሆነው የወንዝ ቅልበሳ ሥራ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)÷ ቀሪ ሥራዎችም በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ እየተካሄዱ እንደሚገኙ ጠቅሰዋል።
የመገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክት በሚጠናቀቅበት ወቅት የአካባቢውን የግብርና ምርታማነት የሚያሳድግ ይሆናል ሲሉም አመልክተዋል፡፡
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ክቡር ጥቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ!
በነቃጥበብ በየነ ጎንደሬው
እንደ አንድ ጎንደሬ ለዚህ ታላቅ ስራህ እጅ ነስቼ ማመስገን እፈልጋለሁ። ከተማየን የማውቃት እኔ ነኝ። እንዴት አድርገህ እንዳደስካት አይቻለሁ። አቧራዋን እርግፍ እርግፍ ስታደርግላት እምዬ ጎንደር ፍንትው ማለት ጅምራለች። በቅርቡ የውሃ ጥሟንም እንደምትቆርጥላት እርግጠኛ ነኝ። ጎርጎራዋንም አሸብርቀህላታል። እናመሰግናለን ክቡር ወንድማችን ፣ አማቻችን !
እኛ ጎንደሮች ማተብ አለን ፣ ኪታብ አለን ፣ ውለታን አንረሳም። እንኳን ተደርጎልን ባይደረግልንም ፣ ተደርጎልናል የምንል ግድርድሮች ነን ። ስራህ የሚታይ የሚጨበጥ ነው። ከልብ እናመሰግንሃለን። አፄ ፋሲል ቀና ብሎ ቢያይህ ምንኛ በኮራብህ ! ሽቀርቅሯ እና ልባሟ ሴት እቴጌ ምንትዋብ ቀና ብላ ብታይህ እንዴ እንትፍ ትፍ ብላ ትመርቅህ?
ለዘመናት አቧራ እና ጥላሸት ተላብሳ የቆየችዋን እናታችንን ስላስዋብክልን በድጋሜ ከልብ እናመሰግንሃለን!!
እህታችን ክብርት ዝናሽ ታያቸው :- ይሄው ዝናሽ ታየ!! ስምሽን መለአክ ነው ያውጣው ። እንወድሻለን እናከብርሻለን!!
ነቃጥበብ በየነ ጎንደሬው
በነቃጥበብ በየነ ጎንደሬው
እንደ አንድ ጎንደሬ ለዚህ ታላቅ ስራህ እጅ ነስቼ ማመስገን እፈልጋለሁ። ከተማየን የማውቃት እኔ ነኝ። እንዴት አድርገህ እንዳደስካት አይቻለሁ። አቧራዋን እርግፍ እርግፍ ስታደርግላት እምዬ ጎንደር ፍንትው ማለት ጅምራለች። በቅርቡ የውሃ ጥሟንም እንደምትቆርጥላት እርግጠኛ ነኝ። ጎርጎራዋንም አሸብርቀህላታል። እናመሰግናለን ክቡር ወንድማችን ፣ አማቻችን !
እኛ ጎንደሮች ማተብ አለን ፣ ኪታብ አለን ፣ ውለታን አንረሳም። እንኳን ተደርጎልን ባይደረግልንም ፣ ተደርጎልናል የምንል ግድርድሮች ነን ። ስራህ የሚታይ የሚጨበጥ ነው። ከልብ እናመሰግንሃለን። አፄ ፋሲል ቀና ብሎ ቢያይህ ምንኛ በኮራብህ ! ሽቀርቅሯ እና ልባሟ ሴት እቴጌ ምንትዋብ ቀና ብላ ብታይህ እንዴ እንትፍ ትፍ ብላ ትመርቅህ?
ለዘመናት አቧራ እና ጥላሸት ተላብሳ የቆየችዋን እናታችንን ስላስዋብክልን በድጋሜ ከልብ እናመሰግንሃለን!!
እህታችን ክብርት ዝናሽ ታያቸው :- ይሄው ዝናሽ ታየ!! ስምሽን መለአክ ነው ያውጣው ። እንወድሻለን እናከብርሻለን!!
ነቃጥበብ በየነ ጎንደሬው
ህወሃት በፕሪቶሪያ ስምምነት መጣሱ ይህ በቂ መረጃ ነው:: ህወሓት ተደብቀው የነበሩ ከባድ የጦር መሳሪያዎችን ክምችት ቆፍሮ ማውጣት መጀመሩን የተገኘው መረጃ ያመለክታል::
