This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ተመልከቱት 😍😍😍😍😍 አላህ እውቀትን ጨምርልን ( العلم في الصغر كالنقشي في الحجر ( በልጅነት ማወቅ ድንጋይ ላይ እንደመቅረፅ ነው 👏
@ONLYFORTRUTHERSJ
@ONLYFORTRUTHERSJ
አሏህን መች እናስታውስ?
.
.
.
አብዛህኛዎቻችን አሏህን የምናስታውሰው የችግራችን ጊዜ ነው። አሏህን ጠይቄው ሰማኝ፣ በአሏህ ተመክቼ ዳንኩኝ፣ ጠይቄው ሰጠኝ፣ በሱ ተጠብቄ ጠበቀኝ። እንል እንደሆነ እንጂ በተሰጠን ነገር ከማመስገን ባሻገር የሰጠንን ነገር እንዲያዘልቅልን ዱዓ የምናደርገው ጥቂቶች ነን። አብዛህኛው አይደለም ሀጃ ሳይኖረው ዱዓ ሊያደርግ ቀርቶ ለተቸረው ውለታ ምስጋና ማድረሱንም እንጃ! ለዚህም ይመስላል በችግር ሰዓት መፈናፈኛ እስኪታጣ ድረስ በባለ ጉዳዮች የተጨናነቁት መሳጅዶች በአማን ጊዜ ጭር ማለታቸው። አብዛህኛዎቻችን አሏህን ባጣ ቆየኝ አድርገነዋልና!
ዱዓ ልታደርጉ አስባችሁ ምን ብላችሁ ዱዓ ማድረግ እንዳለባችሁ ጠፍቶባችሁ አያውቅም? ምክኒያቱም ዱዓ ሁለት አይነት እንደሆነ አናውቅማ! አዎ! ዱዓ ሁለት አይነት ነው፦ #የአምልኮ_ዱዓ እና #የጥያቄ_ዱዓ። የጥያቄ ዱዓ ሁላችንም ሲቸግረን የምናደርገው የዱዓ አይነት ሲሆን፤ የአምልኮ ዱዓ ደግሞ ምንም ጉዳይ ባይኖረንም እንኳ ከአሏህ ተብቃቂ አለመሆናችንን፣ ከሱ ሀጃ ኖረንም አልኖረን እሱን ችላ አለማለታችንን የምንገልፅበት፣ ከዚህ በፊት ስለሰጠን ፀጋ የምናመሰግንበት፣ የሰጠንን እንዲያዘወትርልን የምንማፀንበት የዱዓ አይነት ነው።
በጥቅሉ #አልሐምዱሊላህም ዱዓ ነው ለማለት ነው። አዎ! ለኛ ለሙስሊሞች የኦክስጅን ያህል ዱዓም ያስፈልገናልና ከርሱ አንዘናጋ! የነብዩላህ ሱለይማንን ፈለግ እንከተል እንዲህ እንበል፦
«ጌታዬ ሆይ! ያቺን በእኔና በወላጆቼ ላይ የለገስካትን ጸጋህን እንዳመሰግን የምትወደውንም በጎ ሥራ እንድሠራ ምራኝ፡፡ በችሮታህም በመልካሞቹ ባሮችህ ውስጥ አግባኝ»[ ሱረቱ አል-ነምል - 19 ]
.
@ONLYFORTRUTHERSJ
.
.
.
አብዛህኛዎቻችን አሏህን የምናስታውሰው የችግራችን ጊዜ ነው። አሏህን ጠይቄው ሰማኝ፣ በአሏህ ተመክቼ ዳንኩኝ፣ ጠይቄው ሰጠኝ፣ በሱ ተጠብቄ ጠበቀኝ። እንል እንደሆነ እንጂ በተሰጠን ነገር ከማመስገን ባሻገር የሰጠንን ነገር እንዲያዘልቅልን ዱዓ የምናደርገው ጥቂቶች ነን። አብዛህኛው አይደለም ሀጃ ሳይኖረው ዱዓ ሊያደርግ ቀርቶ ለተቸረው ውለታ ምስጋና ማድረሱንም እንጃ! ለዚህም ይመስላል በችግር ሰዓት መፈናፈኛ እስኪታጣ ድረስ በባለ ጉዳዮች የተጨናነቁት መሳጅዶች በአማን ጊዜ ጭር ማለታቸው። አብዛህኛዎቻችን አሏህን ባጣ ቆየኝ አድርገነዋልና!
ዱዓ ልታደርጉ አስባችሁ ምን ብላችሁ ዱዓ ማድረግ እንዳለባችሁ ጠፍቶባችሁ አያውቅም? ምክኒያቱም ዱዓ ሁለት አይነት እንደሆነ አናውቅማ! አዎ! ዱዓ ሁለት አይነት ነው፦ #የአምልኮ_ዱዓ እና #የጥያቄ_ዱዓ። የጥያቄ ዱዓ ሁላችንም ሲቸግረን የምናደርገው የዱዓ አይነት ሲሆን፤ የአምልኮ ዱዓ ደግሞ ምንም ጉዳይ ባይኖረንም እንኳ ከአሏህ ተብቃቂ አለመሆናችንን፣ ከሱ ሀጃ ኖረንም አልኖረን እሱን ችላ አለማለታችንን የምንገልፅበት፣ ከዚህ በፊት ስለሰጠን ፀጋ የምናመሰግንበት፣ የሰጠንን እንዲያዘወትርልን የምንማፀንበት የዱዓ አይነት ነው።
በጥቅሉ #አልሐምዱሊላህም ዱዓ ነው ለማለት ነው። አዎ! ለኛ ለሙስሊሞች የኦክስጅን ያህል ዱዓም ያስፈልገናልና ከርሱ አንዘናጋ! የነብዩላህ ሱለይማንን ፈለግ እንከተል እንዲህ እንበል፦
«ጌታዬ ሆይ! ያቺን በእኔና በወላጆቼ ላይ የለገስካትን ጸጋህን እንዳመሰግን የምትወደውንም በጎ ሥራ እንድሠራ ምራኝ፡፡ በችሮታህም በመልካሞቹ ባሮችህ ውስጥ አግባኝ»[ ሱረቱ አል-ነምል - 19 ]
.
@ONLYFORTRUTHERSJ
قَالَ ﷺ: «مَنْ صَلَّ عَلَيَّ صَلاةً صَلَّ اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشَراً»
☞ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
እንዳሉት‘መን ሶላ ዓለየ ሶላተን ሶለልሏሁ ዐለይሂ ቢሃ ዐሸራ
በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል
❤️❤️🍃🍃🍃መልካም ጁምዓ🍃🍃🍃❤️❤️
@ONLYFORTRUTHERSJ
☞ረሱል ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም
እንዳሉት‘መን ሶላ ዓለየ ሶላተን ሶለልሏሁ ዐለይሂ ቢሃ ዐሸራ
በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል
❤️❤️🍃🍃🍃መልካም ጁምዓ🍃🍃🍃❤️❤️
@ONLYFORTRUTHERSJ
🌸🍃:::::::በዚህ ዱኒያ ለይ::::::::🍃🌸
☞ሁሌም ካንተ የባሱ ሰዎች አሉ
☞አንተ የምትጠላውን ህይወት
በዙ የሚመኛት ሰው ይኖራል ።
☞ሌላው ኖሮት አንተ የሌለህን ነገር
በመመልከት አትዘን‥
አንተ ኖሮህ ሌላው የሌለውን ነገር
ተመልከትና አላህን አመስግን። 🌹
@ONLYFORTRUTHERSJ
☞ሁሌም ካንተ የባሱ ሰዎች አሉ
☞አንተ የምትጠላውን ህይወት
በዙ የሚመኛት ሰው ይኖራል ።
☞ሌላው ኖሮት አንተ የሌለህን ነገር
በመመልከት አትዘን‥
አንተ ኖሮህ ሌላው የሌለውን ነገር
ተመልከትና አላህን አመስግን። 🌹
@ONLYFORTRUTHERSJ
❥:::::::::::::::::::::::❥❥:::::::::::::::::::::❥
አንድ ሰዉ ለሶስት ቀናት በሰኸረተል መዉት ተሰቃየ ባለቤቱ ረሱል ( ﷺ ) ዘንድ አቀናች፡፡
ወይ ሞቶ አያሳርፈን እሱም አያርፍ ወይ ምላሱ ሸሐዳ አትል ግራ ገባን እኮ ያ ረሱለላህ ( ﷺ ) አለቻቸዉ፡፡
ረሱል ( ﷺ ) እናቱን አምጡልኝ አሉ፡፡ እናቱም ተጠርታ መጣች፡፡ ልጅሽ ምን አይነት ሰዉ ነዉ? ብለዉ ጠየቋት፡፡ እናትየዉም እንዲህ በማለት መለሱላቸዉ:– ከሰጋጆቹ ከዛኪሮቹ መሀል ነዉ አለቻቸዉ፡፡
ረሱልም ( ﷺ ) እሱን አደለም የምልሽ ካንቺ ጋራ እንዴት ነዉ? አሏት፡፡ እሷም ልቤ አዝኖበታል ያ! ረሱለላህ ( ﷺ ) ዋሽቼዎት በዋሕይ መጋለጥን አልፈልግም፡፡ ፈገግተኛ ፊቱን ለሚስቱ ኮስታራዉን ለኔ፣ መልካም ንግግርን ለእሷ ለዛ ቢሱን ለኔ፣ ከምግብ ጥሩዉን ከልብስ ቆንጆዉን ለእሷ እሷ ከመረጠችዉ የተረፈዉን ለኔ ስትል ብሶቷን ገለፀች፡፡
ይህኔ ረሱልም ( ﷺ ) እሳት አምጡልኛና ላቃጥለዉ አሉ፡፡ እናቲቱ ጮኸች ያ! ረሱለላህ ( ﷺ ) ልጄ የአካሌ ክፋይ እኮ ነዉ፡፡ ነብሴን ፊዳ አደርግለታለሁ አትንኩት አለች፡፡
✍ረሱልም ( ﷺ ) ይህን እኮ ነዉ የምልሽ አንቺ ይቅርታሽን ካልሰጠሽዉ የጀነትን ሽታ አያገኝም አሏት፡፡ ይኸዉ ጌታዬ መልዕክቶቹም ከልቤ ይቅር እንዳልኩት ምስክሮቼ ናቸዉ አለች፡፡ ሰዎችን ወደ ሰዉዬዉ ቤት ላኩ፡፡ ሰዉየዉም ሸሐዳ ከምላሱ እንደወጣ ነብስያዉ ወጣች።
✍ወዳጄ ሆይ!
ባልዋን በጀነት ማግኘት የምትፈልግ ሴት በእናቱ ሐቅ ላይ ታበረታዋለች ጀነትን የሚመኝ ሰዉ በወላጆቹ ሐቅ አይደራደርም፡፡ ከአላህ ሐቅ ቀጥሎ ከባዱ የነሱ መሆኑን አይዘነጋም እነሱ ማለት አጥፍተህም የሚወዱህ ዉብ ልቦች ናቸዉና ሁሌም ብታጠፋ ሁሌም ሁሌም ይቅርታን ጠይቅ። አደራ አደራ
📩::::::::::::::ቴሌግራማችን:::::::::::::📩
@ONLYFORTRUTHERSJ
አንድ ሰዉ ለሶስት ቀናት በሰኸረተል መዉት ተሰቃየ ባለቤቱ ረሱል ( ﷺ ) ዘንድ አቀናች፡፡
ወይ ሞቶ አያሳርፈን እሱም አያርፍ ወይ ምላሱ ሸሐዳ አትል ግራ ገባን እኮ ያ ረሱለላህ ( ﷺ ) አለቻቸዉ፡፡
ረሱል ( ﷺ ) እናቱን አምጡልኝ አሉ፡፡ እናቱም ተጠርታ መጣች፡፡ ልጅሽ ምን አይነት ሰዉ ነዉ? ብለዉ ጠየቋት፡፡ እናትየዉም እንዲህ በማለት መለሱላቸዉ:– ከሰጋጆቹ ከዛኪሮቹ መሀል ነዉ አለቻቸዉ፡፡
ረሱልም ( ﷺ ) እሱን አደለም የምልሽ ካንቺ ጋራ እንዴት ነዉ? አሏት፡፡ እሷም ልቤ አዝኖበታል ያ! ረሱለላህ ( ﷺ ) ዋሽቼዎት በዋሕይ መጋለጥን አልፈልግም፡፡ ፈገግተኛ ፊቱን ለሚስቱ ኮስታራዉን ለኔ፣ መልካም ንግግርን ለእሷ ለዛ ቢሱን ለኔ፣ ከምግብ ጥሩዉን ከልብስ ቆንጆዉን ለእሷ እሷ ከመረጠችዉ የተረፈዉን ለኔ ስትል ብሶቷን ገለፀች፡፡
ይህኔ ረሱልም ( ﷺ ) እሳት አምጡልኛና ላቃጥለዉ አሉ፡፡ እናቲቱ ጮኸች ያ! ረሱለላህ ( ﷺ ) ልጄ የአካሌ ክፋይ እኮ ነዉ፡፡ ነብሴን ፊዳ አደርግለታለሁ አትንኩት አለች፡፡
✍ረሱልም ( ﷺ ) ይህን እኮ ነዉ የምልሽ አንቺ ይቅርታሽን ካልሰጠሽዉ የጀነትን ሽታ አያገኝም አሏት፡፡ ይኸዉ ጌታዬ መልዕክቶቹም ከልቤ ይቅር እንዳልኩት ምስክሮቼ ናቸዉ አለች፡፡ ሰዎችን ወደ ሰዉዬዉ ቤት ላኩ፡፡ ሰዉየዉም ሸሐዳ ከምላሱ እንደወጣ ነብስያዉ ወጣች።
✍ወዳጄ ሆይ!
ባልዋን በጀነት ማግኘት የምትፈልግ ሴት በእናቱ ሐቅ ላይ ታበረታዋለች ጀነትን የሚመኝ ሰዉ በወላጆቹ ሐቅ አይደራደርም፡፡ ከአላህ ሐቅ ቀጥሎ ከባዱ የነሱ መሆኑን አይዘነጋም እነሱ ማለት አጥፍተህም የሚወዱህ ዉብ ልቦች ናቸዉና ሁሌም ብታጠፋ ሁሌም ሁሌም ይቅርታን ጠይቅ። አደራ አደራ
📩::::::::::::::ቴሌግራማችን:::::::::::::📩
@ONLYFORTRUTHERSJ
ጉዛህን ቀጥል !
አንዲት መርከብ በዙሪያዋ ውሃ ስላለ አይደለም የምትሰምጠው።ወደ ውስጧ በሚገባው ውሃ እንጂ። አንተም በዙሪያህ ለከበቡህ ስህተት ለቃሚዋች ፣ ተቺዋች ፣ ተሳዳቢዋች ቦታ አትስጣቸው ቦታ የሰጠሃቸው ለት ያሰመጡሃል !!
🍂 @ONLYFORTRUTHERSJ
አንዲት መርከብ በዙሪያዋ ውሃ ስላለ አይደለም የምትሰምጠው።ወደ ውስጧ በሚገባው ውሃ እንጂ። አንተም በዙሪያህ ለከበቡህ ስህተት ለቃሚዋች ፣ ተቺዋች ፣ ተሳዳቢዋች ቦታ አትስጣቸው ቦታ የሰጠሃቸው ለት ያሰመጡሃል !!
🍂 @ONLYFORTRUTHERSJ
☞ አይናችን ሃላልን ለማየት ይናፍቃል፤
☞ ጆሮዋችን ሀላል የፍቅር ቃላቶችን ለመስማት ናፍቀዋል፤
☞ እጆቻችን ሃላልን ለመንካት፣ ስጦታን ለመቀበል ጓግተዋል
☞ እግሮቻችን ሃላል ላይ ለመቆም ቸክለዋነል፤
☞ አንደበታችን ከሃላል ጋር ለመጫወት ናፍቀዋል፤
☞ ጥርሳችን፣ፊታችን በሃላል ፈገግ ለማለት ተርበዋል፤
☞ ጐናችን በሃላል ጋደም ለማለት መጠባበቅ ተያይዘዋል፤
☞ ያረብ አንዳች አካላችንን ሃራም ላይ ሳታሳርፍ በሃላል ዘውጀን
አሚን ያረብ 🤲🤲
@ONLYFORTRUTHERSJ
☞ ጆሮዋችን ሀላል የፍቅር ቃላቶችን ለመስማት ናፍቀዋል፤
☞ እጆቻችን ሃላልን ለመንካት፣ ስጦታን ለመቀበል ጓግተዋል
☞ እግሮቻችን ሃላል ላይ ለመቆም ቸክለዋነል፤
☞ አንደበታችን ከሃላል ጋር ለመጫወት ናፍቀዋል፤
☞ ጥርሳችን፣ፊታችን በሃላል ፈገግ ለማለት ተርበዋል፤
☞ ጐናችን በሃላል ጋደም ለማለት መጠባበቅ ተያይዘዋል፤
☞ ያረብ አንዳች አካላችንን ሃራም ላይ ሳታሳርፍ በሃላል ዘውጀን
አሚን ያረብ 🤲🤲
@ONLYFORTRUTHERSJ
አላህ ወድሱ ተመላሽ ወጣቶችን ይወዳል። በመላእክቱም ላይ ስለ ወጣት ዓቢዶች ያወሳል። በወጣትነት አላህን መግገዛት፣ እሱን መታዘዝ ትልቅ ጀግንነት ነው። አትሂዱ ተመለሱ። አላህ ይወዳችኋል።
ከቂያማ ቀን የሐሩር ጭንቀትም ጥላ እንደምታገኙ ቃል ተገብቶላችኋል።
@ONLYFORTRUTHERSJ
ከቂያማ ቀን የሐሩር ጭንቀትም ጥላ እንደምታገኙ ቃል ተገብቶላችኋል።
@ONLYFORTRUTHERSJ
Forwarded from ABX
ከቻልክ ... ከሆነልህ ...
***
የዕለቱን የሶላት ማሰርያህን ዊትር አድርግ፡፡ ወቅቱም ከሱብሒ ሶላት በፊት ይሁን፡፡ በአንዲት ረካዓም ብትሆን ወትር፡፡
ከዚያም በመስገጃህ ላይ ትንሽ ተቀመጥ፣ አላህን አውሳ፣ ኢስቲግፋር አድርግ፣ አላህን ቀድስ፣ ለዱዓ እጅህን አንሳ፣ ወሳኝ ሰዓት ነዉና፡፡
ትንሽ ቆይቶ ሱብሒ ሶላት ይገባል፤ ለአዛን አድራጊው ተከታተለዉና የሚለዉን በል፣ ከአዛኑም በኋላ ለአላህ መልዕክተኛ ወሲላን ለምን፣ ምልጃቸዉን ልትታደል ትችላለህና፤
ቀጥሎ የሱብሒን ሶላት ሁለት ረከዐህ ሱንና እንዳትረሳ፣ ከዚያም በጀማዓ ሱብሒን ስገድ፣ ከሱብሒ በኋላ አዝካሮችን አድርግ፣ ከቁርኣን ትንሽ አንብብ፣
እንዳትተኛ፣ ዚክር እያደረግክ ፀሐይ እስክትወጣ ድረስ ቆይ፡፡ ስትነሳ ፊትህ እንደሚበራ፣ ሪዝቅህ እንደሚሰፋ፣ ልቦናህ እንደሚረጋጋ እወቅ፡፡ በየቀኑ ይህንኑ ደጋግም፤ ዉሎህ ደስ ስለሚል ደስ ይበልህ፡፡
http://www.tg-me.com/MuhammedSeidABX
***
የዕለቱን የሶላት ማሰርያህን ዊትር አድርግ፡፡ ወቅቱም ከሱብሒ ሶላት በፊት ይሁን፡፡ በአንዲት ረካዓም ብትሆን ወትር፡፡
ከዚያም በመስገጃህ ላይ ትንሽ ተቀመጥ፣ አላህን አውሳ፣ ኢስቲግፋር አድርግ፣ አላህን ቀድስ፣ ለዱዓ እጅህን አንሳ፣ ወሳኝ ሰዓት ነዉና፡፡
ትንሽ ቆይቶ ሱብሒ ሶላት ይገባል፤ ለአዛን አድራጊው ተከታተለዉና የሚለዉን በል፣ ከአዛኑም በኋላ ለአላህ መልዕክተኛ ወሲላን ለምን፣ ምልጃቸዉን ልትታደል ትችላለህና፤
ቀጥሎ የሱብሒን ሶላት ሁለት ረከዐህ ሱንና እንዳትረሳ፣ ከዚያም በጀማዓ ሱብሒን ስገድ፣ ከሱብሒ በኋላ አዝካሮችን አድርግ፣ ከቁርኣን ትንሽ አንብብ፣
እንዳትተኛ፣ ዚክር እያደረግክ ፀሐይ እስክትወጣ ድረስ ቆይ፡፡ ስትነሳ ፊትህ እንደሚበራ፣ ሪዝቅህ እንደሚሰፋ፣ ልቦናህ እንደሚረጋጋ እወቅ፡፡ በየቀኑ ይህንኑ ደጋግም፤ ዉሎህ ደስ ስለሚል ደስ ይበልህ፡፡
http://www.tg-me.com/MuhammedSeidABX
"በኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ አላህ በእሱ ላይ 10 ሰለዋት ያወርድለታል" (ረሱል ﷺ)
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا محمد وعلى آله عدد حروف القرآن حرفًا حرفًا، وعدد كل حرف ألفًا ألفًا، وعدد صفوف الملائكة صفًا صفًا، وعدد كل صف ألفًا ألفًا، وعدد الرمال ذرة ذرة، وعدد ما أحاط به علمك، وجرى به قلمك، ونفذ به حكمك في برك وبحرك، وسائر خلقك
ዉብ ጁመአ ይሁንልን 😍
@ONLYFORTRUTHERSJ
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا محمد وعلى آله عدد حروف القرآن حرفًا حرفًا، وعدد كل حرف ألفًا ألفًا، وعدد صفوف الملائكة صفًا صفًا، وعدد كل صف ألفًا ألفًا، وعدد الرمال ذرة ذرة، وعدد ما أحاط به علمك، وجرى به قلمك، ونفذ به حكمك في برك وبحرك، وسائر خلقك
ዉብ ጁመአ ይሁንልን 😍
@ONLYFORTRUTHERSJ
Forwarded from Bright (Jabir IR 😘 Japi 😎😜)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM