Telegram Web Link
"ከገበያ የጠፉ የበፊት 27 መጻሕፍቶቼን ፈልጋችሁ እንዳጣችሁ ደጋግማችሁ ለምትጽፉልኝ ወዳጆቼ እንደሚታወቀው ከ120 ሚለየን ሕዝብ አንባቢ 10 ሺ የማይሞላ በመሆኑ 5 ሺውም ከጊዜ በኋላ የሚያልቅ በመሆኑ ድጋሚ የመታተም ዕድላቸው አነስተኛ በመሆናቸው መጻሕፍቱ የሚገኙበት ላይብራሪ ብታነቡ ምክሬን እሰጣለሁ።
37 አልፋ 73 መጽሐፉም ካለቀ በኋላ መጽሐፉ በድጋሚ ላይታተም ስለሚችል በእጃችሁ ብታስገቡት ምክሬን እሰጣለሁ።
(መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ)
👍9720🥰11😁6🔥3👏3
የትኛውን አነበባችሁ?
2025/07/10 11:17:39
Back to Top
HTML Embed Code: