Today was the last day of the St. Paul’s 3rd Quality summit. Over 40 hospital managers, vice heads, and quality directors visited the exhibition.
They also visited the hospital departments and wards. The guests commented on how St. Paul Hospital has excelled in its service.
They also visited the hospital departments and wards. The guests commented on how St. Paul Hospital has excelled in its service.
አስደሳች ዜና
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ከ Operation Smile ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የከንፈርና ላንቃ ክፍተት ላለባቸው ሕጻናት እና አዋቂዎች ነፃ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት በመደበኛነት ሳምንቱን ሙሉ እንደሚሰጥ ያውቃሉ?
እንግዲያውስ የከንፈርና ላንቃ ክፍተት ችግር Cleft lip እና Cleft palate ያለባችሁ በመሉ ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ 976 የነጻ መስመር ወይም በስልክ ቁጥር 0903573176 በመደወል እንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን፡፡ በተጨማሪም ወደ ሆስፒታሉ በመሔድ መመዝገብ ይችላሉ;;
ሕክምናውን ለማግኘት የተመዘገቡ በሙሉ ዘወትር ሰኞ : ረቡዕእና አርብ ቅድመ ምርመራ ለማድረግ በኮሌጁ የተመላላሽ ሕክምና ማዕከል መገኘት አለባቸው፡፡
ከአዲስ አበባ ውጭ ለሚመጡ ታካሚዎች የትራንስፖርት እና የምግብ አገልግሎት እንዲሁም ለሚያድሩት ;የአልጋ (መኝታ ) ወጪ ይሸፈናል፡፡
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ እና Operation smile
Oduu Gammachiisaa
Koolleejiin Fayyaa hospitaala Qidus paulos dhabbata operation smile waliin ta’uun daa’immanii fi ga’eessota dhalootaan rakkoo baqaquu hidhii fi qoonqoo qabaniif tajaajila baqaqsanii yaaluu bilisaan itti fufiinsaan torbee guutuu akka kennu ni beektuu?
Kanaafu, namooti rakkoo baqaquu hidhii fi qoonqoo qabdan hundi Koolleejii Fayyaa hospitaala Qidus Paulositti toora bilbilaa bilisaa 976 tti ykn 0903573176 bilbiluun akkasumas qaamaan hospitaalicha dhaquun akka galmaa’uu dandeessan isin hubachiifna.
Yaalii kana argachuuf namoonni dursitanii toora 976n ykn 0903573176 galmooftan hundi guyyota Wiixata,Roobii fi jimaata ganama sa’a lamaan wiirtuu yaalii deddeebii hospitaala Paulos calallii duraatiif qaamaan argamuu qabdu.
Yaalamtoota magaalaa Finfinnee alaa dhufaniif baasiin geejjibaa fi dhiheessi nyaataa kan godhamu yoo ta’u yaalamtoota bakka bulti barbaachisuuf haalli kan mijatu ta’a.
Koolleejiin Fayyaa hospitaala Qidus paulos fi operation smile
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ከ Operation Smile ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የከንፈርና ላንቃ ክፍተት ላለባቸው ሕጻናት እና አዋቂዎች ነፃ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት በመደበኛነት ሳምንቱን ሙሉ እንደሚሰጥ ያውቃሉ?
እንግዲያውስ የከንፈርና ላንቃ ክፍተት ችግር Cleft lip እና Cleft palate ያለባችሁ በመሉ ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ 976 የነጻ መስመር ወይም በስልክ ቁጥር 0903573176 በመደወል እንድትመዘገቡ እናሳዉቃለን፡፡ በተጨማሪም ወደ ሆስፒታሉ በመሔድ መመዝገብ ይችላሉ;;
ሕክምናውን ለማግኘት የተመዘገቡ በሙሉ ዘወትር ሰኞ : ረቡዕእና አርብ ቅድመ ምርመራ ለማድረግ በኮሌጁ የተመላላሽ ሕክምና ማዕከል መገኘት አለባቸው፡፡
ከአዲስ አበባ ውጭ ለሚመጡ ታካሚዎች የትራንስፖርት እና የምግብ አገልግሎት እንዲሁም ለሚያድሩት ;የአልጋ (መኝታ ) ወጪ ይሸፈናል፡፡
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ እና Operation smile
Oduu Gammachiisaa
Koolleejiin Fayyaa hospitaala Qidus paulos dhabbata operation smile waliin ta’uun daa’immanii fi ga’eessota dhalootaan rakkoo baqaquu hidhii fi qoonqoo qabaniif tajaajila baqaqsanii yaaluu bilisaan itti fufiinsaan torbee guutuu akka kennu ni beektuu?
Kanaafu, namooti rakkoo baqaquu hidhii fi qoonqoo qabdan hundi Koolleejii Fayyaa hospitaala Qidus Paulositti toora bilbilaa bilisaa 976 tti ykn 0903573176 bilbiluun akkasumas qaamaan hospitaalicha dhaquun akka galmaa’uu dandeessan isin hubachiifna.
Yaalii kana argachuuf namoonni dursitanii toora 976n ykn 0903573176 galmooftan hundi guyyota Wiixata,Roobii fi jimaata ganama sa’a lamaan wiirtuu yaalii deddeebii hospitaala Paulos calallii duraatiif qaamaan argamuu qabdu.
Yaalamtoota magaalaa Finfinnee alaa dhufaniif baasiin geejjibaa fi dhiheessi nyaataa kan godhamu yoo ta’u yaalamtoota bakka bulti barbaachisuuf haalli kan mijatu ta’a.
Koolleejiin Fayyaa hospitaala Qidus paulos fi operation smile
ባለፈው ሐምሌ ወር በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ኮሌጅ ከ90 ሺህ ወገኖች ነጻ የሕክምና ምርመራ ባገኙበት ብሄራዊ የክረምት በጎ ፍቃድ ጤና አገልግሎት የተሳተፉ ሠራተኞች የተመሠገኑበት የእውቅና መርሐግብር ዛሬ ተካሄደ: :
በተጨማሪም ለአራት ቀናት ሲካሄድ ቆይቶ ባለፈው ሐሙስ የተጠናቀቀው እና በኤግዚቢሽን በፓናል ውይይቶች የታጀበው እና የክልል የሆስፒታል እና የፌዴራል ሆስፒታሎች ኃላፊዎችንም ጭምር ያሳተፈው 3ኛው የጥራት ጉባዔ ( 3rd Quality Summit ) የመዝጊያ ሥነ ሥርዓትም ተካሂዷል :: ጉባዔው " ልህቀትን መቀበል፡ ለጥራት፣ ለአገልግሎት እና ለዕውቅና የተሰጠ ቁርጠኝነት” በሚል መሪ ቃል ላይ ትኩረት ያደረገ ነው: :
በእነዚህ በኮሌጁ በተከናወኑ ሁለትዓበይት ኩነቶች የእውቅና እና የምሥጋና መርሐ ግብር በአስተዋጽአቸው ጉልህ ተግባር ላከናወኑ ሠራተኞችና የሥራ ክፍሎች የምስክር ወረቀት እና ሽልማት ከኮሌጁ ፕሮቮስት ዶር ሲሳይ ስርጉ እጅ ተቀብለዋል::
በዚሁ መርሐ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት ዶር ሲሳይ ኮሌጁ ወደፊት ለማሕበረሰቡ የሚሠጠውን ነጻ የሕክምና አገልግሎት ብዙኃኑን ተደራሽ ያደርጋል ብለዋል:: በመቀጠልም የሕክምና አገልግሎት በጥራት እና በላቀ ሁኔታ ለመስጠት በሚቻልባቸው መንገዶች ሁሉ እንሠራለን ሲሉ ተናግረዋል : :
በተጨማሪም ለአራት ቀናት ሲካሄድ ቆይቶ ባለፈው ሐሙስ የተጠናቀቀው እና በኤግዚቢሽን በፓናል ውይይቶች የታጀበው እና የክልል የሆስፒታል እና የፌዴራል ሆስፒታሎች ኃላፊዎችንም ጭምር ያሳተፈው 3ኛው የጥራት ጉባዔ ( 3rd Quality Summit ) የመዝጊያ ሥነ ሥርዓትም ተካሂዷል :: ጉባዔው " ልህቀትን መቀበል፡ ለጥራት፣ ለአገልግሎት እና ለዕውቅና የተሰጠ ቁርጠኝነት” በሚል መሪ ቃል ላይ ትኩረት ያደረገ ነው: :
በእነዚህ በኮሌጁ በተከናወኑ ሁለትዓበይት ኩነቶች የእውቅና እና የምሥጋና መርሐ ግብር በአስተዋጽአቸው ጉልህ ተግባር ላከናወኑ ሠራተኞችና የሥራ ክፍሎች የምስክር ወረቀት እና ሽልማት ከኮሌጁ ፕሮቮስት ዶር ሲሳይ ስርጉ እጅ ተቀብለዋል::
በዚሁ መርሐ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት ዶር ሲሳይ ኮሌጁ ወደፊት ለማሕበረሰቡ የሚሠጠውን ነጻ የሕክምና አገልግሎት ብዙኃኑን ተደራሽ ያደርጋል ብለዋል:: በመቀጠልም የሕክምና አገልግሎት በጥራት እና በላቀ ሁኔታ ለመስጠት በሚቻልባቸው መንገዶች ሁሉ እንሠራለን ሲሉ ተናግረዋል : :
Kalkidan selected as a best Adult ICU Nurse of the Year!
Sr. Sr Kalkidan Zerihun, Professional nurse, was selected by the Department of Critical care medicine as a best Adult ICU Nurse of the Year 2016 (2023/24). She is nominated by nursing and others the department staff to honor her for exceptional service over the past year.
Sr. Sr Kalkidan Zerihun, Professional nurse, was selected by the Department of Critical care medicine as a best Adult ICU Nurse of the Year 2016 (2023/24). She is nominated by nursing and others the department staff to honor her for exceptional service over the past year.