Telegram Web Link
በዚህ ማስታወቂያ ለተጠቀሱ ስልጠናዎች ምዝገባ ነገ አርብ(July 05, 2024) ከቀኑ 11 ሰዓት ያበቃል። ከተቀሰው ሰዓት በኋላ የሚመጣ የክፍያ ደረሰኝ የማንቀበል መሆኑን በትህትና እናሳውቃለን። እናመሰግናለን ።
ሰላም እንደምን አደሩ። የኢትዮጵያ ፓስታ አገልግሎት ድርጅት የደንበኛ እርካታ መጠይቅ በመሙላት ይተባበሩን። መልካም ቀን። https://bit.ly/3xcPu25
The training will be conducted in Weekdays.
በ projects management, projects monitoring & evaluations, business leadership, database management, advanced MS excel, IFRS, እና Asset valuation ስለጠናዎች በቦታ ጥበት ያልተቀበልናችሁ፣ እንዲሁም በስልክ ፣ በኢሜል እና በተለያየ መንገዶች ለምትጠይቁን የስልጠና ፈላጊዎች በሙሉ : ግቢው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን እያስተናገደ በመሆኑ ፈተናው እንደተጠናቀቀ ማስታወቂያ የምናወጣ መሆኑን እንገልፃለን። እሰከዚያው በትእግስት ጠብቁን። እናመሰግናለን ።
School of Commerce, AAU pinned «በ projects management, projects monitoring & evaluations, business leadership, database management, advanced MS excel, IFRS, እና Asset valuation ስለጠናዎች በቦታ ጥበት ያልተቀበልናችሁ፣ እንዲሁም በስልክ ፣ በኢሜል እና በተለያየ መንገዶች ለምትጠይቁን የስልጠና ፈላጊዎች በሙሉ : ግቢው የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን እያስተናገደ…»
ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ''ስለ ራስገዝ ዩኒቨርሰቲ ለመደንገግ በወጣ'' አዋጅ ቁጥር 1294/2015 እንዲሁም በሚኒስትሮች ም/ቤት ደንብ ቁጥር 537/2016 ዓ.ም. በተሰጠው ስልጣን መሠረት ከ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ጀምሮ በራሱ ፖሊሲና  መስፈርት፤  የምዘናና የክፍያ ስርዓት ተማሪዎችን አወዳድሮ የሚቀበል ይሆናል።

በዚህም መሰረት በ2017 ዓ.ም. በመደበኛ፣ በማታና በርቀት በቅድመ ምረቃና በድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች በአንጋፋው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታችሁን መከታተል ለምትፈልጉ አመልካቾች በቅርቡ በሚገለጽ ዝርዝር ማስታወቂያ መሰረት እንድታመለክቱና ለ መግብያ ፈተና እንድትዘጋጁ ስንል እናሳውቃለን፡፡

                   አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
                 ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም.
Remark: First Come First Served and passing the fundamental's exam is a prerequisite to register for the advanced training.
👌Revised! The training session of IPSAS is weekend and the start date will be on August 31, 2024.
2025/06/30 14:06:45
Back to Top
HTML Embed Code: