This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አስተምረኝ 🙏🏽
ጣፋጩ ገዳይ መርዝ!

በሰሜን አንታርቲካ ላይ የሚኖሩ እስኪሞ የተባሉ ጎሳዎች ተኩላ ለመግደል ሲፈልጉ የሚዘይዱት ዘዴ አለ፡፡ በበረዶ ውስጥ ጫፉ በጥቂቱ የወጣ ቢላ ይደብቃሉ፤ በላዩ ላይ ጥቂት የበግ ደምን ያደርጉበታል:: ተኩላው ደሙን አሽትቶ ይመጣል፡፡ በረዶው ላይ ያለውን ደም መላስ ይጀምራል።

ደሙ ይጣፍጠዋልና ፍጥነቱን እየጨመረ መላስ ይጀምራል፡፡ በዚህ ፍጥነት ውስጥም እያለ ሳያስበው ደም የተቀባው ቢላዋ ምላሱን ይቆርጠዋል፡፡ ነገር ግን ደም መላሱን አያቆምም፡፡ አሁን ላይ ይህ ተኩላ ባለማወቅ ከራሱ ምላስ የሚፈሰውን ደም እየላሰ ነው፣ ሆኖም ጣፍጦታል እና በፍጥነት መላሱን ይቀጥላል። ከመጠን በላይ ደምም ይፈሰዋልና በነጋታው ተኩላው ሞቶ ይገኛል። የራሱን ደም እየጠጣ እንደነበረም አልታወቀውም።

ይህ ተኩላ ከእኛ ታሪክ ጋር ይቆራኛል፡፡ ብዙዎቻችን ጊዜያችንን የምናሳልፈው በስልካችን ላይ አልያም በቴሌቪዥን ላይ ነው... ጊዜያችንን ሳንጠቀምበት እንዲሁ ያልቃል... ይጣፍጣልና፤ ጥቂት ብቻ አይበቃንም፤ በፍጥነት እና በኃይልም ህይወታችንን፣ ጊዜያችንን ልሰን እየጨረስነው ነው:: በተቻለህ መጠንም ከስራህ እና ከማሰብ ከሚያስተጓጉሉህ ነገሮች ሁሉ ለማራቅ ሞክር።
ክብርህን ሳይ እጠግባለሁ
ዮሐንስ ላውጋው Yohannes Lawgaw
🌿ክብርህን ሳይ እጠግባለሁ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ንፁህ እረፍት !!
ማረኝ!
Yohannes Lawgaw @sleenee ስለ እኔ
ማረኝ . . . !
'' ጌታ ሆይ ዛሬም ላንተ ጊዜ የለንም ! ''
✍️ ኤልያስ ሽታሁን
🎙 Yohannes'

Yohannes Lawgaw
🔻@Sleenee🦋•• 🌃
♡ ㅤ  ❍ㅤ       ⌲       
ˡᶦᵏᵉ  ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ  ˢʰᵃʳᵉ  
ህማማት 🩸
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እመቤቴ ታውቃለች
2024/05/04 04:19:05
Back to Top
HTML Embed Code: