Telegram Web Link
🚩 የኢትዮጵያ ታሪክ ያልተጣሩ አፈታሪኮችና ተረቶች ተጽዕኖ እጅጉን እንዳጎበጠው የሚሞግተው "ተረት እና ታሪክ በኢትዮጵያ" የተሰኘው የፕ/ር ታደሰ ታምራት ቆየት ያለ ጽሑፍ የዛሬ ዳሰሳችን ርዕስ ነው። ለመሆኑ ጽሑፉ ምን ዓይነት መልዕክቶችን ይዟል? የአንትሮፖሎጂ ምሁሩ ሙሐመድ አወል ሐጎስ ጥቅል ዳሰሳውን እንደሚከተለው አቅርቧል።
.
🥎 Enjoy! | Like | Share | Subscribe👇
.
📚 [ https://www.youtube.com/live/jdGHeJ5zcj0 ]
.
#የመጽሐፍትዳሰሳ #የኢትዮጵያታሪክ #የታሪክውዝግብ #ታደሰታምራት #ቶክኢትዮጵያ
2024/05/09 22:30:33
Back to Top
HTML Embed Code: