Forwarded from Ethiopian Architecture Construction and Urbanism
የ ራስ አርክቴክቶች ስራ፡፡
የዝነኛዋ ኢትዮጵያዊ ህንጻ ነዳፊ የ ራሄል ሻውል ቢሮ የ ናሚቢያ ሪፓብሊክ ኤምባሲን እድሳት በዚህ መልክ ነድፎታል፡፡
ፎቶ ምንጭ። ሩት ታከለ
@ethiopianarchitectureandurbanism
የዝነኛዋ ኢትዮጵያዊ ህንጻ ነዳፊ የ ራሄል ሻውል ቢሮ የ ናሚቢያ ሪፓብሊክ ኤምባሲን እድሳት በዚህ መልክ ነድፎታል፡፡
ፎቶ ምንጭ። ሩት ታከለ
@ethiopianarchitectureandurbanism
Forwarded from NArcHome Architecture
Transition of Female Architecture Students from classroom to professional practice
A coffee round discussion with
- Tatiana Pinta
- Belilta Asfaw &
- Rahel Shawl, all architects.
Via Abren
#Event, #Architecture, #Ethiopia
📌 Design for Humanity!
@NArcHomeArchitecture
A coffee round discussion with
- Tatiana Pinta
- Belilta Asfaw &
- Rahel Shawl, all architects.
Via Abren
#Event, #Architecture, #Ethiopia
📌 Design for Humanity!
@NArcHomeArchitecture
Forwarded from Ethiopian Architecture Construction and Urbanism
የቆዩ የከተማ ምስሎች።
ድሬደዋ በ1965 ዓም።
Diredawa in February 1973 G.C
Ludo Kuipers Photographs/Images of the World/Eastern Ethiopia/Diredawa:
ouzutback.com.au/Ethiopia/index.html
ምንጭ፡፡ HITTCL 1860s-1990s @ethiopianarchitectureandurbanism
ድሬደዋ በ1965 ዓም።
Diredawa in February 1973 G.C
Ludo Kuipers Photographs/Images of the World/Eastern Ethiopia/Diredawa:
ouzutback.com.au/Ethiopia/index.html
ምንጭ፡፡ HITTCL 1860s-1990s @ethiopianarchitectureandurbanism
Forwarded from Ketema Journal
Koba Patisserie
Bringing natural daylight into a restaurant or coffee shop can greatly enhance the ambiance and overall customer experience. The recently opened ‘KOBA’ coffee shop in Addis Ababa is a prime example of this, featuring a cutting-edge roofing system.
ketemajournal.com/story/koba-patisserie/
@ketema_journal
Bringing natural daylight into a restaurant or coffee shop can greatly enhance the ambiance and overall customer experience. The recently opened ‘KOBA’ coffee shop in Addis Ababa is a prime example of this, featuring a cutting-edge roofing system.
ketemajournal.com/story/koba-patisserie/
@ketema_journal
Forwarded from UUAS - Architecture (|||)
The evolution of the Trinity Cathedral, Addis Ababa.
We can witness that the cathedral got changed two times. It was first built before the Italian occupation, then given its neo-baroque form after liberation and finally it was expanded in the 60s by Yugoslavian architects and a contractor. At the moment it is undergoing renovation works under the supervision of Prof. and Architect Fasil Ghiorgis.
Via: Dawit benti
@unityarch
We can witness that the cathedral got changed two times. It was first built before the Italian occupation, then given its neo-baroque form after liberation and finally it was expanded in the 60s by Yugoslavian architects and a contractor. At the moment it is undergoing renovation works under the supervision of Prof. and Architect Fasil Ghiorgis.
Via: Dawit benti
@unityarch
Forwarded from Ethiopian Architecture Construction and Urbanism
የጣልያን ግዜ የአዲስ አበባ ካርታ፡፡
በጣልያን አገዛዝ ወቅት ሁሉም የአዲስ አበባ መንገዶች የጣልያንኛ ስም ወጥቶላቸው ነበር፡፡ አደባባዮችም እንደዚሁ ነበር የሚጠሩት፡፡ የባቡር ጣብያ መንገድ ቪያሌ ሞሶሎኒ ሲባል ከነጻነት በኋላ ቸርችል ጎዳና ተብሏል፡፡ አራት ኪሎ አደባባይ ፒያዛሌ ቺንኩዌ ማጂዮ ሲባል ከነጻነት በኋላ ሚያዝያ 27 አደባባይ ተብሎ ቀርቷል፡፡
ስሙን ሳይለቅ በትንሹ በአንድ ፊደል ለውጥ ብቻ የቀረው ቦታ ፒያሳ የሚባለው ሲሆን ጣልያን ፒያዛ ሊቶሪዮ ብሎ ስም ሰጥቶት ነበር፡፡ ይህ ቦታ ትክክለኛ ስፍራው ሲኒማ ኢትዮጵያ ፊት ለፊት ቼንትሮ ባር ያለበት ቦታ ያለው ከፍት ቦታ ሲሆን ከጣልያን በፊት የስላሴ ኮከብ አደባባይ ይባል ነበር፡፡ ሊቶርዮ ማለት ፋሺስት ማለት ሲሆን ፒያዛ ሊቶሪዮ ማለት ደግሞ የፋሽስቶች አደባባይ ማለት ነበር፡፡
@ethiopianarchitectureandurbanism
በጣልያን አገዛዝ ወቅት ሁሉም የአዲስ አበባ መንገዶች የጣልያንኛ ስም ወጥቶላቸው ነበር፡፡ አደባባዮችም እንደዚሁ ነበር የሚጠሩት፡፡ የባቡር ጣብያ መንገድ ቪያሌ ሞሶሎኒ ሲባል ከነጻነት በኋላ ቸርችል ጎዳና ተብሏል፡፡ አራት ኪሎ አደባባይ ፒያዛሌ ቺንኩዌ ማጂዮ ሲባል ከነጻነት በኋላ ሚያዝያ 27 አደባባይ ተብሎ ቀርቷል፡፡
ስሙን ሳይለቅ በትንሹ በአንድ ፊደል ለውጥ ብቻ የቀረው ቦታ ፒያሳ የሚባለው ሲሆን ጣልያን ፒያዛ ሊቶሪዮ ብሎ ስም ሰጥቶት ነበር፡፡ ይህ ቦታ ትክክለኛ ስፍራው ሲኒማ ኢትዮጵያ ፊት ለፊት ቼንትሮ ባር ያለበት ቦታ ያለው ከፍት ቦታ ሲሆን ከጣልያን በፊት የስላሴ ኮከብ አደባባይ ይባል ነበር፡፡ ሊቶርዮ ማለት ፋሺስት ማለት ሲሆን ፒያዛ ሊቶሪዮ ማለት ደግሞ የፋሽስቶች አደባባይ ማለት ነበር፡፡
@ethiopianarchitectureandurbanism