የኤርትራ መንግስት ኢትዮጵያ “ግጭት ለመቀስቀስና ምክንያታዊ ለማስመሰል” ዲፕሎማሲ መልዕክቶችን እየተጠቀመች ነው ስትል ከሰሰች!
የኢትዮጵያ መንግስት ኤርትራ “በኢትዮጵያ ላይ ትንኮሳ በመፈጸም “ እና “ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነትን በመጣስ” ለመክሰስ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ እና ለበርካታ ሀገራት መንግስታት ዲፕሎማሲያዊ መልዕክቶችን ልካለች ስትል ኤርትራ ቅሬታ አቀረበች። ይህም "ግጭት ለመቀስቀስ እና ምክንያታዊ ለማስመሰል የሚደረግ ጥረት አካል ነው" ስትል ከሳለች።
የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ትናንት ሰኔ 19 ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ባለፉት ቀናት “የዲፕሎማሲያዊ ዘመቻዎችን አጠናክሯል” ሲል ገልጾ፤ መልዕክቶቹ፤ “እያየለ በመጣው የጦርነት አጀንዳው ላይ ድጋፍ ለማግኘት የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ለማሳመን ያለመ ግልፅ ዘዴ ነው” ብሏል።
እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ፤ የኢትዮጵያ መንግስት "በርካታ የጦር መሳሪያ ግዥዎች " እና "መንግስትን የማዳከም በርካታ ጥረቶች” ላይ መሳተፏን ገልጿል። “ምንም እንኳን እነዚህ ድርጊቶች ለኤርትራ ሉዓላዊነትና ግዛታዊ አንድነት እንዲሁም ለቀጠናው መረጋጋት ከባድ ስጋት ቢጥሉም፤ ኤርትራ በትዕግስት አልፋለች” ብሏል።
የኤርትራ መንግስት መግለጫውን ያወጣው፤ ትክክለኛነቱ ያለተረጋገጠ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደብዳቤ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱን ተከትሎ ነው።
ተጨማሪ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=8256
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መንግስት ኤርትራ “በኢትዮጵያ ላይ ትንኮሳ በመፈጸም “ እና “ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነትን በመጣስ” ለመክሰስ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሃፊ እና ለበርካታ ሀገራት መንግስታት ዲፕሎማሲያዊ መልዕክቶችን ልካለች ስትል ኤርትራ ቅሬታ አቀረበች። ይህም "ግጭት ለመቀስቀስ እና ምክንያታዊ ለማስመሰል የሚደረግ ጥረት አካል ነው" ስትል ከሳለች።
የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ትናንት ሰኔ 19 ባወጣው መግለጫ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ባለፉት ቀናት “የዲፕሎማሲያዊ ዘመቻዎችን አጠናክሯል” ሲል ገልጾ፤ መልዕክቶቹ፤ “እያየለ በመጣው የጦርነት አጀንዳው ላይ ድጋፍ ለማግኘት የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ለማሳመን ያለመ ግልፅ ዘዴ ነው” ብሏል።
እንደ ሚኒስቴሩ ገለጻ፤ የኢትዮጵያ መንግስት "በርካታ የጦር መሳሪያ ግዥዎች " እና "መንግስትን የማዳከም በርካታ ጥረቶች” ላይ መሳተፏን ገልጿል። “ምንም እንኳን እነዚህ ድርጊቶች ለኤርትራ ሉዓላዊነትና ግዛታዊ አንድነት እንዲሁም ለቀጠናው መረጋጋት ከባድ ስጋት ቢጥሉም፤ ኤርትራ በትዕግስት አልፋለች” ብሏል።
የኤርትራ መንግስት መግለጫውን ያወጣው፤ ትክክለኛነቱ ያለተረጋገጠ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደብዳቤ በቅርቡ በማህበራዊ ሚዲያ መሰራጨቱን ተከትሎ ነው።
ተጨማሪ፡ https://addisstandard.com/Amharic/?p=8256
@YeneTube @FikerAssefa
የጋምቤላ ክልል 2017 በጀት ዓመት የወርቅ ምርት መጠን ከአምስት ሺህ ኪሎግራም በላይ መድረሱ ተገለጸ!
-በ2016 የተመረተው 650 ኪሎግራም ብቻ ነበር ተብሏል
በጋምቤላ ክልል በ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ የወርቅ ምርት ከስምንት እጥፍ በላይ ማደጉን የጋምቤላ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት አስታወቀ።ዘንድሮ ክልሉ በ12 ወራት አምስት ሺህ 295 በላይ ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ተደርጓል ሲሉ የክልሉ የማዕድን ሀብት ቢሮ ሃላፊ አቶ ኡጁሉ ጊሎ ኡጁሉ ገልጸዋል።
በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት የተመረተው የወርቅ መጠን 650 ኪሎ ግራም እንደነበር ቁመዋል፤ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ስምንት እጥፍ የወርቅ ምርት መገኘቱን ያሳያል ብለዋል።በክልሉ በዘንድሮው በጀት ዓመት 2 ሺህ 850 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ለማስገባት መታቀዱን አስታውሰው፣ እስከ ሰኔ 10 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ አምስት ሺህ 295 ነጥብ 87 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ መግባቱን ተናግረዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በክልሉ የወርቅ ምርት ላይ ከፍተኛ እድገት ማስመዝገቡን ገልጸው፤ ወርቅ አምራቾች የወርቅ ምርታቸውን በቀላሉ ወደ ብሔራዊ ባንክ በማስገባት ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።በክልሉ ቀደም ሲል በወርቅ ማዕድን ማውጣት ላይ የተሰማሩት በጸጥታ ስጋት ምክንያት ከአቅም በታች ሲያመርቱ እንደነበር አውስተው፤ በአሁኑ ጊዜ ሰላም በመስፈኑ ወርቅ አምራቾች በሙሉ አቅማቸው ወደ ማምረት እንዲገቡ አድርጓል ብለዋል።በተያዘው የበጀት አመት ስምንት ወራት መንግስት 22 ነጥብ 5 ቶን (22 ሺህ 500 ኪሎግራም) ወርቅ ለውጪ ገበያ መቅረቡ ማስታወቁን መዘገባችን ይታወሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
-በ2016 የተመረተው 650 ኪሎግራም ብቻ ነበር ተብሏል
በጋምቤላ ክልል በ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ የወርቅ ምርት ከስምንት እጥፍ በላይ ማደጉን የጋምቤላ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት አስታወቀ።ዘንድሮ ክልሉ በ12 ወራት አምስት ሺህ 295 በላይ ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ተደርጓል ሲሉ የክልሉ የማዕድን ሀብት ቢሮ ሃላፊ አቶ ኡጁሉ ጊሎ ኡጁሉ ገልጸዋል።
በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት የተመረተው የወርቅ መጠን 650 ኪሎ ግራም እንደነበር ቁመዋል፤ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ስምንት እጥፍ የወርቅ ምርት መገኘቱን ያሳያል ብለዋል።በክልሉ በዘንድሮው በጀት ዓመት 2 ሺህ 850 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ለማስገባት መታቀዱን አስታውሰው፣ እስከ ሰኔ 10 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ አምስት ሺህ 295 ነጥብ 87 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ መግባቱን ተናግረዋል።
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በክልሉ የወርቅ ምርት ላይ ከፍተኛ እድገት ማስመዝገቡን ገልጸው፤ ወርቅ አምራቾች የወርቅ ምርታቸውን በቀላሉ ወደ ብሔራዊ ባንክ በማስገባት ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል ማለታቸውን ከፕሬስ ድርጅት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።በክልሉ ቀደም ሲል በወርቅ ማዕድን ማውጣት ላይ የተሰማሩት በጸጥታ ስጋት ምክንያት ከአቅም በታች ሲያመርቱ እንደነበር አውስተው፤ በአሁኑ ጊዜ ሰላም በመስፈኑ ወርቅ አምራቾች በሙሉ አቅማቸው ወደ ማምረት እንዲገቡ አድርጓል ብለዋል።በተያዘው የበጀት አመት ስምንት ወራት መንግስት 22 ነጥብ 5 ቶን (22 ሺህ 500 ኪሎግራም) ወርቅ ለውጪ ገበያ መቅረቡ ማስታወቁን መዘገባችን ይታወሳል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለረዥም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረውን የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ!
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለአስርት ዓመታት የዘለቀውን አስከፊ ግጭት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ።በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማካኝነት የተፈረመው ይህ የሰላም ስምምነት አሜሪካ ከኮንጎ ብርቅዬ ማዕድናት ተጠቃሚ እንድትሆን ሊያደርጋት እንደሚችል ተገልጿል።
በሁለቱ ጎረቤት አገራት የተደረሰው የሰላም ስምምነት በምስራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊከ ኮንጎ የሚዋጉ ታጣቂ ቡድኖች "ውጊያ ማቆም፣ ትጥቅ መፍታት እና ተዋጊዎችን ወደ መደበኛ ሕይወት መመለስን ያለመ" ነው።ስምምነቱን በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎች አልወጡም።
በቀጠናው አሸማጋይነት የተጀመሩ የሰላም ስምምነቶች ከዚህ ቀደም ቢከሽፉም የአሜሪካ እና የኮንጎ መሪዎች ስምምነቱን ከአሁኑ "ትልቅ ድል" ሲሉ አሞካሽተውታል።"ዛሬ ግጭቱ እና ውድመቱ ተቋጭቷል።መላው ቀጠና አዲስ የተስፋ እና የእድል ምዕራፍ ጀምሯል" ሲሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አርብ ዕለት ተናግረዋል።
ትራምፕ፤ ምክትል ፕሬዚዳንታቻው ጄዲ ቫንስ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ማርኮ ሩቢዮ እንዲሁም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ የተውጣጡ ልዑካን በተገኙበት ቢሯቸው በሰጡት መግለጫ የሰላም ስምምነቱን "አስደናቂ ድል" ብለውታል።ስምምነቱ የተፈረመው በአገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አማካኝነት በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ነው።
ትራምፕ ከዚያ በኋላ በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን ባኖሩበት ወቅት "ትልቅ ስኬት ነው" ብለዋል።የኮንጎ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤትም "ለፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ በ30 ዓመት ከታዩት የበለጠ ሌላ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት " ሲል የሰላም ስምምነቱ ከመፈረሙ በፊት መግለጫ አውጥቷል።
ምንም እንኳን ቀኑ ባይገለጽም የኮንጎው ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ እና የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ወደ ዋሽንግተን አቅንተው ከትራምፕ ጋር እንደሚገናኙ ተነግሯል።በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ውጥረት በተባባሰበት ወቅት ኳታር ይህንን ለማርገብ ከጥቂት ወራት በፊት የሽምግልና ጥረት መጀመሯን ስለ ድርድሩ የሚያውቁ ዲፕሎማት ተናግረዋል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለአስርት ዓመታት የዘለቀውን አስከፊ ግጭት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ።በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማካኝነት የተፈረመው ይህ የሰላም ስምምነት አሜሪካ ከኮንጎ ብርቅዬ ማዕድናት ተጠቃሚ እንድትሆን ሊያደርጋት እንደሚችል ተገልጿል።
በሁለቱ ጎረቤት አገራት የተደረሰው የሰላም ስምምነት በምስራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊከ ኮንጎ የሚዋጉ ታጣቂ ቡድኖች "ውጊያ ማቆም፣ ትጥቅ መፍታት እና ተዋጊዎችን ወደ መደበኛ ሕይወት መመለስን ያለመ" ነው።ስምምነቱን በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎች አልወጡም።
በቀጠናው አሸማጋይነት የተጀመሩ የሰላም ስምምነቶች ከዚህ ቀደም ቢከሽፉም የአሜሪካ እና የኮንጎ መሪዎች ስምምነቱን ከአሁኑ "ትልቅ ድል" ሲሉ አሞካሽተውታል።"ዛሬ ግጭቱ እና ውድመቱ ተቋጭቷል።መላው ቀጠና አዲስ የተስፋ እና የእድል ምዕራፍ ጀምሯል" ሲሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አርብ ዕለት ተናግረዋል።
ትራምፕ፤ ምክትል ፕሬዚዳንታቻው ጄዲ ቫንስ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ማርኮ ሩቢዮ እንዲሁም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ የተውጣጡ ልዑካን በተገኙበት ቢሯቸው በሰጡት መግለጫ የሰላም ስምምነቱን "አስደናቂ ድል" ብለውታል።ስምምነቱ የተፈረመው በአገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አማካኝነት በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ነው።
ትራምፕ ከዚያ በኋላ በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን ባኖሩበት ወቅት "ትልቅ ስኬት ነው" ብለዋል።የኮንጎ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤትም "ለፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ በ30 ዓመት ከታዩት የበለጠ ሌላ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት " ሲል የሰላም ስምምነቱ ከመፈረሙ በፊት መግለጫ አውጥቷል።
ምንም እንኳን ቀኑ ባይገለጽም የኮንጎው ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ እና የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ወደ ዋሽንግተን አቅንተው ከትራምፕ ጋር እንደሚገናኙ ተነግሯል።በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ውጥረት በተባባሰበት ወቅት ኳታር ይህንን ለማርገብ ከጥቂት ወራት በፊት የሽምግልና ጥረት መጀመሯን ስለ ድርድሩ የሚያውቁ ዲፕሎማት ተናግረዋል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
🎨 Graphic Design Course Registration Now Open!
Unlock your creativity and learn the skills to design stunning visuals for social media, branding, and more.
✅ Beginner-friendly
✅ Hands-on projects
✅ Certificate included
📅 Limited seats – Register today!
Call us:
☎️
0989747878
0799331774
@merahyan
Unlock your creativity and learn the skills to design stunning visuals for social media, branding, and more.
✅ Beginner-friendly
✅ Hands-on projects
✅ Certificate included
📅 Limited seats – Register today!
Call us:
☎️
0989747878
0799331774
@merahyan
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ምሽት አይበግረንም!
ለሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ
📍 ፒያሳ ከሚኒልክ አደባባይ ወደ ሀገር ፍቅር ቲያትር የሚወስደው መንገድ ላይ የንግድ ሱቆችን መሸጥ ጀምረናል።
👉 2 ቤዝመንት ያለው
👉ከ 900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉በ1 ዓመት ተኩል የምትረከቡት
👉ምድር ቤት
20 ካሬ= 7ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2.8ሚሊዮን ብር
👉1ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 5.5 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2 ሚሊዮን ብር
👉2ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.8 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.5 ሚሊዮን ብር
👉3ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.2 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.2 ሚሊዮን ብር
👉4ኛ እና 5ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 3.9 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 900 ሺ ብር
👉ቀሪው በግንባታ ሂደት የሚከፈል።
ለበለጠ መረጃ
09-76-19-58-35
Telegram username
@Ruthtemersales
Whats app
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
ለሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ
📍 ፒያሳ ከሚኒልክ አደባባይ ወደ ሀገር ፍቅር ቲያትር የሚወስደው መንገድ ላይ የንግድ ሱቆችን መሸጥ ጀምረናል።
👉 2 ቤዝመንት ያለው
👉ከ 900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉በ1 ዓመት ተኩል የምትረከቡት
👉ምድር ቤት
20 ካሬ= 7ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2.8ሚሊዮን ብር
👉1ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 5.5 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2 ሚሊዮን ብር
👉2ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.8 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.5 ሚሊዮን ብር
👉3ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.2 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.2 ሚሊዮን ብር
👉4ኛ እና 5ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 3.9 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 900 ሺ ብር
👉ቀሪው በግንባታ ሂደት የሚከፈል።
ለበለጠ መረጃ
09-76-19-58-35
Telegram username
@Ruthtemersales
Whats app
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions
We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:
🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods
📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.
Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions
We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:
🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods
📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.
Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለረዥም ጊዜ ሲጠበቅ የነበረውን የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ!
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለአስርት ዓመታት የዘለቀውን አስከፊ ግጭት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ።በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማካኝነት የተፈረመው ይህ የሰላም ስምምነት አሜሪካ ከኮንጎ ብርቅዬ ማዕድናት ተጠቃሚ እንድትሆን ሊያደርጋት እንደሚችል ተገልጿል።
በሁለቱ ጎረቤት አገራት የተደረሰው የሰላም ስምምነት በምስራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊከ ኮንጎ የሚዋጉ ታጣቂ ቡድኖች "ውጊያ ማቆም፣ ትጥቅ መፍታት እና ተዋጊዎችን ወደ መደበኛ ሕይወት መመለስን ያለመ" ነው።ስምምነቱን በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎች አልወጡም።
በቀጠናው አሸማጋይነት የተጀመሩ የሰላም ስምምነቶች ከዚህ ቀደም ቢከሽፉም የአሜሪካ እና የኮንጎ መሪዎች ስምምነቱን ከአሁኑ "ትልቅ ድል" ሲሉ አሞካሽተውታል።"ዛሬ ግጭቱ እና ውድመቱ ተቋጭቷል።መላው ቀጠና አዲስ የተስፋ እና የእድል ምዕራፍ ጀምሯል" ሲሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አርብ ዕለት ተናግረዋል።
ትራምፕ፤ ምክትል ፕሬዚዳንታቻው ጄዲ ቫንስ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ማርኮ ሩቢዮ እንዲሁም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ የተውጣጡ ልዑካን በተገኙበት ቢሯቸው በሰጡት መግለጫ የሰላም ስምምነቱን "አስደናቂ ድል" ብለውታል።ስምምነቱ የተፈረመው በአገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አማካኝነት በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ነው።
ትራምፕ ከዚያ በኋላ በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን ባኖሩበት ወቅት "ትልቅ ስኬት ነው" ብለዋል።የኮንጎ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤትም "ለፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ በ30 ዓመት ከታዩት የበለጠ ሌላ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት " ሲል የሰላም ስምምነቱ ከመፈረሙ በፊት መግለጫ አውጥቷል።
ምንም እንኳን ቀኑ ባይገለጽም የኮንጎው ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ እና የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ወደ ዋሽንግተን አቅንተው ከትራምፕ ጋር እንደሚገናኙ ተነግሯል።በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ውጥረት በተባባሰበት ወቅት ኳታር ይህንን ለማርገብ ከጥቂት ወራት በፊት የሽምግልና ጥረት መጀመሯን ስለ ድርድሩ የሚያውቁ ዲፕሎማት ተናግረዋል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ ለአስርት ዓመታት የዘለቀውን አስከፊ ግጭት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት በዋሽንግተን ተፈራረሙ።በአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማካኝነት የተፈረመው ይህ የሰላም ስምምነት አሜሪካ ከኮንጎ ብርቅዬ ማዕድናት ተጠቃሚ እንድትሆን ሊያደርጋት እንደሚችል ተገልጿል።
በሁለቱ ጎረቤት አገራት የተደረሰው የሰላም ስምምነት በምስራቅ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊከ ኮንጎ የሚዋጉ ታጣቂ ቡድኖች "ውጊያ ማቆም፣ ትጥቅ መፍታት እና ተዋጊዎችን ወደ መደበኛ ሕይወት መመለስን ያለመ" ነው።ስምምነቱን በተመለከተ ዝርዝር መረጃዎች አልወጡም።
በቀጠናው አሸማጋይነት የተጀመሩ የሰላም ስምምነቶች ከዚህ ቀደም ቢከሽፉም የአሜሪካ እና የኮንጎ መሪዎች ስምምነቱን ከአሁኑ "ትልቅ ድል" ሲሉ አሞካሽተውታል።"ዛሬ ግጭቱ እና ውድመቱ ተቋጭቷል።መላው ቀጠና አዲስ የተስፋ እና የእድል ምዕራፍ ጀምሯል" ሲሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አርብ ዕለት ተናግረዋል።
ትራምፕ፤ ምክትል ፕሬዚዳንታቻው ጄዲ ቫንስ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ማርኮ ሩቢዮ እንዲሁም ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ የተውጣጡ ልዑካን በተገኙበት ቢሯቸው በሰጡት መግለጫ የሰላም ስምምነቱን "አስደናቂ ድል" ብለውታል።ስምምነቱ የተፈረመው በአገራቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አማካኝነት በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ነው።
ትራምፕ ከዚያ በኋላ በስምምነቱ ላይ ፊርማቸውን ባኖሩበት ወቅት "ትልቅ ስኬት ነው" ብለዋል።የኮንጎ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤትም "ለፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ በ30 ዓመት ከታዩት የበለጠ ሌላ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት " ሲል የሰላም ስምምነቱ ከመፈረሙ በፊት መግለጫ አውጥቷል።
ምንም እንኳን ቀኑ ባይገለጽም የኮንጎው ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሺሴኪዲ እና የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ወደ ዋሽንግተን አቅንተው ከትራምፕ ጋር እንደሚገናኙ ተነግሯል።በሁለቱ አገራት መካከል ያለው ውጥረት በተባባሰበት ወቅት ኳታር ይህንን ለማርገብ ከጥቂት ወራት በፊት የሽምግልና ጥረት መጀመሯን ስለ ድርድሩ የሚያውቁ ዲፕሎማት ተናግረዋል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ ለደንበኞቹ ካዘጋጃቸው ሽልማቶች ውስጥ ስድስተኛ የሆነው ቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪና ዕጣ፣ በጅማ ከተማ ለዕድለኛ ወጥቷል፡፡
በጅማ ቆጬ ሰፈር ነዋሪ የሆኑት ዕድለኛው አሸናፊ አቶ ዮሐንስ ካሳ፣ ሽልማታቸውን ሰኔ 21 ቀን 2017ዓ.ም. በጅማ ከተማ በተከናወነ ልዩ የሽልማት ፕሮግራም ተረክበዋል፡፡
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ የፔፕሲ፣ ሚሪንዳ እና ሰቨን አፕ ምርቶቹን በድጋሚ ለገበያ ካቀረበ በኋላ የተለያዩ እና በርካታ አጓጊ ሽልማቶችን ለደንበኞቹ አዘጋጅቶ ዕድለኛ አሸናፊዎችን በአስገራሚና አጓጊ ሽልማቶች በማንበሽበሽ ላይ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ ለደንበኞቹ ካዘጋጃቸው ሽልማቶች ውስጥ ስድስተኛ የሆነው ቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪና ዕጣ፣ በጅማ ከተማ ለዕድለኛ ወጥቷል፡፡
በጅማ ቆጬ ሰፈር ነዋሪ የሆኑት ዕድለኛው አሸናፊ አቶ ዮሐንስ ካሳ፣ ሽልማታቸውን ሰኔ 21 ቀን 2017ዓ.ም. በጅማ ከተማ በተከናወነ ልዩ የሽልማት ፕሮግራም ተረክበዋል፡፡
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ የፔፕሲ፣ ሚሪንዳ እና ሰቨን አፕ ምርቶቹን በድጋሚ ለገበያ ካቀረበ በኋላ የተለያዩ እና በርካታ አጓጊ ሽልማቶችን ለደንበኞቹ አዘጋጅቶ ዕድለኛ አሸናፊዎችን በአስገራሚና አጓጊ ሽልማቶች በማንበሽበሽ ላይ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
በጋምቤላ ክልል ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሶስት ሴት ተማሪዎች መታገታቸው ተገለጸ!
በጋምቤላ ክልል፤ በመጪው ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሦስት ሴት ተማሪዎች እና አንዲት የ13 ዓመት ልጅ በሙርሌ ታጣቂዎች መታገታቸው ተገለጸ።አራቱ ሴቶች የታገቱት በአኝዋ ዞን ጎግ ወረዳ ከምትገኘው ቴዶ ቀበሌ ተነስተው ወደ ወረዳው ዋና ከተማ ፒኝውዶ በእግር እየተጓዙ በነበረበት ወቅት መሆኑ ተጠቁሟል።
ከ13 እስከ 22 ዕድሜ ያላቸው አራቱ ሴቶች በታጣቂዎች የታገቱት ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አራት ሰዓት ገደማ መሆኑ ሁለት የጎግ ወረዳ የመንግሥት ኃላፊዎች እንደነገሩት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።ከአራቱ ሴቶች መካከል ሦስቱ የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች እንደሆኑ የወረዳው የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አጃክ ኦኮንጎ ነግረውኛል ያለው ቢቢሲ ወደ ፒኝውዶ ከተማ እየተጓዙ የነበረው፤ ነገ ቅዳሜ ከሌሎች ተፈታኞች ጋር በመሆን ፈተናው ወደ ሚሰጥበት ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ ነበር ማለታቸውንም አስነብቧል።
የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽንም ትላንት ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ "በእግር በመጓዝ ላይ የነበሩ አራት ታዳጊ ልጆች" መታገታቸውን ሪፖርት እንደተደረገለት አስታውቋል፤ እገታው የተፈጸመው "በደቡብ ሱዳን ሙርሌ ዘራፊዎች" መሆኑን ገልጿል።የወረዳው አስተዳደር የፀጥታ ኃይሎችን በማሰማራት ከቀበሌው የሚነሱ ሌሎች ተማሪዎችን በእጀባ እንዳጓጓዘ የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊው እንደነገሩት ዘገባው አካቷል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
በጋምቤላ ክልል፤ በመጪው ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሦስት ሴት ተማሪዎች እና አንዲት የ13 ዓመት ልጅ በሙርሌ ታጣቂዎች መታገታቸው ተገለጸ።አራቱ ሴቶች የታገቱት በአኝዋ ዞን ጎግ ወረዳ ከምትገኘው ቴዶ ቀበሌ ተነስተው ወደ ወረዳው ዋና ከተማ ፒኝውዶ በእግር እየተጓዙ በነበረበት ወቅት መሆኑ ተጠቁሟል።
ከ13 እስከ 22 ዕድሜ ያላቸው አራቱ ሴቶች በታጣቂዎች የታገቱት ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አራት ሰዓት ገደማ መሆኑ ሁለት የጎግ ወረዳ የመንግሥት ኃላፊዎች እንደነገሩት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።ከአራቱ ሴቶች መካከል ሦስቱ የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች እንደሆኑ የወረዳው የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አጃክ ኦኮንጎ ነግረውኛል ያለው ቢቢሲ ወደ ፒኝውዶ ከተማ እየተጓዙ የነበረው፤ ነገ ቅዳሜ ከሌሎች ተፈታኞች ጋር በመሆን ፈተናው ወደ ሚሰጥበት ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ ነበር ማለታቸውንም አስነብቧል።
የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽንም ትላንት ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ "በእግር በመጓዝ ላይ የነበሩ አራት ታዳጊ ልጆች" መታገታቸውን ሪፖርት እንደተደረገለት አስታውቋል፤ እገታው የተፈጸመው "በደቡብ ሱዳን ሙርሌ ዘራፊዎች" መሆኑን ገልጿል።የወረዳው አስተዳደር የፀጥታ ኃይሎችን በማሰማራት ከቀበሌው የሚነሱ ሌሎች ተማሪዎችን በእጀባ እንዳጓጓዘ የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊው እንደነገሩት ዘገባው አካቷል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
ነዳጅ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዛሬ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሰኔ ወር ሲሸጥ በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጁና በአሠራር መመሪያው መሠረት ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጥብቅ ያሳስባል፡፡
Via:- አዩዘበሀሻ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዛሬ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሰኔ ወር ሲሸጥ በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጁና በአሠራር መመሪያው መሠረት ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጥብቅ ያሳስባል፡፡
Via:- አዩዘበሀሻ
ቻይና በሰው አልባ ሠራተኞች የሚተዳደር የኤ.አይ. (AI) አውራ ጎዳና ዳግም ግንባታ አከናወነች
ቻይና 158 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የቤጂንግ-ሆንግ ኮንግ-ማካዎ አውራ ጎዳና (Beijing-Hong Kong-Macao Expressway) አንድም ሰው ሳይጠቀም ዳግም መገንባቷ ተገልጿል፡፡
በሰው ሰራሽ ብልህነት (AI) የሚቆጣጠሩ ድሮኖች፣ ራሳቸውን የሚያሽከረክሩ የመንገድ አስፋልት ማሽኖች እና ሮቦቲክ ሮለሮች መላውን የሥራ ሂደት መርተዋል ነው የተባለው፡፡
ይህ የኤ.አይ. ስኬት ፕሮጀክቱን በእጅጉ ያፋጠነው ሲሆን፣ ወጪዎችን በመቀነስ እና የሰው ልጅ ለሥራ ሲጋለጥ የሚደርስበትን አደጋ አስቀርቷል ተብሎለታል፡፡
ይህ ስኬት የመንገድ ግንባታ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ከመሆኑ በላይ፣ ለወደፊት የመንገድ ግንባታዎች የሥራ ማስኬጃ ዘዴን የሚያሳይ ፍኖተ ካርታ ሆኗል።
በሥራ ቦታ የሚታዩ የራስ ቁር የለበሱ ሠራተኞች ቁጥር እየቀነሰ፣ ብልህ ማሽኖች ግን እየበዙ ይሄዳሉ ማለት ነው የተባለው፡፡
ይህ መሰል የስራ ልምድ የሰው ልጅ የሥራ ባህሪን ከሥሩ ሊቀይሩት የሚችሉ ሲሆን፣ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን ከመፍጠር ባሻገር ሰዎች ይበልጥ ውስብስብና የፈጠራ ሥራዎች ላይ እንዲያተኩሩ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ቢጠቀስም፤ የሥነ ምግባር ጉዳዮች፣ የሥራ መፈናቀል እና የደህንነት ስጋቶች ሊታሰብባቸው የሚገቡ ጉዳዮች መሆናቸው ተመላክቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ቻይና 158 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የቤጂንግ-ሆንግ ኮንግ-ማካዎ አውራ ጎዳና (Beijing-Hong Kong-Macao Expressway) አንድም ሰው ሳይጠቀም ዳግም መገንባቷ ተገልጿል፡፡
በሰው ሰራሽ ብልህነት (AI) የሚቆጣጠሩ ድሮኖች፣ ራሳቸውን የሚያሽከረክሩ የመንገድ አስፋልት ማሽኖች እና ሮቦቲክ ሮለሮች መላውን የሥራ ሂደት መርተዋል ነው የተባለው፡፡
ይህ የኤ.አይ. ስኬት ፕሮጀክቱን በእጅጉ ያፋጠነው ሲሆን፣ ወጪዎችን በመቀነስ እና የሰው ልጅ ለሥራ ሲጋለጥ የሚደርስበትን አደጋ አስቀርቷል ተብሎለታል፡፡
ይህ ስኬት የመንገድ ግንባታ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ከመሆኑ በላይ፣ ለወደፊት የመንገድ ግንባታዎች የሥራ ማስኬጃ ዘዴን የሚያሳይ ፍኖተ ካርታ ሆኗል።
በሥራ ቦታ የሚታዩ የራስ ቁር የለበሱ ሠራተኞች ቁጥር እየቀነሰ፣ ብልህ ማሽኖች ግን እየበዙ ይሄዳሉ ማለት ነው የተባለው፡፡
ይህ መሰል የስራ ልምድ የሰው ልጅ የሥራ ባህሪን ከሥሩ ሊቀይሩት የሚችሉ ሲሆን፣ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን ከመፍጠር ባሻገር ሰዎች ይበልጥ ውስብስብና የፈጠራ ሥራዎች ላይ እንዲያተኩሩ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ቢጠቀስም፤ የሥነ ምግባር ጉዳዮች፣ የሥራ መፈናቀል እና የደህንነት ስጋቶች ሊታሰብባቸው የሚገቡ ጉዳዮች መሆናቸው ተመላክቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ዛሬ በቡስትግራም ይዘዙ!
LINK -
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from ሰሌዳ | Seleda
አውሮፕላኑ ምን ገጠመው❓❗👇
በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ‼️
ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።
አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።
በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።
ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።
የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።
ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።
@Seledadotio
@Seledadotio
በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ‼️
ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።
አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።
በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።
ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።
የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።
ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።
@Seledadotio
@Seledadotio
አውሮፕላኑ ምን ገጠመው
በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ
ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።
አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።
በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።
ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።
የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።
ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።
@Yebetube @Fikerassefa
በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ
ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።
አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።
በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።
ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።
የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።
ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።
@Yebetube @Fikerassefa