Telegram Web Link
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 2 Sessions


We’re back with five expert-led sessions in Week 2 of our 14-part workshop series, continuing the dialogue between private sector professionals and code developers:

🏢 Building Facility Management
🧯 Fire Safety & OHS
🏗 Structural Design Fundamentals
🚿 Building Plumbing Systems
📐 Spatial Design in Buildings


📅 June 10, 12 & 14, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also, live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments

Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.

📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.

Many thanks to our partners for making this possible!

#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #FireSafety #StructuralDesign #Plumbing #FacilityManagement #SpatialDesign
አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ36 አገራት ዜጎች ላይ የጉዞ ዕገዳ ልትጥል ነው!

የትራምፕ አስተዳደር ኢትዮጵያን ግበፅ እና ናይጄሪያን ጨምሮ የ36 አገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ለማገድ ሃሳብ እንዳለው ሮይተርስ እና ዋሽንግተን ፖስት የተመለከቱት የአገሪቱ ውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ውስጣዊ ሰነድ አመለከተ።

በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ የተፈረመው ለዲፕሎማቶች የተዘጋጀው ሰነድ ላይ በቀጣይ ዜጎቻቸው ላይ ዕገዳ ሊጣልባቸው የታሰቡት 36 አገራት ዝርዝር የሰፈረ ሲሆን፣ አገራቱ ከዕገዳው ለመውጣት ማከናወን የሚጠበቁባቸው ማስተካከያዎችም ተካተውበታል።

ሰነዱ ዜጎቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ሙሉ ወይም ከፊል ዕገዳ የሚጣልባቸው አገራት በመለየት ያሉባቸውን ችግሮች በማስቀመጥ፤ ይህ ዕገዳ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት አገራቱ የሚጠበቅባቸውን መመዘኛዎች እና ማስተካከያዎችን እንዲያደርጉ የሁለት ወራት ጊዜ እንደሚሰጣቸው ተጠቅሷል።

ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ ለሚመለከታቸው ዲፕሎማቶች የተሠራጨው ሰነድ "[የውጭ ጉዳይ] መሥሪያ ቤቱ የተቀመጡ መመዘኛዎች እና ግዴታዎችን በ60 ቀናት የማያሟሉ ከሆነ ሙሉ ወይም ከፊል የጉዞ ዕገዳ የሚጣልባቸውን አሳሳቢ የሆኑ 36 አገራትን ለይቷል" ማለቱን ሮይተርስ አመልክቷል።

ባለፈው ግንቦት ኤርትራ፣ ሱዳን እና ሶማሊያን ጨምሮ ሰባት የአፍሪካ አገራት ባሉባቸው 12 አገራት ላይ ፕሬዝዳንት ትራምፕ የአገራቸውን እና የሕዝባቸውን ደኅንነት ለመጠበቅ በሚል ትዕዛዝ ፈርመው ተግባራዊ መሆኑ ይታወሳል።

(ቢቢሲ)
@YeneTube @FikerAssefa
የቴህራን ነዋሪዎች “ዋጋ ይከፍላሉ” ሲሉ የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር ዛቱ

ኢራን ሌሊቱን በፈጸመችው ጥቃት አምስት ዜጎቿ ከተገደሉ እና በርካቶች ከቆሰሉ በኋላ ለጥቃቱ አጸፋ የኢራን ዋና ከተማ ነዋሪዎች “ዋጋ ይከፍላሉ” ሲሉ የእስራኤል የመለካከያ ሚኒስትር ሲሉ ዛቱ።

ሚኒስትሩ ኢዝራኤል ካትዝ “የኢራንን አቅም እያዳከመ ያለውን የእስራኤል ሠራዊት ከሚፈጽማቸው ጥቃቶች ለማደናቀፍ” የሰላማዊ ሰዎች መኖሪያ አካባቢዎችን ዒላማ እያደረጉ ነው ሲሉ የኢራኑ ጠቅላይ መሪ አሊ ኻሜኒ ከስሰዋል።

የእስራኤሉ የመከላከያ ሚኒስትር የኢራኑን የበላይ መሪ አያቶላ ኻሜኒን “ፈሪ ነፍሰ ገዳይ” እና “ጉረኛ አምባገነን” ሲሉ ተችተዋቸዋል።

አራተኛ ቀኑን በያዘው የእስራኤል እና የኢራን ድንበር ተሻጋሪ ግጭት በሁለቱም ወገን ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው እየተነገረ ሲሆን፣ ኢራን ሌሊቱን በእስራኤል ውስጥ ጥቃትን ፈጽማለች።

በተለያዩ የኢራን አካባቢዎች ላይ ጥቃቶችን እያደረሰች ያለችው የእስራኤል ሚኒስትር ሌሊቱን ለተፈጸመው ጥቃት “ሳይዘገይ” አጸፋ እንደምትመልስ ተናግረዋል።

Via BBC
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስአበባ እና በስድስት ክልሎች የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ መከሰቱን ሪፖርት ገለፀ!

ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ (IMC) በአዲስ አበባ እና በስድስት ክልሎች የዝንጀሮ ፈንጣጣ በሽታ(ኤምፖክስ) መከሰቱን አስታወቀ። ኢንተርናሽናል ሜዲካል ኮርፕስ ባሳለፍነው ሳምንት ሰኔ 6 ወን ባወጣው ሪፖርት፤ እስከ ሰኔ 3 ቀን በ አዲስ አበባ ከተማ፣ አማራ፣ ኦሮሚያ፣ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ሲዳማ፣ ሀረሪ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎች 18 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው መረጋገጡን ገልጾ፤ የአንድ ሰው ይህወት ማለፉን አስታውቋል። ይህም የሞት መጠኑን ወደ 5.6 በመቶ ከፍ ያደርገዋል ብሏል።

በሽታው መጀመሪያ የተገኘው በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ የ27 ቀን ሕፃን ልጅ ላይ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር እና የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ግንቦት 17 ቀን በጋራ አስታውቀዋል።ባሳለፍነው ሳምንትም በአማራ ክልል በመተማ እና ባሕርዳር ከተሞች በዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) በሽታ የተያዙ ሁለት ሰዎች መገኘታቸውን የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገልጿል።

በሽታው በመተማ አንድ ሰው እንዲሁም በባሕርዳር አንድ ሰው አጠቃላይ በሁለት ሰዎች ላይ የተገኘ ቢሆንም በሽተኞች በወቅቱ ተገቢውን ሕክምና አግኝተው በማገገም ላይ መሆናቸውን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ በላይ በዛብህ ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።

@YeneTube @FikerAssefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።

አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal

Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእስራኤል እና ኢራን ጦርነት የተነሳ ከአዲስአበባ ወደ ቴላቪቭ የሚያደርገዉን በረራ አቋረጠ!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በእስራኤል እና ኢራን ጦርነት የተነሳ ከአዲስአበባ ወደ ቴላቪቭ የሚያደርገዉን በረራ ማቋረጡን ዳጉ ጆርናል ሰምቷል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲስ አበባ እና በቴልአቪቭ መካከል በሁለቱም አቅጣጫ የሚደረጉ በረራዎች በአዉሮፓዉያን አቆጣጠር እስከ ሰኔ 22 ቀን 2025 ድረስ መቋረጣቸውን ባወጣዉ መግለጫ አሳዉቋል።

አየርመንገዱ ለተፈጠረዉ ችግር ይቅርታ ጠይቆ ደምበኞቹ የቲኬት መሸጫ ቢሮዎቹን እንዲያናግሩ መክሯል። አየርመንገዱ በረራዉን መቼ እንደሚጀምር እና አዲስ መረጃዎችን እንደሚያሳዉቅ ጠቅሷል።

እስራኤል እና ኢራን መጠነ ሰፊ ጦርነት ከጀመሩ ቀናት ተቆጥረዋል።እስካሁንም በሁለቱም ወገን የሰዉ ህይወትና ንብረት ላይ ትልቅ ጉዳት ደርሷል።

@YeneTube @FikerAssefa
 የውጭ የሥራ ሥምሪት ኤጀንሲዎች 250 ሺሕ ዶላር ዋስትና እንዲያሲዙ የሚያስገድድ ሕግ ለፓርላማ ቀረበ!

ማንኛውም የውጭ የሥራ ሥምሪት ኤጀንሲ ከካፒታሉ በተጨማሪ ለሠራተኛው መብት፣ ክብርና ደኅንነት ዋስትና ማስከበሪያ የሚውል 250 ሺሕ ዶላር ዋስትና እንዲያሲዝ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ለፓርላማ ቀረበ፡፡የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄደው 36ኛ መደበኛ ስብሰባ የውጭ አገር የሥራ ሥምሪት ረቂቅ አዋጅን መርምሮ፣ ለሰው ሀብት ልማት ሥራ ሥምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሙሉ ድምፅ መርቷል፡፡

ረቂቅ አዋጁ ኤጀንሲዎች ከሚያስመዘግቡት ካፒታል በተጨማሪ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የባንክ ሒሳብ ተቀማጭ የሚሆን የዋስትና ገንዘብ እንደ ደረጃቸው ልዩነት እንዲያስቀምጡ የሚያስገድድ ሲሆን፣ በዚህም ደረጃ አንድ ፈቃድ ያለው ኤጀንሲ 250 ሺሕ ዶላር ዋስትና እንዲያስቀምጥ ይደነግጋል፡፡

ተጨማሪ : https://ethiopianreporter.com/142312/

@YeneTube @FikerAssefa
ዩኒሊቨር በአዲሱ የኢንቨስትመንት ህግ ቀዳሚ የአስመጪነት ፈቀድ የወሰደ የውጭ ኩባንያ ሆነ!

በፍጆታ እቃ ምርት ስሙ በአለም የገነነው የብሪታኒያ–ደች ኩባንያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በበርካታ አገራት ውስጥ የምርት ማእከል ያለው መሆኑ ይታወቃል።መንግስት እያላላ ባለው የኢንቨስትመንት ህግ መሰረት ኩባንያው በአስመጪነት ቢዝነስ ለመሰማራት ፈቃድ እንዲወስድ አስችሎታል።

ቀደም ሲል በነበረው ህግ በአገር ውስጥ አስመጪዎች ብቻ መግባት ይፈቀዱ የነበሩ ምርቶቹን እራሱ ማስገባት እንደሚጀምር የገለፀው  ዩኒሊቨር የተለያዩ ቫዝሊን ምርቶቹን በማስገባት በአከፋፋዮቹ በኩል በቅርቡ ለገበያ እንደሚያቀርብም ነው ለፎርቹን ያስታወቅ።

የውጭ ኢንቨስተሮችን እንቅስቃሴ በማስፋት ኩባንየዎች በጅምላ፣ ችርቻሮ አስመጪ እና ላኪ ንግድ ውስጥ እንዲገቡ መንግስት ህጎቹን እያላላ መሆኑ ይታወሳል።ይህም የአለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል የሚረዳ መሆኑ ይታወቃል።

Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የአፍሪካ አገር፣ ሚስጥራዊ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባለቤት ሆና እንደምታውቅ ስንቶቻችን እናውቃለን?

የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ከተፈጠረ 100 አመት ያልሞላው ቴክኖሎጂ ሲሆን እንደ ቦምቦቹ ብዛት ከከተሞች እስከሃገራት የሚደርስ ቦታን ማጥፋት የሚችል ጅምላ ጨራሽ መሳሪያ ነው። አለም ላይ እስካሁን አስር ሃገራት የዚህ መሳሪያ ባለቤት መሆን ችለዋል ወይንም ችለው ነበር። እነዚህም ራሺያ፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ቻይና፣ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ህንድ፣ ፓኪስታን፣ እስራኤል፣ ሰሜን ኮሪያ እና በዚህ ቪዲዮ የምንመለከታት አፍሪካዊት ሀገር ናቸው። ይህንን ልዩ ዝግጅት ሊንኩን ተጭነው ይከታተሉት፤ መሰል ዝግጅቶችን በየጊዜው ለመከታተል ቻናሉን ሰብስክራይብ ያድርጉ።

https://youtu.be/Va_GpklAY3I
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions


We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:

🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design


📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments

Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.

📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.

A big thank you to all our partners for making this series possible!

#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።

አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal

Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
ተጨማሪ ጥቃት

ኢራን በእስራኤል ዋና ከተማ ቴላቪቭ ከደቂቃዎች በፊት አዲስ የሚሳኤል ጥቃት አድርሳለች።

በጥቃቱ ምክንያት በበርካታ ቦታዎች ጭስ ይታያል። እስራኤል ከኢራን የሚተኮሱ ሚሳኤሎችን  ማክሸፍ አለመቻሏ የእስራኤል ዜጎች ስጋት ውስጥ መውደቃቸው ተዘግቧል።

@Yenetube @Fikerassefa
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ

👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም በጀት 350 ቢሊየን ብር ሆኖ ለምክር ቤት ሊቀርብ ነው ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 4ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባዉን ሁለት ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡አስተዳደሩ ረቂቅ በጀቱ ለካፒታል በጀት 249.9 ቢሊዮን ብር እንዲሁም ከፍተኛ ጥንቃቄ እና ቁጠባን መሰረት ላደረገ የመደበኛ በጀት ደግሞ 100.1 ቢሊዮን ብር የበጀት ጣሪያ ወስኗል፡፡በሌላ በኩል በመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ተጠንቶ በቀረበዉ የመሬት ሊዝ ዋጋ ላይ ማሻሻያ አፅድቋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa
በቅርቡ የተመሰረቱት የቀድሞ የደቡብ ክልሎች የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ማድረግ እንደሚኖርባቸው የገንዘብ ሚኒስቴር ገለፀ!

የበጀት ንግግራቸውን ባሳለፍነው ሳምንት ካቀረቡ በኋላ ለተነሱላቸው ጥያቄ ምላሽ የሰጡት የገንዘብ ሚኒስተሩ አቶ አህመድ ሽዴ በቀድሞው የደቡብ ክልል ስር የነበሩ አዳዲስ ክልልሎች ደሞዝ ለመክፈል ጫና አለባቸው ሲሉ አስታውሰዋል፡፡

በቀመሩ መሰረት በጀት እንደሚደለደል ያስታወሱት ሚኒስትሩ ክልሎች ችግር ሲገጥማቸው በህጉ መሰረት የአጫጭር ጊዜ ብድር እንሰጣቸዋልን ሲሉ ተናግረዋል፡፡በመልሳቸው በደቡብ የሚገኙት ክልሎች የሲቪል ሰርቪሳቸውን መልሰው ማደራጀት በቀጣይ ሊታሰብ ይገባል ሲሉ ነው ምክረ ሃሳብ ያቀረቡት፡፡

‹‹እንደሚታወቀው እነዚህ ክልልሎች የማይሰራም ጭምር በጣም ሰፊ ሰራተኛ ነው ያላቸው፣›› ያሉት አቶ አህመድ፤ በመሆኑም ሪፎርም ማድረግ ሊያስፈልግ ይችላል ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ከብልፅግና ፓርቲ ዋና ፀህፈት ቤት ጋር በመሆን የፕላን እና ልማት ሚኒሰቴር ሰፊ ጥናት ማከናወኑንም ነው የገለጹት፡፡አዳዲስ የወጡት ክልሎች፡- ሲዳማ፣ ደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ማእከላዊ ኢትዮጵያ መሆናቸው ይታወቃል፡፡

Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት አዲስ የተሾሙትን የኢራን የጦርነት ጊዜ ዋና አዛዥ መግደሉን አስታወቀ!

የእስራኤል መከላከያ ሠራዊት የኢራን የጦርነት ጊዜ ዋና አዛዥ እና ከአገዛዙ ከፍተኛ የጦር አዛዦች አንዱ የሆኑትን አሊ ሻድማኒ መገደሉን አስታውቋል።ዋና አዛዡ የተገደሉት በማዕከላዊ ቴህራን በሚገኘው ዋና መሥሪያ ቤት ላይ በተደረገ የአየር ድብደባ መሆኑም ተዘግቧል።

ጥቃቱ የተፈፀመው የእስራኤል ጦር በደረሰው መረጃ መሰረት፤ በኢራን ወታደራዊ ተዋረድ ውስጥ ካሉት ከፍተኛ ባለስልጣኖች አንዱ የሆኑትን የኢራን የጦርነት ጊዜ ዋና አዛዥን ዒላማ በማድረግ እንደሆነም ነው የተገለጸው።

አሊ ሻድማኒ በዚህ ወር መጀመሪያ እስራኤል የጥቃት ኦፕሬሽን ውስጥ የተገደሉትን የቀድሞ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አላም አሊ ራሺድን ተክተው ሚናውን መረከባቸው ይታወሳል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል።ግድያው በኢራን ወታደራዊ እዝ መዋቅር ላይ ወሳኝ ጉዳትን የሚያደርስ ሲሆን፤ የኢራንን የጦር ኃይሎች ከፍተኛ አመራሮችን እስራኤል በተደጋጋሚ ዒላማ አድርጋ እያጠቃች ትገኛለች።

@YeneTube @FikerAssefa
ኢራን ዛሬ ማለዳ በማዕከላዊ እስራኤል 30 ሚሳኤሎችን አስወንጭፋለች፡፡

ኢራን ዛሬ ማለዳ በማዕከላዊ እስራኤል 30 ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏን የእስራኤል መከላከያ አስታውቋል።

አምስተኛ ቀኑን በያዘው የእስራኤል እና ኢራን ግጭት አገራቱ የሚሳኤሎች ጥቃታቸውን ቀጥለዋል።

በቴልአቪቭ እና በእየሩሳሌም ፍንዳታዎች ተሰምተዋል።

ጦሩ አብዛኛዎቹ ሚሳኤሎች ከሽፈዋል ብሎ የተወሰኑት ግን ጉዳት ማድረሳቸውን ገልጿል።

የእሳት አደጋ ሰራተኞች ከቴልአቪቭ በስተሰሜን በሚገኝ ሄርዝሊያ በተሰኘው ሸለቆ አካባቢ የተቃጠሉ አውቶብሶችን እሳት ሲያጠፉ ታይተዋል።

በሌላ ዜና የእስራኤል ጦር ትናንት ማምሻውን በቴህራን በፈጸመው ጥቃት ባለፈው ሳምንት የተገደሉትን ወታደራዊ አዛዥ የተኩትን አሊ ሻድማኒን መግደሉን አስታወቀ።

ሻድማኒ የኢራን ጥምር ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን የሚያስተባብረው የአብዮታዊ ዘቡ ካህታም አል አንቢያ የተሰኘው ማዕከላዊ ዋና መስሪያ ቤት ኃላፊ ሆነው የተሾሙት በቅርቡ ነበር።

ከሳቸው በፊት ተቋሙን ይመሩ የነበሩት ጎላማሊ ራሺድ በእስራኤል ጦር ባለፈው ሳምንት መገደላቸውን ተከትሎ ነበር ወደ ኃላፊነት የመጡት።

የኢራን መገናኛ ብዙኃን ስለ ሻድማኒ ሞት የዘገቡት ነገር የለም ሲል ቢቢሲ ዘግቧል።

@Yenetube @Fikerassefa
የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ ከስልጣን ተነሱ ፤

የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስን፤ ትናንት የብልጽግና መሪዎች በስብሰባ ላይ ተቀምጠው ከስልጣን ተነስቶ በሕግ እንድጠይቅ መወሰኑን በማወቅ ተችሏል።

በቅርቡ የሲዳማ ክልል ም/ቤት ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቶ ለታሰሩት አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ ተጠሪ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን ኮሚሽነሩም የአለማየሁ የቅርብ ሰው መሆኑ ተነግሯል።

ተጠማሪ መረጃ እንደደረሰን እናቀርባለን።

@Yenetube @Fikerassefa
2025/07/04 06:15:32
Back to Top
HTML Embed Code: