ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአልቤርቶ ቫርኔሮ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈር ቀዳጅ በነበሩት አልቤርቶ ቫርኔሮ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ መልዕክት፤ ከ1950ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈር ቀዳጅ በነበሩት አልቤርቶ ቫርኔሮ ህልፈት የተሰማኝን ሀዘን ለመግለጽ እፈልጋለሁ ብለዋል።
ስራቸው የሀገራችንን የግንባታ ከባቢ እና ታሪካዊነት ያላቸው ምልክቶችን ላቅ ባለ ደረጃ የቀረፀ ነው ሲሉም ገልጸዋል።
ከታሪካዊ ስራዎቻቸው መካከል የአፍሪካ አዳራሽ (የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን)፣ የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት፣ ሂልተን ሆቴል እና ሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚጠቀሱ አመልክተዋል።
እንዲሁም የጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ማሻሻያ፣ የአብርሆት ቤተመጻሕፍት፣ የአንድነት ፓርክ እና የብሔራዊ ቤተመንግሥት እድሳት ሥራ ይገኙበታል ነው ያሉት።
የሥራ ውርሳቸው በእነዚህ ብሔራዊ ምልክቶች እና በሚወክሉት የእድገት ትእምርት ሲታወስ ይኖራል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለነፍሳቸው ረፍትን፣ በረፍታቸው ላዘኑ ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን በማለት ሀዘናቸውን ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈር ቀዳጅ በነበሩት አልቤርቶ ቫርኔሮ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሀዘን መግለጫ መልዕክት፤ ከ1950ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ፈር ቀዳጅ በነበሩት አልቤርቶ ቫርኔሮ ህልፈት የተሰማኝን ሀዘን ለመግለጽ እፈልጋለሁ ብለዋል።
ስራቸው የሀገራችንን የግንባታ ከባቢ እና ታሪካዊነት ያላቸው ምልክቶችን ላቅ ባለ ደረጃ የቀረፀ ነው ሲሉም ገልጸዋል።
ከታሪካዊ ስራዎቻቸው መካከል የአፍሪካ አዳራሽ (የተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን)፣ የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት፣ ሂልተን ሆቴል እና ሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚጠቀሱ አመልክተዋል።
እንዲሁም የጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ማሻሻያ፣ የአብርሆት ቤተመጻሕፍት፣ የአንድነት ፓርክ እና የብሔራዊ ቤተመንግሥት እድሳት ሥራ ይገኙበታል ነው ያሉት።
የሥራ ውርሳቸው በእነዚህ ብሔራዊ ምልክቶች እና በሚወክሉት የእድገት ትእምርት ሲታወስ ይኖራል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ለነፍሳቸው ረፍትን፣ በረፍታቸው ላዘኑ ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን በማለት ሀዘናቸውን ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶችን ማጠናቀቁን ገለጸ!
#Ethiopia: ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ ሁለተኛው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሆን የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶችን ማጠናቀቁን፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አሥራት አፀደ ወይን (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ከአርባ በላይ የሚሆኑ ፖሊሲዎችንና መመርያዎችን ማዘጋጀታቸውን የተናገሩት አሥራት (ዶ/ር)፣ ራስ ገዝነትን ለመጠየቅ የሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች መጠናቀቃቸውን ተናግረዋል፡፡
ለዚህም ዓለም አቀፍና አገር አቀፍ ተሞክሮዎች መወሰዳቸውን የተናገሩት አሥራት (ዶ/ር)፣ ከአገር ውስጥ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም ከውጭ ከተለያዩ የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች አሉበት ብለዋል፡፡በቅርቡ የፈረንሣይ ዩኒቨርሲቲዎችን እንደሚጎበኙና ከአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ስለራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ በርካታ ተሞክሮዎችን እንደተገኙ አብራርተዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/142387/
@YeneTube @FikerAssefa
#Ethiopia: ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ ሁለተኛው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሆን የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶችን ማጠናቀቁን፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አሥራት አፀደ ወይን (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ከአርባ በላይ የሚሆኑ ፖሊሲዎችንና መመርያዎችን ማዘጋጀታቸውን የተናገሩት አሥራት (ዶ/ር)፣ ራስ ገዝነትን ለመጠየቅ የሚያስችሉ ቅድመ ሁኔታዎች መጠናቀቃቸውን ተናግረዋል፡፡
ለዚህም ዓለም አቀፍና አገር አቀፍ ተሞክሮዎች መወሰዳቸውን የተናገሩት አሥራት (ዶ/ር)፣ ከአገር ውስጥ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ እንዲሁም ከውጭ ከተለያዩ የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች አሉበት ብለዋል፡፡በቅርቡ የፈረንሣይ ዩኒቨርሲቲዎችን እንደሚጎበኙና ከአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ስለራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ በርካታ ተሞክሮዎችን እንደተገኙ አብራርተዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/142387/
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions
We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:
🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design
📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
A big thank you to all our partners for making this series possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions
We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:
🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design
📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
A big thank you to all our partners for making this series possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign
Forwarded from YeneTube
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
Forwarded from YeneTube
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
“የሰላም ስምምነቱን በመጠቀም የፌደራል መንግስት በምዕራብ ትግራይ የህዝብ አሰፋፈር ለመለወጥ እየሰራ ነው” - የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር
“የፌደራል መንግስት የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት በጦርነት ሊያሳካቸው ያልቻላቸውን ግቦቹን ለማሳካት እየተጠቀመበት ነው” ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አማኑኤል አሰፋ ገለጹ።
ስምምነቱን ተጠቅሞ “የተቆራረሰች ትግራይ እንድትኖር ለማድረግ፣ የአከባቢውን የህዝብ አሰፋፈር (demography) ለመቀየር” እየጣረ ነው ሲሉ ተችተዋል። አቶ አማኑኤል ይህንን የተናገሩት ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም በመቀለ ከተማ ሮማናት አደባባይ በተካሄደው የክልሉ ተፈናቃዮች ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው።
“በሰላማዊ መንገድ ሁሉንም የትግራይ ጥቅሞች ለማረጋገጥ የተቻለንን ሁሉ ጥረት እናደርጋለን ማለት በሰላማዊ መንገድ ካልተፈታ የትግራይ ክብር ተደፍሮ እና ሉዓላዊነቷም ተጥሶ ይቀራል ማለት አለመሆኑ ሊታወቅ ይገባዋል” ብለዋል።
ከመቀለ በተጨማሪ የመርሃ ግብሩ አካል የሆነ የትግራይ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው በአስቸኳይ እንዲመለሱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በሲውዘርላንድ ጀኔቫ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
@YeneTube @FikerAssefa
“የፌደራል መንግስት የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት በጦርነት ሊያሳካቸው ያልቻላቸውን ግቦቹን ለማሳካት እየተጠቀመበት ነው” ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አማኑኤል አሰፋ ገለጹ።
ስምምነቱን ተጠቅሞ “የተቆራረሰች ትግራይ እንድትኖር ለማድረግ፣ የአከባቢውን የህዝብ አሰፋፈር (demography) ለመቀየር” እየጣረ ነው ሲሉ ተችተዋል። አቶ አማኑኤል ይህንን የተናገሩት ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም በመቀለ ከተማ ሮማናት አደባባይ በተካሄደው የክልሉ ተፈናቃዮች ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው።
“በሰላማዊ መንገድ ሁሉንም የትግራይ ጥቅሞች ለማረጋገጥ የተቻለንን ሁሉ ጥረት እናደርጋለን ማለት በሰላማዊ መንገድ ካልተፈታ የትግራይ ክብር ተደፍሮ እና ሉዓላዊነቷም ተጥሶ ይቀራል ማለት አለመሆኑ ሊታወቅ ይገባዋል” ብለዋል።
ከመቀለ በተጨማሪ የመርሃ ግብሩ አካል የሆነ የትግራይ ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው በአስቸኳይ እንዲመለሱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ሰኔ 13 ቀን 2017 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በሲውዘርላንድ ጀኔቫ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ምክትል ሊቀ መንበሩን ዶ/ር ራሄል ባፌን ከሃላፊነታቸው ማንሳቱን ገልጿል።
ፓርቲው ዶ/ር ራሄልን ያገደበት ምክንያት ከፓርቲው "ዕውቅና ውጪ" እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውን በመጥቀስ ነው።
ባለፈው እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም. የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ፤ ዶ/ር ራሄል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የምክትል ሊቀ መንበርነት ሃላፊነት መያዛቸውን ጠቅሶ፣ "የፓርቲውን አሰራር ደንብ ባልተከተለ ሁኔታ እንዲሁም አንድ የፓርቲ አባል ሊወጣ የሚገባ ግዴታ" አለመወጣታቸውን አመልክቷል። አያይዞም፣ ገዢው ፓርቲና መንግስት ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል እንደሚያበረታቱ በማንሳት፣ ዶ/ር ራሄል ባፌ ግን "የአገሪቱን ሰላምና መረጋጋት በሚጎዳ መልኩ" ከስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ዕውቅና ውጪ "ፓርቲውን አደጋ ላይ የሚጥል" ዕንቅስቃሴ ማድረጋቸውን አስረድቷል።
ይህ "ፓርቲውን አደጋ ላይ የሚጥል ነው" ያለውን ዕንቅስቃሴ ፓርቲው ሲያብራራ፣ ከሰሞኑ በአቶ ልደቱ አያሌው አስተባባሪነት በበይነ መረብ በተካሄደውና በርካታ ፖለቲከኞች ከአገር ውስጥና ከባሕር ማዶ የተሳተፉበት የተቃውሞ ዕንቅስቃሴ ላይ ዶ/ር ራሄል ንግግር ማድረጋቸውንና መሳተፋቸውን ያነሳል። እንዲሁም በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን "መደመር ምን ፈየደ?" የሚልና የመሳሰሉ "ግልብ" ትችቶችና አባባሎችን "ተናግረዋል" ያለ ሲሆን፣ እነዚህም የፓርቲው ዕምነቶችና አቋሞች አለመሆናቸውን አስገንዝቧል።
በመሆኑም የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ "ባልተለያየ ድምጽ" ከሰኔ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ዶ/ር ራሄል ባፌን ከፓርቲው ማገዱን አስታውቋል። በእርሳቸው ምትክ የፓርቲው ድርጅት ጉዳይ ሃላፊ የሆኑት አቶ አጫሞ ቦቄ፣ ምክትል ሊቀ መንበር ሆነው ፓርቲውን እንዲመሩ መወሰኑን ነው የገለጸው።
በመጨረሻም፣ "ዶ/ር ራሄል ባፌ በየትኛውም ፖለቲካዊና ሕዝባዊ መድረኮች በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጭ በማናቸውም መገናኛ ብዙሃን የምታቀርባቸው ሃሳቦችና አቋሞች፣ መግለጫዎችና ቃለ መጠይቆች ፓርቲያችንን የማይወክሉ መሆኑን እንገልጻለን" ብሏል፣ ኢሶዴፓ።
@YeneTube @FikerAssefa
ፓርቲው ዶ/ር ራሄልን ያገደበት ምክንያት ከፓርቲው "ዕውቅና ውጪ" እየተንቀሳቀሱ መሆናቸውን በመጥቀስ ነው።
ባለፈው እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2017 ዓ.ም. የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ፤ ዶ/ር ራሄል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የምክትል ሊቀ መንበርነት ሃላፊነት መያዛቸውን ጠቅሶ፣ "የፓርቲውን አሰራር ደንብ ባልተከተለ ሁኔታ እንዲሁም አንድ የፓርቲ አባል ሊወጣ የሚገባ ግዴታ" አለመወጣታቸውን አመልክቷል። አያይዞም፣ ገዢው ፓርቲና መንግስት ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል እንደሚያበረታቱ በማንሳት፣ ዶ/ር ራሄል ባፌ ግን "የአገሪቱን ሰላምና መረጋጋት በሚጎዳ መልኩ" ከስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው ዕውቅና ውጪ "ፓርቲውን አደጋ ላይ የሚጥል" ዕንቅስቃሴ ማድረጋቸውን አስረድቷል።
ይህ "ፓርቲውን አደጋ ላይ የሚጥል ነው" ያለውን ዕንቅስቃሴ ፓርቲው ሲያብራራ፣ ከሰሞኑ በአቶ ልደቱ አያሌው አስተባባሪነት በበይነ መረብ በተካሄደውና በርካታ ፖለቲከኞች ከአገር ውስጥና ከባሕር ማዶ የተሳተፉበት የተቃውሞ ዕንቅስቃሴ ላይ ዶ/ር ራሄል ንግግር ማድረጋቸውንና መሳተፋቸውን ያነሳል። እንዲሁም በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን "መደመር ምን ፈየደ?" የሚልና የመሳሰሉ "ግልብ" ትችቶችና አባባሎችን "ተናግረዋል" ያለ ሲሆን፣ እነዚህም የፓርቲው ዕምነቶችና አቋሞች አለመሆናቸውን አስገንዝቧል።
በመሆኑም የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ "ባልተለያየ ድምጽ" ከሰኔ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ዶ/ር ራሄል ባፌን ከፓርቲው ማገዱን አስታውቋል። በእርሳቸው ምትክ የፓርቲው ድርጅት ጉዳይ ሃላፊ የሆኑት አቶ አጫሞ ቦቄ፣ ምክትል ሊቀ መንበር ሆነው ፓርቲውን እንዲመሩ መወሰኑን ነው የገለጸው።
በመጨረሻም፣ "ዶ/ር ራሄል ባፌ በየትኛውም ፖለቲካዊና ሕዝባዊ መድረኮች በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጭ በማናቸውም መገናኛ ብዙሃን የምታቀርባቸው ሃሳቦችና አቋሞች፣ መግለጫዎችና ቃለ መጠይቆች ፓርቲያችንን የማይወክሉ መሆኑን እንገልጻለን" ብሏል፣ ኢሶዴፓ።
@YeneTube @FikerAssefa
የነዳጅ ዋጋ በአለም ገበያ ሊወሰን ነው!
-መንግስት የነዳጅ ድጎማን ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን አስታወቀ
ከሳምንት በፊት የበጀት ንግግራቸውን ያደረጉት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ መንግስት በድጎማ እንደማይቀጥል ማስታወቃቸው አይዘነጋም።የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ መንግስት ላለፉት ሶስት ወራት በነዳጅ ላይ ሲያደርግ የነበረውን ድጎማ ሙሉ በሙሉ አቁሟል። ይህ ውሳኔ ከግንቦት 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ቤንዚንና የአውሮፕላን ነዳጅን፣ ከግንቦት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ደግሞ ነጭ ናፍጣና ሌሎች የነዳጅ ውጤቶችን ይመለከታል ተብሏል።
መግለጫው እንደሚያመለክተው፣ መንግስት የውጭ ምንዛሬ በመጨመሩ ምክንያት ከሐምሌ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ለዝቅተኛ የህብረተሰብ ክፍል ሲል ጥቅል ድጎማ ሲያደርግ መቆየቱን አስታውቋል። ሆኖም፣ ከጎረቤት አገራት ጋር ባለው የዋጋ ልዩነት ምክንያት የሚፈጠረው የኮንትሮባንድ ንግድ እና በመንግስት ላይ ያለው ጫና ከፍተኛ በመሆኑ፣ ድጎማውን ለማንሳት ባለፉት 11 ወራት ሰፋፊ ስራዎች መከናወናቸውን አስታዉሷል።
በተጨማሪም፣ ሚኒስቴሩ በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ያሉ የተሳሳቱ መረጃዎች የነዳጅ ማደያዎች ላይ ያልተገባ ወረፋ እየፈጠሩ መሆኑን ገልጿል፤ ይህም መንግስት ከድጎማው እንዳልወጣና ተጨማሪ ታክስ እንደሚጥል የሚገልጹ መረጃዎችን ውድቅ አድርጓል።
@YeneTube @FikerAssfa
-መንግስት የነዳጅ ድጎማን ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን አስታወቀ
ከሳምንት በፊት የበጀት ንግግራቸውን ያደረጉት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ መንግስት በድጎማ እንደማይቀጥል ማስታወቃቸው አይዘነጋም።የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ መንግስት ላለፉት ሶስት ወራት በነዳጅ ላይ ሲያደርግ የነበረውን ድጎማ ሙሉ በሙሉ አቁሟል። ይህ ውሳኔ ከግንቦት 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ቤንዚንና የአውሮፕላን ነዳጅን፣ ከግንቦት 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ደግሞ ነጭ ናፍጣና ሌሎች የነዳጅ ውጤቶችን ይመለከታል ተብሏል።
መግለጫው እንደሚያመለክተው፣ መንግስት የውጭ ምንዛሬ በመጨመሩ ምክንያት ከሐምሌ 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ለዝቅተኛ የህብረተሰብ ክፍል ሲል ጥቅል ድጎማ ሲያደርግ መቆየቱን አስታውቋል። ሆኖም፣ ከጎረቤት አገራት ጋር ባለው የዋጋ ልዩነት ምክንያት የሚፈጠረው የኮንትሮባንድ ንግድ እና በመንግስት ላይ ያለው ጫና ከፍተኛ በመሆኑ፣ ድጎማውን ለማንሳት ባለፉት 11 ወራት ሰፋፊ ስራዎች መከናወናቸውን አስታዉሷል።
በተጨማሪም፣ ሚኒስቴሩ በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ያሉ የተሳሳቱ መረጃዎች የነዳጅ ማደያዎች ላይ ያልተገባ ወረፋ እየፈጠሩ መሆኑን ገልጿል፤ ይህም መንግስት ከድጎማው እንዳልወጣና ተጨማሪ ታክስ እንደሚጥል የሚገልጹ መረጃዎችን ውድቅ አድርጓል።
@YeneTube @FikerAssfa
እስራኤል በየቀኑ ለሚሳኤል መከላከያ 285 ሚሊየን ዶላር እያወጣች ነው ተባለ።
የእስራኤል ሚዲያና የቴክኖሎጂ ተቋማት ኢራን በዚህ መጠን ወደ እስራኤል ሚሳኤሎችን ማስወንጨፍ ከቀጠለች የመከላከያ ስርዓቷ በ12 ቀናት ውስጥ ሊዳከም ይችላል ሲሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
እስራኤል በመጀመሪያዎቹ የሁለት ቀናት ውጊያ እና መከላከል ብቻ 1.45 ቢሊየን ዶላር አውጥታለች ሲባል ኢራንን ለማጥቃት የምትጠቀምበት የጀት ነዳጅና ተተኳሽ ብቻ በቀን 300 ሚሊየን ዶላር ያስወጣታል ተብሏል።
የቀድሞ የእስራኤል ጦር ከፍተኛ አመራር ጀነራል ራሂም አሚናች እስራኤል በየቀኑ ለቀጥተኛ ወታደራዊ ወጪ ብቻ 725 ሚሊየን ዶላር እንደምታወጣ አንስተዋል።
እስራኤል ከኢራን በተጨማሪ ከሄዝቦላህ፣ ሃማስ እና ሁቲ ጋር ጦርነት ውስጥ የቆየች እና ያለች ሲሆን ኢኮኖሚዋ ጦርነቱን እስከመቼ እንደሚሸከመው የብዙሃኑ ጥያቄ ሆኗል።
@Yenetube @Fikerassefa
የእስራኤል ሚዲያና የቴክኖሎጂ ተቋማት ኢራን በዚህ መጠን ወደ እስራኤል ሚሳኤሎችን ማስወንጨፍ ከቀጠለች የመከላከያ ስርዓቷ በ12 ቀናት ውስጥ ሊዳከም ይችላል ሲሉ ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
እስራኤል በመጀመሪያዎቹ የሁለት ቀናት ውጊያ እና መከላከል ብቻ 1.45 ቢሊየን ዶላር አውጥታለች ሲባል ኢራንን ለማጥቃት የምትጠቀምበት የጀት ነዳጅና ተተኳሽ ብቻ በቀን 300 ሚሊየን ዶላር ያስወጣታል ተብሏል።
የቀድሞ የእስራኤል ጦር ከፍተኛ አመራር ጀነራል ራሂም አሚናች እስራኤል በየቀኑ ለቀጥተኛ ወታደራዊ ወጪ ብቻ 725 ሚሊየን ዶላር እንደምታወጣ አንስተዋል።
እስራኤል ከኢራን በተጨማሪ ከሄዝቦላህ፣ ሃማስ እና ሁቲ ጋር ጦርነት ውስጥ የቆየች እና ያለች ሲሆን ኢኮኖሚዋ ጦርነቱን እስከመቼ እንደሚሸከመው የብዙሃኑ ጥያቄ ሆኗል።
@Yenetube @Fikerassefa
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ግዙፍ መርከብ እና ጀልባ በስዊዝ ካናል ተጋጩ
ትላልቅ ሸክሞችን እና የውሃ ውስጥ የመጥለቅያ መሳሪያዎችን ለመያዝ የተሠራው ሬድ ዜድ 1 የተሰኘው የጭነት መርከብ በመሪ ሲስተም ብልሽት ከጀልባ ጋር ተጋጭቷል።
እንደ ዘገባዎች ከሆነ መርከቡ በሰሜን አቅጣጫ በመጓዝ ላይ እያለ ከመንገዱ ወጥቷል። የነፍስ አድን ሠራተኞች ሁኔታውን በፍጥነት በመቆጣጠር ጉዳት እንዳይደርስ እና የተለመደው የስዊዝ ካናል ትራፊክ ፍሰት እንዳይስተጓጎል አድርገዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ትላልቅ ሸክሞችን እና የውሃ ውስጥ የመጥለቅያ መሳሪያዎችን ለመያዝ የተሠራው ሬድ ዜድ 1 የተሰኘው የጭነት መርከብ በመሪ ሲስተም ብልሽት ከጀልባ ጋር ተጋጭቷል።
እንደ ዘገባዎች ከሆነ መርከቡ በሰሜን አቅጣጫ በመጓዝ ላይ እያለ ከመንገዱ ወጥቷል። የነፍስ አድን ሠራተኞች ሁኔታውን በፍጥነት በመቆጣጠር ጉዳት እንዳይደርስ እና የተለመደው የስዊዝ ካናል ትራፊክ ፍሰት እንዳይስተጓጎል አድርገዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ኢራን በእስራኤል ጥቃት የተገደሉባት የኒውክሌር ሳይንቲስቶች ቁጥር 10 ደረሰ
እስራኤል በሀገሪቱ ላይ ባደረሰችው ጥቃት ሌላ የኒውክሌር ሳይንቲስት መሞቱን፤ የኢራን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ይህም በእስራኤል የተገደሉ የኢራን ኒውክሌር ሳይንቲስቶችን ቁጥር 10 አድርሶታል።
ኢሳር ታባታቤይ የተባለው ተመራማሪ ሞት ይፋ የሆነው በቴህራን ሻሪፍ ዩኒቨርሲቲ ጋዜጣ ሲሆን፤ ኢሳር የዩኒቨርሲቲው የቀድሞ ተማሪ ነበር ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነው።
ኢራን ቀደም ሲል ሌሎች ዘጠኝ የኒውክሌር ሳይንቲስቶች መሞታቸውን ማረጋገጧ ይታወሳል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ 'ቻናል 12' የተባለው የእስራኤል ሚዲያ እስራኤል በኢራን በጀመረችው ዘመቻ፤ 9 የኢራን የኑክሌር ሳይንቲስቶችን በአንድ ጊዜ፤ እንዲሁም አሥረኛውን የኒውክሌር ሳይንቲስት በሌላ ጥቃት መግደሏን ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
እስራኤል በሀገሪቱ ላይ ባደረሰችው ጥቃት ሌላ የኒውክሌር ሳይንቲስት መሞቱን፤ የኢራን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
ይህም በእስራኤል የተገደሉ የኢራን ኒውክሌር ሳይንቲስቶችን ቁጥር 10 አድርሶታል።
ኢሳር ታባታቤይ የተባለው ተመራማሪ ሞት ይፋ የሆነው በቴህራን ሻሪፍ ዩኒቨርሲቲ ጋዜጣ ሲሆን፤ ኢሳር የዩኒቨርሲቲው የቀድሞ ተማሪ ነበር ሲል የዘገበው ቢቢሲ ነው።
ኢራን ቀደም ሲል ሌሎች ዘጠኝ የኒውክሌር ሳይንቲስቶች መሞታቸውን ማረጋገጧ ይታወሳል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ 'ቻናል 12' የተባለው የእስራኤል ሚዲያ እስራኤል በኢራን በጀመረችው ዘመቻ፤ 9 የኢራን የኑክሌር ሳይንቲስቶችን በአንድ ጊዜ፤ እንዲሁም አሥረኛውን የኒውክሌር ሳይንቲስት በሌላ ጥቃት መግደሏን ዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
አሜሪካ የኢራን የኒውክሌር ጣቢያዎችን አጠቃች!
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ እንዳስታወቁት የሀገራቸው አየር ሀይል በሶስት የኢራን ኒውክሌር ጣቢያዎች ማለትም ፎርዶው፣ ናታንዝ እና እስፋሃን ላይ የአየር ጥቃት አድርሰዋል። የኢራንን የኒውክሌር አቅም ለማዳከም ፎርዶው የሚባለውን ጣቢያ ማውደም የምትችለው ብቸኛ ሃገር አሜሪካ እንደሆነች ሲነገር መቆየቱ የሚታወስ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ እንዳስታወቁት የሀገራቸው አየር ሀይል በሶስት የኢራን ኒውክሌር ጣቢያዎች ማለትም ፎርዶው፣ ናታንዝ እና እስፋሃን ላይ የአየር ጥቃት አድርሰዋል። የኢራንን የኒውክሌር አቅም ለማዳከም ፎርዶው የሚባለውን ጣቢያ ማውደም የምትችለው ብቸኛ ሃገር አሜሪካ እንደሆነች ሲነገር መቆየቱ የሚታወስ ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from YeneTube
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
Forwarded from YeneTube
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Forwarded from YeneTube
አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions
We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:
🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods
📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.
Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions
We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:
🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods
📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.
Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
የኑክሌር ፕራግራማችን ይቀጥላል:-ኢራን
አሜሪካ ትናንት ለሊት በኢራን የኑክሌር ማበልፀጊያ ቦታዎች ላይ ድብደባ ከመፈፀሟ በፊት ኢራን ሁሉም የኑክሌር ጣቢያዎች ባዶ ተደርገዋል። ሁሉንም ዋና ዋና የኑክሌር ማበልፀጊያ እቃዎችን አሽሽታለች። የኑክሌር ጨረር ይፈጠራል ተብሎ አይጠበቅም።
@Yenetube @Fikerassefa
አሜሪካ ትናንት ለሊት በኢራን የኑክሌር ማበልፀጊያ ቦታዎች ላይ ድብደባ ከመፈፀሟ በፊት ኢራን ሁሉም የኑክሌር ጣቢያዎች ባዶ ተደርገዋል። ሁሉንም ዋና ዋና የኑክሌር ማበልፀጊያ እቃዎችን አሽሽታለች። የኑክሌር ጨረር ይፈጠራል ተብሎ አይጠበቅም።
@Yenetube @Fikerassefa
“ዘመቻው ከተጠናቀቀ በኋላ ከትራምፕ ጋር አውርተናል፣ የሞሳድን ጥንካሬ አድንቀናል” - እስራኤል።
እውቀት በቦምብ አይጠፋም:: የኢራን ፓርላማ አፈጉባዔ አማካሪ ማህዲ ሞሀመድ
እስራኤል እና ኢራን ከአሜሪካ ጥቃት በኋላ ምን አሉ?
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ “በፕሬዝዳንት ትራምፕና እኔ ትብብር፣ በእስራኤል ጦር እና የአሜሪካ ጦር ትብብር የፎርዶው፣ ናንታዝና ኢስፋሃን ኑክሌር ጣቢያዎችን አጥቅተናል” ብለዋል።
“ዘመቻው ከተጠናቀቀ በኋላ ከትራምፕ ጋር አውርተናል፣ የሞሳድን ጥንካሬ አድንቀናል” በማለት ገልጸዋል።
የኢራን ፓርላማ አፈጉባዔ አማካሪ ማህዲ ሞሀመድ፣ “ኢራን ከአሜሪካ የተቃጣባትን ጥቃት በብቃት ተከላክላለች” ብለዋል።
“በኑክሌር ጣቢያው የነበሩ ግብዓቶች ወደሌላ ስፍራ ስለተወሰዱ ጉዳት አልደረሰባቸውም” ሲሉ ተናግረዋል።
“ሁለት ነገሮች እርግጠኛ ነኝ” ያሉት ማህዲ፣ “መጀመሪያ እውቀት በቦምብ አይጠፋም፣ ሲቀጥል ወራሪዎች ሽንፈት ገጥሟቸዋል” ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
እውቀት በቦምብ አይጠፋም:: የኢራን ፓርላማ አፈጉባዔ አማካሪ ማህዲ ሞሀመድ
እስራኤል እና ኢራን ከአሜሪካ ጥቃት በኋላ ምን አሉ?
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ “በፕሬዝዳንት ትራምፕና እኔ ትብብር፣ በእስራኤል ጦር እና የአሜሪካ ጦር ትብብር የፎርዶው፣ ናንታዝና ኢስፋሃን ኑክሌር ጣቢያዎችን አጥቅተናል” ብለዋል።
“ዘመቻው ከተጠናቀቀ በኋላ ከትራምፕ ጋር አውርተናል፣ የሞሳድን ጥንካሬ አድንቀናል” በማለት ገልጸዋል።
የኢራን ፓርላማ አፈጉባዔ አማካሪ ማህዲ ሞሀመድ፣ “ኢራን ከአሜሪካ የተቃጣባትን ጥቃት በብቃት ተከላክላለች” ብለዋል።
“በኑክሌር ጣቢያው የነበሩ ግብዓቶች ወደሌላ ስፍራ ስለተወሰዱ ጉዳት አልደረሰባቸውም” ሲሉ ተናግረዋል።
“ሁለት ነገሮች እርግጠኛ ነኝ” ያሉት ማህዲ፣ “መጀመሪያ እውቀት በቦምብ አይጠፋም፣ ሲቀጥል ወራሪዎች ሽንፈት ገጥሟቸዋል” ብለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa