በአማራ ክልል ባለፉት 15 ቀናት ብቻ ከ30 በላይ አሽከርካሪዎች መታገታቸው ተገለጸ
- በክልሉ ያለው የጸጥታ ችግር የአሽከርካሪዎችን ደህንነት አደጋ ላይ ጥሎታል ተብሏል
በአማራ ክልል ባለፉት 15 ቀናት ብቻ ከ30 በላይ አሽከርካሪዎች "ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች" መታገታቸውን ጣና የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበር ለአዲስ ስታንዳርድ አስታወቀ።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁ የማኅበሩ አመራር የአሽከርካሪዎች እገታ ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ መኖሩን ገልጸው ሆኖም አሁን ላይ በክልሉ ካለው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እየተባባሰ መምጣቱን ተናግረዋል።
ከጨጨሆ በጋይንት: ደብረ ታቦር እስከ ወረታ መገንጠያ ድረስ ያለው መስመር የስጋት ቀጠና መሆኑን የገለጹት እኚሁ የማኅበሩ አመራር አያይዘውም ከጎንደር ጭልጋ እስከ መተማ ያለው መንገድ ለሁለት ወራት ያህል አገልግሎት አቋርጦ እንደነበረ ጠቁመዋል።
እንደ እሳቸው ገለጻ: ከዚህ በፊት በክልሉ በስፋት የሚስተዋለው የሾፌሮች ሞት የቀነሰ ሲሆን ይህም የሆነው ሾፌሮች በማታ የሚያደርጉትን ጉዞ በመቀነሳቸው መሆኑን አስረድተዋል፤ ታጋቾችን ለማስለቀቅ ከ50 ሺህ እስከ ሚሊዮን ብሮች ድረስ እንደሚጠይቁ ገልጸው ጉዳዩ አስቸኳይ እልባት ሊሰጠው ይገባል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7941
- በክልሉ ያለው የጸጥታ ችግር የአሽከርካሪዎችን ደህንነት አደጋ ላይ ጥሎታል ተብሏል
በአማራ ክልል ባለፉት 15 ቀናት ብቻ ከ30 በላይ አሽከርካሪዎች "ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች" መታገታቸውን ጣና የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበር ለአዲስ ስታንዳርድ አስታወቀ።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁ የማኅበሩ አመራር የአሽከርካሪዎች እገታ ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ መኖሩን ገልጸው ሆኖም አሁን ላይ በክልሉ ካለው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እየተባባሰ መምጣቱን ተናግረዋል።
ከጨጨሆ በጋይንት: ደብረ ታቦር እስከ ወረታ መገንጠያ ድረስ ያለው መስመር የስጋት ቀጠና መሆኑን የገለጹት እኚሁ የማኅበሩ አመራር አያይዘውም ከጎንደር ጭልጋ እስከ መተማ ያለው መንገድ ለሁለት ወራት ያህል አገልግሎት አቋርጦ እንደነበረ ጠቁመዋል።
እንደ እሳቸው ገለጻ: ከዚህ በፊት በክልሉ በስፋት የሚስተዋለው የሾፌሮች ሞት የቀነሰ ሲሆን ይህም የሆነው ሾፌሮች በማታ የሚያደርጉትን ጉዞ በመቀነሳቸው መሆኑን አስረድተዋል፤ ታጋቾችን ለማስለቀቅ ከ50 ሺህ እስከ ሚሊዮን ብሮች ድረስ እንደሚጠይቁ ገልጸው ጉዳዩ አስቸኳይ እልባት ሊሰጠው ይገባል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7941
❤15😭6🔥1👀1
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር በይፋዊ የ X ገፁ ላይ በትግርኛ ካሰራጨው በቀጥታ ተተርጉሞ የተወሰደ ነው።
"ኢትዮጵያ ካላት ጂኦ-ፖለቲካዊ እና ስልታዊ ጠቀሜታ፣ የህዝብ ብዛት እና ተፅዕኖ የተነሳ በአፍሪካ ቀንድ ጠቃሚ ሀገር መሆኗ ጥርጥር የለውም።
እስካሁን ኢትዮጵያ የምትመራው ከአፄ ምኒልክ ጀምሮ በአምስተኛው መንግሥት ነው።
ይሁን እንጂ በተለይ በብልጽግና ፓርቲ አገዛዝ ሥር ከወደቀች በኋላ ታይቶ በማይታወቅ ትርምስ ውስጥ ገብታለች።
ስለሆነም የኢትዮጵያ ዜጎች የሀገራቸው ሉዓላዊነት ሲደፈርስ እና አንድነታቸው መደፍረሱ በእጅጉ ያሳስባቸዋል።
በአሁኑ ወቅት የችግሩ ብቸኛ መፍትሄ ሁከት ነው ብለው በማመን በትጥቅ ትግል የሚካፈሉ ወገኖች በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች አሉ።
ከ2020-2022 ከባድ ጦርነት በኋላ ኢትዮጵያዊነቱ ወደ ኋላ የቀረ የትግራይ ህዝብ የኢትዮጵያ አካል በመሆንም ሆነ በሌላ መንገድ ሰላምና ደህንነትን ይናፍቃል።
በአማራ ክልል ህዝቡ በመንግስታቸው ላይ እምነት አጥቶ ሰብአዊ መብቱንና ሀገራዊ ክብሩን ማስከበር ብቸኛ አማራጭ አድርጎታል፣የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲም ከጥይት ድምጽ አልወጣም።
የብልፅግና መንግስት በዋና ከተማው (በአዲስ አበባ) ብቻ ተወስኖ በህገ መንግስቱ ስም እየዘፈነ ያሉትን ችግሮች ችላ ማለትን የመረጠ ይመስላል።
እንደውም በኢትዮጵያ ያለውን የፖለቲካ እና የጸጥታ ሁኔታ ለመፍታት ብስለትና ብቃት ያለው አይመስልም። ኢትዮጵያውያን በመንግስታቸው ጅልነት እንዲህ ያለ ያልተረጋጋ አካባቢ መጋፈጣቸው በእውነት ያሳዝናል። በኢትዮጵያ ያለው የፖለቲካ እና የጸጥታ ሁኔታ በተፈጥሮው ለዜጎቿ ብቻ ሳይሆን ለመላው የአፍሪካ ህዝብ እና ከዚያ እስከ የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ድረስ አሳሳቢ ነው።
በአራት መንግስታት (በምኒልክ፣ በሃይለስላሴ፣ በደርግ እና በኢህአዴግ) ሉዓላዊነቷን እና አንድነቷን ያስጠበቀችው የኢትዮጵያ ጂኦፖለቲካል ቅርፅ አሁን ላይ ያለው ሁኔታ ብዙዎችን ያሳስባቸዋል" ይላል።
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን በተመለከተ ተመሳሳይ ትንተና እንደሚያቀርብ እና ቀጣይነት እንዳለው ገልጿል።
መንግሥት ሰሞኑን ኤርትራ እያራመደችሁ ያለውን ተከታታይ ዘለፉን በተመለከተ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
"ኢትዮጵያ ካላት ጂኦ-ፖለቲካዊ እና ስልታዊ ጠቀሜታ፣ የህዝብ ብዛት እና ተፅዕኖ የተነሳ በአፍሪካ ቀንድ ጠቃሚ ሀገር መሆኗ ጥርጥር የለውም።
እስካሁን ኢትዮጵያ የምትመራው ከአፄ ምኒልክ ጀምሮ በአምስተኛው መንግሥት ነው።
ይሁን እንጂ በተለይ በብልጽግና ፓርቲ አገዛዝ ሥር ከወደቀች በኋላ ታይቶ በማይታወቅ ትርምስ ውስጥ ገብታለች።
ስለሆነም የኢትዮጵያ ዜጎች የሀገራቸው ሉዓላዊነት ሲደፈርስ እና አንድነታቸው መደፍረሱ በእጅጉ ያሳስባቸዋል።
በአሁኑ ወቅት የችግሩ ብቸኛ መፍትሄ ሁከት ነው ብለው በማመን በትጥቅ ትግል የሚካፈሉ ወገኖች በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች አሉ።
ከ2020-2022 ከባድ ጦርነት በኋላ ኢትዮጵያዊነቱ ወደ ኋላ የቀረ የትግራይ ህዝብ የኢትዮጵያ አካል በመሆንም ሆነ በሌላ መንገድ ሰላምና ደህንነትን ይናፍቃል።
በአማራ ክልል ህዝቡ በመንግስታቸው ላይ እምነት አጥቶ ሰብአዊ መብቱንና ሀገራዊ ክብሩን ማስከበር ብቸኛ አማራጭ አድርጎታል፣የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲም ከጥይት ድምጽ አልወጣም።
የብልፅግና መንግስት በዋና ከተማው (በአዲስ አበባ) ብቻ ተወስኖ በህገ መንግስቱ ስም እየዘፈነ ያሉትን ችግሮች ችላ ማለትን የመረጠ ይመስላል።
እንደውም በኢትዮጵያ ያለውን የፖለቲካ እና የጸጥታ ሁኔታ ለመፍታት ብስለትና ብቃት ያለው አይመስልም። ኢትዮጵያውያን በመንግስታቸው ጅልነት እንዲህ ያለ ያልተረጋጋ አካባቢ መጋፈጣቸው በእውነት ያሳዝናል። በኢትዮጵያ ያለው የፖለቲካ እና የጸጥታ ሁኔታ በተፈጥሮው ለዜጎቿ ብቻ ሳይሆን ለመላው የአፍሪካ ህዝብ እና ከዚያ እስከ የኢትዮጵያ ዳር ድንበር ድረስ አሳሳቢ ነው።
በአራት መንግስታት (በምኒልክ፣ በሃይለስላሴ፣ በደርግ እና በኢህአዴግ) ሉዓላዊነቷን እና አንድነቷን ያስጠበቀችው የኢትዮጵያ ጂኦፖለቲካል ቅርፅ አሁን ላይ ያለው ሁኔታ ብዙዎችን ያሳስባቸዋል" ይላል።
የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን በተመለከተ ተመሳሳይ ትንተና እንደሚያቀርብ እና ቀጣይነት እንዳለው ገልጿል።
መንግሥት ሰሞኑን ኤርትራ እያራመደችሁ ያለውን ተከታታይ ዘለፉን በተመለከተ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
❤81👍23👎10😁6
በአማራ ክልል ባለፉት 15 ቀናት ብቻ ከ30 በላይ አሽከርካሪዎች መታገታቸው ተገለጸ!
በአማራ ክልል ባለፉት 15 ቀናት ብቻ ከ30 በላይ አሽከርካሪዎች "ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች" መታገታቸውን ጣና የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበር ለአዲስ ስታንዳርድ አስታወቀ።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁ የማኅበሩ አመራር የአሽከርካሪዎች እገታ ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ መኖሩን ገልጸው ሆኖም አሁን ላይ በክልሉ ካለው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እየተባባሰ መምጣቱን ተናግረዋል።
ከጨጨሆ በጋይንት: ደብረ ታቦር እስከ ወረታ መገንጠያ ድረስ ያለው መስመር የስጋት ቀጠና መሆኑን የገለጹት እኚሁ የማኅበሩ አመራር አያይዘውም ከጎንደር ጭልጋ እስከ መተማ ያለው መንገድ ለሁለት ወራት ያህል አገልግሎት አቋርጦ እንደነበረ ጠቁመዋል።
እንደ እሳቸው ገለጻ: ከዚህ በፊት በክልሉ በስፋት የሚስተዋለው የሾፌሮች ሞት የቀነሰ ሲሆን ይህም የሆነው ሾፌሮች በማታ የሚያደርጉትን ጉዞ በመቀነሳቸው መሆኑን አስረድተዋል፤ ታጋቾችን ለማስለቀቅ ከ50 ሺህ እስከ ሚሊዮን ብሮች ድረስ እንደሚጠይቁ ገልጸው ጉዳዩ አስቸኳይ እልባት ሊሰጠው ይገባል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል ባለፉት 15 ቀናት ብቻ ከ30 በላይ አሽከርካሪዎች "ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች" መታገታቸውን ጣና የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማኅበር ለአዲስ ስታንዳርድ አስታወቀ።
ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸውን እንዳንጠቅስ የጠየቁ የማኅበሩ አመራር የአሽከርካሪዎች እገታ ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ መኖሩን ገልጸው ሆኖም አሁን ላይ በክልሉ ካለው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እየተባባሰ መምጣቱን ተናግረዋል።
ከጨጨሆ በጋይንት: ደብረ ታቦር እስከ ወረታ መገንጠያ ድረስ ያለው መስመር የስጋት ቀጠና መሆኑን የገለጹት እኚሁ የማኅበሩ አመራር አያይዘውም ከጎንደር ጭልጋ እስከ መተማ ያለው መንገድ ለሁለት ወራት ያህል አገልግሎት አቋርጦ እንደነበረ ጠቁመዋል።
እንደ እሳቸው ገለጻ: ከዚህ በፊት በክልሉ በስፋት የሚስተዋለው የሾፌሮች ሞት የቀነሰ ሲሆን ይህም የሆነው ሾፌሮች በማታ የሚያደርጉትን ጉዞ በመቀነሳቸው መሆኑን አስረድተዋል፤ ታጋቾችን ለማስለቀቅ ከ50 ሺህ እስከ ሚሊዮን ብሮች ድረስ እንደሚጠይቁ ገልጸው ጉዳዩ አስቸኳይ እልባት ሊሰጠው ይገባል ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤18
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ7 በመቶ ያድጋል ተብሎ ይጠበቃል – የአፍሪካ ልማት ባንክ
የአፍሪካ ልማት ባንክ ባወጣው ሪፖርት፣ በተያዘው የአውሮፓ ዓመት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ7 በመቶ እንደሚያድግ የሚጠብቅ መሆኑን አስታውቋል። ይህ ዕድገት ለሀገሪቱ የድህነት ቅነሳ እና የመዋቅራዊ ሽግግር ሂደት ወሳኝ ምዕራፍ እንደሆነ ባንኩ ገልጿል።
ከኢትዮጵያ በተጨማሪ፣ በዚህ ዓመት ኢኮኖሚያቸው በ7 በመቶ ያድጋል ተብለው ከሚጠበቁ የአፍሪካ ሀገራት መካከል ሴኔጋል፣ ሩዋንዳ እና ኒዠር ይገኙበታል።
ሪፖርቱ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና በ5.9 በመቶ ዕድገት ከአህጉሪቱ ቀዳሚውን ስፍራ እንደሚይዝም አመልክቷል። ይህም የሚሆነው ኢትዮጵያ፣ ሩዋንዳ እና ታንዛኒያ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕድገት ያስመዘግባሉ ተብሎ ስለሚጠበቅ እንደሆነ የአፍሪካ ልማት ባንክ አክሎ ገልጿል።
[KGEthiopia]
@YeneTube @FikerAssefa
የአፍሪካ ልማት ባንክ ባወጣው ሪፖርት፣ በተያዘው የአውሮፓ ዓመት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ7 በመቶ እንደሚያድግ የሚጠብቅ መሆኑን አስታውቋል። ይህ ዕድገት ለሀገሪቱ የድህነት ቅነሳ እና የመዋቅራዊ ሽግግር ሂደት ወሳኝ ምዕራፍ እንደሆነ ባንኩ ገልጿል።
ከኢትዮጵያ በተጨማሪ፣ በዚህ ዓመት ኢኮኖሚያቸው በ7 በመቶ ያድጋል ተብለው ከሚጠበቁ የአፍሪካ ሀገራት መካከል ሴኔጋል፣ ሩዋንዳ እና ኒዠር ይገኙበታል።
ሪፖርቱ የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና በ5.9 በመቶ ዕድገት ከአህጉሪቱ ቀዳሚውን ስፍራ እንደሚይዝም አመልክቷል። ይህም የሚሆነው ኢትዮጵያ፣ ሩዋንዳ እና ታንዛኒያ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕድገት ያስመዘግባሉ ተብሎ ስለሚጠበቅ እንደሆነ የአፍሪካ ልማት ባንክ አክሎ ገልጿል።
[KGEthiopia]
@YeneTube @FikerAssefa
😁96❤11👍11😭2
ወደ ትግራይ ይጓዙ የነበሩ እና በአፋር ክልል ቆመው የሚገኙ የጭነት መኪኖች እንዲለቀቁ የክልሉ መንግስት ጠየቀ!
የሸቀጥ ጭነት ይዘው በአፋር ክልል በኩል ወደ ትግራይ ይጓዙ የነበሩ መኪኖች ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በአፋር ክልል እንዳይንቀሳቀሱ መደረጋቸውን የትግራይ ክልል መንግስት አስታወቀ፤ የፌደራል መንግስት መፍትሔ እንዲሰጠው ጠይቋል።
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የንግድ እና ሰነድ ኤጀንሲ ለንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ለዶ/ር ካሳሁን ጎፌ በጻፈው ደበዳቤ ወደ ትግራይ ክልል ጭነት ይዘው የሚጓጓዙ ተሽከርካሪዎች መከልከላቸውን አስታውቆ ማብራሪያ ጠይቋል።
የክልሉ ቴሌቪዥን በበኩሉ ሁሉም የጭነት መኪኖች ህጋዊ መሆናቸውን የሚገልጽ ሰነድ ያላቸው ቢሆንም እንዳይጓዙ የተደረገበት ምክንያት እንዳልተገለጸላቸው አስታውቋል፤ በጭነት መኪኖቹ ክልከላ ዙሪያ ከፌደራል መንግስቱም ይሁን ከአፋር ክልል በኩል የተባለ ነገር አለመኖሩን አመላክቷል።
በአፋር ክልል ወደ ትግራይ በሚወስደው መንገድ ብቻ ሳይሆን በአማራ ክልል በወልድያ በኩል ወደ መቀለ የሚወስደው መንገድ ላይ የጭነት መኪኖቹ እንዳያልፉ መከላከልቸውን ቢቢሲ ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሸቀጥ ጭነት ይዘው በአፋር ክልል በኩል ወደ ትግራይ ይጓዙ የነበሩ መኪኖች ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በአፋር ክልል እንዳይንቀሳቀሱ መደረጋቸውን የትግራይ ክልል መንግስት አስታወቀ፤ የፌደራል መንግስት መፍትሔ እንዲሰጠው ጠይቋል።
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የንግድ እና ሰነድ ኤጀንሲ ለንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር ለዶ/ር ካሳሁን ጎፌ በጻፈው ደበዳቤ ወደ ትግራይ ክልል ጭነት ይዘው የሚጓጓዙ ተሽከርካሪዎች መከልከላቸውን አስታውቆ ማብራሪያ ጠይቋል።
የክልሉ ቴሌቪዥን በበኩሉ ሁሉም የጭነት መኪኖች ህጋዊ መሆናቸውን የሚገልጽ ሰነድ ያላቸው ቢሆንም እንዳይጓዙ የተደረገበት ምክንያት እንዳልተገለጸላቸው አስታውቋል፤ በጭነት መኪኖቹ ክልከላ ዙሪያ ከፌደራል መንግስቱም ይሁን ከአፋር ክልል በኩል የተባለ ነገር አለመኖሩን አመላክቷል።
በአፋር ክልል ወደ ትግራይ በሚወስደው መንገድ ብቻ ሳይሆን በአማራ ክልል በወልድያ በኩል ወደ መቀለ የሚወስደው መንገድ ላይ የጭነት መኪኖቹ እንዳያልፉ መከላከልቸውን ቢቢሲ ምንጮቹን ዋቢ በማድረግ አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
❤21😁5👀3👍2😭1
አይ ኤም ኤፍ ለኢትዮጵያ ከሚሰጠው ብድር ውስጥ 260 ሚሊዮን ዶላር ሊለቅ ነው!
ኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) ባለሙያዎች፤ በተራዘመ የብድር አቅርቦት ሶስተኛ ግምገማ ላይ ከስምምነት ደረሱ። ግምገማው በአይ ኤም ኤፍ ስራ አስፈጻሚ ቦርድ ሲጸድቅ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም አቀፉ ተቋም ከሚበደረው 3.4 ቢሊዮን ዶላር ውስጥ 260 ሚሊዮን ዶላር ይለቀቅለታል።
የአይ ኤም ኤፍ ቦርድ ግምገማውን ከማጽደቁ በፊት፤ የኢትዮጵያ መንግስት ከይፋዊ አበዳሪዎች ጋር የመግባቢያ ስምምነት ላይ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ይህንን ዛሬ አርብ ግንቦት 22፤ 2017 ይፋ ያደረጉት፤ ከሁለት ወር ገደማ በፊት ወደ አዲስ አበባ መጥቶ የነበረውን የአይ ኤም ኤፍ የባለሙያዎች ቡድን የመሩት አልቫሮ ፒሪስ ናቸው።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) ባለሙያዎች፤ በተራዘመ የብድር አቅርቦት ሶስተኛ ግምገማ ላይ ከስምምነት ደረሱ። ግምገማው በአይ ኤም ኤፍ ስራ አስፈጻሚ ቦርድ ሲጸድቅ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም አቀፉ ተቋም ከሚበደረው 3.4 ቢሊዮን ዶላር ውስጥ 260 ሚሊዮን ዶላር ይለቀቅለታል።
የአይ ኤም ኤፍ ቦርድ ግምገማውን ከማጽደቁ በፊት፤ የኢትዮጵያ መንግስት ከይፋዊ አበዳሪዎች ጋር የመግባቢያ ስምምነት ላይ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል። ይህንን ዛሬ አርብ ግንቦት 22፤ 2017 ይፋ ያደረጉት፤ ከሁለት ወር ገደማ በፊት ወደ አዲስ አበባ መጥቶ የነበረውን የአይ ኤም ኤፍ የባለሙያዎች ቡድን የመሩት አልቫሮ ፒሪስ ናቸው።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
👎37❤11👍5🔥1
የገንዘብ ሚኒስቴር አዲስ የታክስ ኦዲት መመሪያ አወጣ!
የገንዘብ ሚኒስቴር የታክስ ኦዲት አፈጻጸምን እና የታክስ ስሌት ማስታወቂያ አወጣጥን የሚመራ አዲስ መመሪያ ቁጥር 1063/2017 አውጥቷል። መመሪያው በትላንትናው ዕለት ግንቦት 21 ቀን 2017 ዓ.ም. የወጣ ሲሆን፣ የታክስ አስተዳደር ሥርዓቱን ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ግልጽ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ አዲስ መመሪያ የታክስ ባለሥልጣን ባለሙያዎችንና ታክስ ከፋዮችን ኃላፊነት የሚደነግግ ሲሆን፣ በተለያዩ የታክስ ኦዲት ዓይነቶች ላይ፣ እንደ የተመላሽ ኦዲት፣ የዴስክ ኦዲት፣ ጭብጥ ተኮር ኦዲት፣ አጠቃላይ ኦዲት እና የማጭበርበር ምርመራን ጨምሮ ተፈጻሚ እንደሚሆን ይደነግጋል።
መመሪያው የፌዴራል መንግስትን የታክስ አዋጅ ድንጋጌዎች ተግባራዊ ለማድረግ የተሟላ ማዕቀፍ እንደሚሰጥ፣ እንዲሁም የኦዲት ሂደቱ ወጥነት ያለው፣ ግልጽነት የሰፈነበት እና የታክስ ከፋዮች መብት የሚጠበቅበት መሆኑን እንደሚያረጋግጥ ተመላክቷል።
የታክስ ስሌት ማስታወቂያ የሚላከው ታክስ ባልተከፈለበት፣ ተጨማሪ ታክስ እንዳለ ሲረጋገጥ፣ ወይም ታክስ ማጭበርበር ጥርጣሬ ሲኖር የተባለ ሲሆን የመስክ ኦዲት ከመጀመሩ አስር የስራ ቀናት በፊት ለታክስ ከፋዩ የጽሁፍ ማስታወቂያ መሰጠት እንዳለበት ካፒታል ከመመሪያው ለመረዳት ችሏል።
ኦዲት በሚደረግበት ጊዜ ታክስ ከፋዮች ለኦዲተሮች ምቹ ሁኔታዎችን የማመቻቸትና የሚጠየቁ ሰነዶችን የማቅረብ ግዴታ እንዳለባቸው ያሳስባል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
የገንዘብ ሚኒስቴር የታክስ ኦዲት አፈጻጸምን እና የታክስ ስሌት ማስታወቂያ አወጣጥን የሚመራ አዲስ መመሪያ ቁጥር 1063/2017 አውጥቷል። መመሪያው በትላንትናው ዕለት ግንቦት 21 ቀን 2017 ዓ.ም. የወጣ ሲሆን፣ የታክስ አስተዳደር ሥርዓቱን ውጤታማ፣ ቀልጣፋና ግልጽ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ አዲስ መመሪያ የታክስ ባለሥልጣን ባለሙያዎችንና ታክስ ከፋዮችን ኃላፊነት የሚደነግግ ሲሆን፣ በተለያዩ የታክስ ኦዲት ዓይነቶች ላይ፣ እንደ የተመላሽ ኦዲት፣ የዴስክ ኦዲት፣ ጭብጥ ተኮር ኦዲት፣ አጠቃላይ ኦዲት እና የማጭበርበር ምርመራን ጨምሮ ተፈጻሚ እንደሚሆን ይደነግጋል።
መመሪያው የፌዴራል መንግስትን የታክስ አዋጅ ድንጋጌዎች ተግባራዊ ለማድረግ የተሟላ ማዕቀፍ እንደሚሰጥ፣ እንዲሁም የኦዲት ሂደቱ ወጥነት ያለው፣ ግልጽነት የሰፈነበት እና የታክስ ከፋዮች መብት የሚጠበቅበት መሆኑን እንደሚያረጋግጥ ተመላክቷል።
የታክስ ስሌት ማስታወቂያ የሚላከው ታክስ ባልተከፈለበት፣ ተጨማሪ ታክስ እንዳለ ሲረጋገጥ፣ ወይም ታክስ ማጭበርበር ጥርጣሬ ሲኖር የተባለ ሲሆን የመስክ ኦዲት ከመጀመሩ አስር የስራ ቀናት በፊት ለታክስ ከፋዩ የጽሁፍ ማስታወቂያ መሰጠት እንዳለበት ካፒታል ከመመሪያው ለመረዳት ችሏል።
ኦዲት በሚደረግበት ጊዜ ታክስ ከፋዮች ለኦዲተሮች ምቹ ሁኔታዎችን የማመቻቸትና የሚጠየቁ ሰነዶችን የማቅረብ ግዴታ እንዳለባቸው ያሳስባል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
❤33👎9😁1
Forwarded from YeneTube
#ከቴምር ሪልስቴት
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
🎯የክፍያ አማራጮች 40/60 ለሚከፍል
👉1መኝታ 75ካሬ 4,815,000ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 103ካሬ 6,612,600ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 132ካሬ 8,474,400ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 146ካሬ 9,373,200ብር ሙሉ ክፍያ 9,373,000ብር
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
🎯የክፍያ አማራጮች 40/60 ለሚከፍል
👉1መኝታ 75ካሬ 4,815,000ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 103ካሬ 6,612,600ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 132ካሬ 8,474,400ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 146ካሬ 9,373,200ብር ሙሉ ክፍያ 9,373,000ብር
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
❤8👎1😁1
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Codes Standards
Private Sector Engagement in Building Code Revision
The Ethiopian Construction Authority, in collaboration with the College of Technology and Built Environment (formerly AAiT) and The Urban Center, is organizing a series of technical sessions in June 2025 to support the ongoing revision of the Ethiopian Building Code Standards.
Designed for professionals in the construction industry, the 14 expert-led sessions of EBCS will address key themes such as structural design, fire and earthquake safety, mechanical and electrical systems, and emerging building technologies. These sessions aim to highlight the building codes and gather input from the private sector, ensuring that industry experience is reflected in the revised codes, making them both inclusive and grounded in practice.
📍Venue: The Urban Center
📅 Participation by registration only
🔗 Register here
#EthiopianBuildingCodeStandards
✅ Open to professionals, engineers, architects, and others in the construction sector
Private Sector Engagement in Building Code Revision
The Ethiopian Construction Authority, in collaboration with the College of Technology and Built Environment (formerly AAiT) and The Urban Center, is organizing a series of technical sessions in June 2025 to support the ongoing revision of the Ethiopian Building Code Standards.
Designed for professionals in the construction industry, the 14 expert-led sessions of EBCS will address key themes such as structural design, fire and earthquake safety, mechanical and electrical systems, and emerging building technologies. These sessions aim to highlight the building codes and gather input from the private sector, ensuring that industry experience is reflected in the revised codes, making them both inclusive and grounded in practice.
📍Venue: The Urban Center
📅 Participation by registration only
🔗 Register here
#EthiopianBuildingCodeStandards
✅ Open to professionals, engineers, architects, and others in the construction sector
❤4
83 በመቶ የሚሆነው የትራፊክ አደጋ የሚከሰተው በአሽከርካሪዎችና በተሽከርካሪ የቴክኒክ ብቃት ችግር ምክንያት መሆኑ ተገለጸ!
በከፍተኛ ደረጃ እየተከሰተ ካለው የትራፊክ አደጋ ውስጥ 69 በመቶ ገደማ የሚሆነው በአሽከርካሪዎች እና 14 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በተሽከርካሪ የቴክኒክ ብቃት ምክንያት የሚከሰት መሆኑን የመንገድ ደህንነት እና መድህን ፈንድ አገልግሎት ለአሐዱ ገልጿል።
በሀገሪቱ ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ የመጣው የትራፊክ አደጋ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የገለጹት በአገልግሎቱ የመንገድ ደህንነት ትምህርትና ግንባታ መሪ ሥራ አስፈፃሚ ዮሐንስ ለማ፤ ለአደጋው መጨመር ምክንያቱ ብዙ ቢሆንም በዋናነት የአሽከርካሪዎች ቸልተኝነት ተጠቃሽ መሆኑን ተናግረዋል።መሪ ሥራ አስፈፃሚው አክለውም የእግረኞች የመንገድ አጠቃቀም ችግር፣ የመንገድ ሁኔታ እና በተለይ ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከልክ በላይ ፍጥነት ማሽከርከር ለአደጋው ተጋላጭ የሚያደረጉ መንስኤዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
"አደጋው የሰው ሕይወት ከማጥፋቱ በተለይም አምራች የሚባለውን የሀገሪቱን ወጣት እያሳጣን ነው" ያሉት አቶ ዮሐንስ፤ በንብረት ውድመት ላይ እየደረሰ ያለው ምጣኔ ሃብታዊ ኪሳራ ቀላል የሚባል አለመሆኑን አንስተዋል።የትራፊክ አደጋው በአብዛኛው ከ5 እስከ 30 የእድሜ ክልል ውስጥ ባሉ ሰዎች ላይ የሚከሰት ሲሆን፤ አደጋውን የሚያደርሱት ደግሞ ከ18 እስከ 30 እድሜ ያሉ አሽከርካሪዎች እንደሆኑም አቶ ዮሐንስ ጠቁመዋል።
በ2016 ዓ.ም በንብረት ላይ በደረሰ አደጋ ብቻ ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት መውደሙን አስታውሰዋል።የትራፊክ አደጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ አደጋው በትራፊክ ፓሊስና የሚመለከተው ባለድረሻ አካል ቁጥጥር ብቻ መቀነስ ስለማይቻል ሁሉም በጋራ ሊሰራ እንደሚገባ መሪ ሥራ አስፈፃሚው አሳስበዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
በከፍተኛ ደረጃ እየተከሰተ ካለው የትራፊክ አደጋ ውስጥ 69 በመቶ ገደማ የሚሆነው በአሽከርካሪዎች እና 14 በመቶ የሚሆነው ደግሞ በተሽከርካሪ የቴክኒክ ብቃት ምክንያት የሚከሰት መሆኑን የመንገድ ደህንነት እና መድህን ፈንድ አገልግሎት ለአሐዱ ገልጿል።
በሀገሪቱ ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ የመጣው የትራፊክ አደጋ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የገለጹት በአገልግሎቱ የመንገድ ደህንነት ትምህርትና ግንባታ መሪ ሥራ አስፈፃሚ ዮሐንስ ለማ፤ ለአደጋው መጨመር ምክንያቱ ብዙ ቢሆንም በዋናነት የአሽከርካሪዎች ቸልተኝነት ተጠቃሽ መሆኑን ተናግረዋል።መሪ ሥራ አስፈፃሚው አክለውም የእግረኞች የመንገድ አጠቃቀም ችግር፣ የመንገድ ሁኔታ እና በተለይ ጥናቶች እንደሚያሳዩት ከልክ በላይ ፍጥነት ማሽከርከር ለአደጋው ተጋላጭ የሚያደረጉ መንስኤዎች መሆናቸውን ተናግረዋል።
"አደጋው የሰው ሕይወት ከማጥፋቱ በተለይም አምራች የሚባለውን የሀገሪቱን ወጣት እያሳጣን ነው" ያሉት አቶ ዮሐንስ፤ በንብረት ውድመት ላይ እየደረሰ ያለው ምጣኔ ሃብታዊ ኪሳራ ቀላል የሚባል አለመሆኑን አንስተዋል።የትራፊክ አደጋው በአብዛኛው ከ5 እስከ 30 የእድሜ ክልል ውስጥ ባሉ ሰዎች ላይ የሚከሰት ሲሆን፤ አደጋውን የሚያደርሱት ደግሞ ከ18 እስከ 30 እድሜ ያሉ አሽከርካሪዎች እንደሆኑም አቶ ዮሐንስ ጠቁመዋል።
በ2016 ዓ.ም በንብረት ላይ በደረሰ አደጋ ብቻ ከ4 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት ንብረት መውደሙን አስታውሰዋል።የትራፊክ አደጋ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ አደጋው በትራፊክ ፓሊስና የሚመለከተው ባለድረሻ አካል ቁጥጥር ብቻ መቀነስ ስለማይቻል ሁሉም በጋራ ሊሰራ እንደሚገባ መሪ ሥራ አስፈፃሚው አሳስበዋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
❤20👎1😭1
የእነ አቶ ጌታቸው ረዳ ፓርቲ በአንድ ወር ከአጋማሽ ውስጥ “በትግራይ መስራች ጉባኤዬን አካሄዳለሁ” አለ
በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጊዜያዊ ፍቃድ ያገኘው ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ ፓርቲ (ስምረት)፤ እስከ አንድ ወር ተኩል ባለው ጊዜ ውስጥ መስራች ጉባኤውን እንደሚያካሄድ ገለጸ። ፓርቲው ከመጪው ሰኞ ጀምሮ የአባላት ምልመላ እና ከክልል እስከ ቀበሌ ያሉ አደረጃጀቶችን የመፍጠር ስራዎችን እንደሚያከናውን አስታውቋል።
ስምረት ፓርቲ ይህን የገለጸው፤ ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 23፤ 2017 በአዲስ አበባው ሸራተን ሆቴል በሰጠው የመጀመሪያው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። ጋዜጣዊ መግለጫውን ከፓርቲው መስራቾች አንዱ የሆኑት የቀድሞው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት በነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ ይሰጡታል ተብሎ ቢጠበቅም፤ ባጋጠማቸው “የጤና እክል” ምክንያት በመግለጫው ሳይሳተፉ ቀርተዋል።
እርሳቸውን በመተካት መግለጫውን የሰጡት የአዲሱ ፓርቲ የሚዲያ እና የኮሚዩኒኬሽን ዘርፍ አስተባባሪ አቶ ረዳኢ ሓለፎም፤ ፓርቲው በሚቀጥለው አንድ ወር ውስጥ ሁለት መሰረታዊ ስራዎችን እንደሚያከናውን ተናግረዋል። መቶ አባላትን በመያዝ ጊዜያዊ ፍቃዱን ከምርጫ ቦርድ ያገኘው ስምረት፤ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከትግራይ እና ከሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች አባላትን የመልመል ስራዎች እንደሚሰራ አቶ ረዳኢ ተናግረዋል።
🔴 ዝርዝሩን ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/16063/
🔴 ሙሉ መግለጫውን በቪዲዮ ለመመልከት ➡️ https://youtu.be/B-oc3qLdRIg
በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጊዜያዊ ፍቃድ ያገኘው ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ ፓርቲ (ስምረት)፤ እስከ አንድ ወር ተኩል ባለው ጊዜ ውስጥ መስራች ጉባኤውን እንደሚያካሄድ ገለጸ። ፓርቲው ከመጪው ሰኞ ጀምሮ የአባላት ምልመላ እና ከክልል እስከ ቀበሌ ያሉ አደረጃጀቶችን የመፍጠር ስራዎችን እንደሚያከናውን አስታውቋል።
ስምረት ፓርቲ ይህን የገለጸው፤ ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 23፤ 2017 በአዲስ አበባው ሸራተን ሆቴል በሰጠው የመጀመሪያው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው። ጋዜጣዊ መግለጫውን ከፓርቲው መስራቾች አንዱ የሆኑት የቀድሞው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት በነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ ይሰጡታል ተብሎ ቢጠበቅም፤ ባጋጠማቸው “የጤና እክል” ምክንያት በመግለጫው ሳይሳተፉ ቀርተዋል።
እርሳቸውን በመተካት መግለጫውን የሰጡት የአዲሱ ፓርቲ የሚዲያ እና የኮሚዩኒኬሽን ዘርፍ አስተባባሪ አቶ ረዳኢ ሓለፎም፤ ፓርቲው በሚቀጥለው አንድ ወር ውስጥ ሁለት መሰረታዊ ስራዎችን እንደሚያከናውን ተናግረዋል። መቶ አባላትን በመያዝ ጊዜያዊ ፍቃዱን ከምርጫ ቦርድ ያገኘው ስምረት፤ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከትግራይ እና ከሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች አባላትን የመልመል ስራዎች እንደሚሰራ አቶ ረዳኢ ተናግረዋል።
🔴 ዝርዝሩን ለማንበብ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/16063/
🔴 ሙሉ መግለጫውን በቪዲዮ ለመመልከት ➡️ https://youtu.be/B-oc3qLdRIg
❤26😁16👀1
ሳውዲ አረቢያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ14 ሀገራት ላይ የቪዛ እገዳ ጣለች!
ሳውዲ አረቢያ በድምሩ በ14 ሀገራት ዜጎች ላይ የብሎክ ቪዛ ማውጣትን በጊዜያዊነት ማገዷን አስታውቃለች።ከነዚህ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ ሰባት የአፍሪካ ሀገራት ይገኙበታል።
ይህ የቪዛ እገዳ አዲስ የጊዜያዊ የሥራ ቪዛ ማመልከቻዎችን እና በመጠባበቅ ላይ ያሉትንም የሚመለከት ነው የተባለ ሲሆን በውጭ ዜጎች የሥራ ኃይል ላይ የተመሰረቱ የሳውዲ አረቢያ ዘርፎችን እንደሚጎዳ ተገልጿል።
በእገዳው ሰለባ ሆነዋል ከተባሉት የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ ፣ ግብፅ፣ ናይጄሪያ፣ አልጄሪያ፣ ሱዳን፣ ቱኒዚያ እና ሞሮኮ ይገኙበታል። ከዚህ በተጨማሪ ኢንዶኔዥያ፣ ኢራቅ፣ ዮርዳኖስ፣ የመን፣ ህንድ፣ ፓኪስታን እና ባንግላዲሽ ተካትተዋል።እነዚህ ሀገራት ከሳውዲ አረቢያ ከፍተኛ የሰው ኃይል ፍልሰትና የገንዘብ ዝውውር ስለሚያገኙ፣ እገዳው ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና ሊያስከትል እንደሚችል ተዘግቧል።
የብሎክ ቪዛ የሳውዲ አረቢያ ቀጣሪዎች ቀድሞ በተፈቀደላቸው ኮታ የውጭ ሠራተኞችን እንዲቀጥሩ የሚያስችል ነው። የሳውዲ አረቢያ መንግስት የቪዛ እገዳውን የጣለበትን ዝርዝር ምክንያት ባይገልጽም፣ ይህ እርምጃ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን ዕጣ ፈንታ አጣብቂኝ ውስጥ ሊጥል እንደሚችል ካፒታል ለመረዳት ችሏል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
ሳውዲ አረቢያ በድምሩ በ14 ሀገራት ዜጎች ላይ የብሎክ ቪዛ ማውጣትን በጊዜያዊነት ማገዷን አስታውቃለች።ከነዚህ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያን ጨምሮ ሰባት የአፍሪካ ሀገራት ይገኙበታል።
ይህ የቪዛ እገዳ አዲስ የጊዜያዊ የሥራ ቪዛ ማመልከቻዎችን እና በመጠባበቅ ላይ ያሉትንም የሚመለከት ነው የተባለ ሲሆን በውጭ ዜጎች የሥራ ኃይል ላይ የተመሰረቱ የሳውዲ አረቢያ ዘርፎችን እንደሚጎዳ ተገልጿል።
በእገዳው ሰለባ ሆነዋል ከተባሉት የአፍሪካ ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ ፣ ግብፅ፣ ናይጄሪያ፣ አልጄሪያ፣ ሱዳን፣ ቱኒዚያ እና ሞሮኮ ይገኙበታል። ከዚህ በተጨማሪ ኢንዶኔዥያ፣ ኢራቅ፣ ዮርዳኖስ፣ የመን፣ ህንድ፣ ፓኪስታን እና ባንግላዲሽ ተካትተዋል።እነዚህ ሀገራት ከሳውዲ አረቢያ ከፍተኛ የሰው ኃይል ፍልሰትና የገንዘብ ዝውውር ስለሚያገኙ፣ እገዳው ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና ሊያስከትል እንደሚችል ተዘግቧል።
የብሎክ ቪዛ የሳውዲ አረቢያ ቀጣሪዎች ቀድሞ በተፈቀደላቸው ኮታ የውጭ ሠራተኞችን እንዲቀጥሩ የሚያስችል ነው። የሳውዲ አረቢያ መንግስት የቪዛ እገዳውን የጣለበትን ዝርዝር ምክንያት ባይገልጽም፣ ይህ እርምጃ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን ዕጣ ፈንታ አጣብቂኝ ውስጥ ሊጥል እንደሚችል ካፒታል ለመረዳት ችሏል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
❤49😁15👍4👎3😭2
- 4GB እስከሆኑ ፋይሎችን ይጫኑ
- በፍጥነት ያውርዱ
- የእርስዎን online status ከሌሎች ይደብቁ
- እስከ 4 accounts ድረስ ይጠቀሙ
- ልዩ ስቲከሮች እና ኢሞጂዎች🎭
- የድምፅ መልእክቶችን ጽሁፍ ያድርጉ
- ልዩ badges ያግኙ
- ማስታወቂያዎችን ያስወግዱ
አሁኑኑ ይቀላቀሉ እና የእርስዎን Telegram ተሞክሮ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግሩ!
https://www.tg-me.com/HuluPayOfficialBot/start?startapp እዚህ ሊንክ ጋር ያገኛሉ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤14👍5
ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ አሸማጋይ ድርጅት መሥራች አባል ሆነች
በቻይና የሆንግ ኮንግ ልዩ አስተዳዳር በትናንትናው ዕለት በተካሄደ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት የዓለም አቀፍ አሸማጋይ ድርጅት በይነ መንግሥታዊ ተቋም መመሥረቱ ይፋ ሆኗል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ኢትዮጵያ መሥራች አባል ሆና መፈረሟ በመንግሥታት መካከል የሚፈጠሩ ግጭቶችና አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ በሽምግልና ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ገልጸዋል።
አክለውም፤ ተቋሙ በመንግሥታት፣ በመንግሥታትና በግሉ ዘርፍ መካከል የሚፈጠሩ ከኢንቨስትመንት ጋር የተያያዙ አለመግባባቶችን በሠላማዊ መንገድ በሽምግልና ለመፍታት ያቀደ መሆኑን መጠቆማቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አመልክቷል
@Yenetube @Fikerassefa
በቻይና የሆንግ ኮንግ ልዩ አስተዳዳር በትናንትናው ዕለት በተካሄደ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት የዓለም አቀፍ አሸማጋይ ድርጅት በይነ መንግሥታዊ ተቋም መመሥረቱ ይፋ ሆኗል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ኢትዮጵያ መሥራች አባል ሆና መፈረሟ በመንግሥታት መካከል የሚፈጠሩ ግጭቶችና አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ በሽምግልና ለመፍታት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ገልጸዋል።
አክለውም፤ ተቋሙ በመንግሥታት፣ በመንግሥታትና በግሉ ዘርፍ መካከል የሚፈጠሩ ከኢንቨስትመንት ጋር የተያያዙ አለመግባባቶችን በሠላማዊ መንገድ በሽምግልና ለመፍታት ያቀደ መሆኑን መጠቆማቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አመልክቷል
@Yenetube @Fikerassefa
😁68❤28👍2😭2
የፒኤስጂ ደጋፊዎች በፓሪስ ደስታቸውን ሲገልፁ በተነሳ ግርግር 2 ሰዎች ሞተው፣ 192 ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል
ፒኤስጂ ትናንት የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግን ማሸነፉን ተከትሎ የክለቡ ደጋፊዎች በፈረንሳይ ዋና ከተማ በፓሪስ ጎዳናዎች ላይ ደስታቸውን ሲገልጹ አምሽተዋል።
በዚሁ ወቅት በተነሳ ግርግር 2 ሰዎች ሞተው 192 ደግሞ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፤ ከ500 በላይ ሰዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
ይህ እንዳይመጣ ተፈርቶ ከ5 ሺህ 400 በላይ ፖሊሶች በደንብ ማስከበር ሥራ ላይ ተሰማርተው የነበረ ቢሆንም፤ ደስታቸው ከቁጥጥር ውጪ የሆነባቸው ድጋፊዎች ግን በተለያዩ ቦታዎች እሳት አስነስተዋል።
በዚህም 200 ያህል መኪኖች እንደተቃጠሉ እንዲሁም የአውቶቡስ ፌርማታዎችና ሌሎች መሰረተ ልማቶች እንደተሰባበሩ ታውቋል።
ደጋፊዎቹ ከፖሊስ ጋርም ተጋጭተው የነበረ በመሆኑ፤ ፖሊስ ውሃ በመርጨት እና አስለቃሽ ጭስ በመተኮስ ለመበተን ሞክሯል።
በተነሳው ግርግር 22 ፖሊሶች እና 9 የእሳት አደጋ ሰራተኞችም ጉዳት ደርሶባቸውል።
በትናንትናው ዕለት ፓሪስ ሴንት ዠርሜን የጣሊያኑን ኢንተር ሚላን በሰፊ የጎል ልዩነት በማሸነፍ የመጀመርያውን የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን ያነሳ ሲሆን፤ በዚህም በፓሪስ የሚገኙ ድጋፊዎቹም ደስታቸው ከቁጥጥር ውጭ ሆኖ አምሽተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ፒኤስጂ ትናንት የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግን ማሸነፉን ተከትሎ የክለቡ ደጋፊዎች በፈረንሳይ ዋና ከተማ በፓሪስ ጎዳናዎች ላይ ደስታቸውን ሲገልጹ አምሽተዋል።
በዚሁ ወቅት በተነሳ ግርግር 2 ሰዎች ሞተው 192 ደግሞ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፤ ከ500 በላይ ሰዎች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
ይህ እንዳይመጣ ተፈርቶ ከ5 ሺህ 400 በላይ ፖሊሶች በደንብ ማስከበር ሥራ ላይ ተሰማርተው የነበረ ቢሆንም፤ ደስታቸው ከቁጥጥር ውጪ የሆነባቸው ድጋፊዎች ግን በተለያዩ ቦታዎች እሳት አስነስተዋል።
በዚህም 200 ያህል መኪኖች እንደተቃጠሉ እንዲሁም የአውቶቡስ ፌርማታዎችና ሌሎች መሰረተ ልማቶች እንደተሰባበሩ ታውቋል።
ደጋፊዎቹ ከፖሊስ ጋርም ተጋጭተው የነበረ በመሆኑ፤ ፖሊስ ውሃ በመርጨት እና አስለቃሽ ጭስ በመተኮስ ለመበተን ሞክሯል።
በተነሳው ግርግር 22 ፖሊሶች እና 9 የእሳት አደጋ ሰራተኞችም ጉዳት ደርሶባቸውል።
በትናንትናው ዕለት ፓሪስ ሴንት ዠርሜን የጣሊያኑን ኢንተር ሚላን በሰፊ የጎል ልዩነት በማሸነፍ የመጀመርያውን የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን ያነሳ ሲሆን፤ በዚህም በፓሪስ የሚገኙ ድጋፊዎቹም ደስታቸው ከቁጥጥር ውጭ ሆኖ አምሽተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
❤43😭6😁4👍1