በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመቆጣጠር የማሻሻያ አዋጅ ጸደቀ!
በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመቆጣጠር የማሻሻያ አዋጅ ጸደቀ።6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 37ኛ መደበኛ ስብሰባውን በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበን የማሻሻያ አዋጅ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።
የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ኢሳ ቦሩ እንደገለጹት፤ ማሻሻያ አዋጁ ሀገሪቱ የዘርፉ ዓለም አቀፍ ጥረት ላይ ያላትን ድርሻ በአግባቡ እንድትወጣ የሚያስችል ነው፡፡ቀደም ሲል በሥራ ላይ የነበረው አዋጅ ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ በርካታ ድንጋጌዎችን የያዘ እንደነበር ጠቅሰው፤ ነገር ግን ወቅቱን ያገናዘበና በሚፈለገው ደረጃ ሥራውን ውጤታማ አድርጎ ለመምራት በሚያስችል መልኩ አለመደራጀቱን ተናግረዋል፡፡
በወንጀል ተግባር የተገኘ ገንዘብን ህጋዊ አስመስሎ የማቅረብ ወንጀልና ሽብርተኝነት በገንዘብ መርዳት ድንበር ተሻጋሪና ዓለም አቀፋዊ ችግር መሆኑን በመግለጽ፤ ወቅቱን የጠበቀ፣ ጠንካራ ህግና አሰራር ሥርዓት መዘርጋት የተረጋጋ እና ግልጽነት ያለው ጤናማና ቀልጣፋ የፋይናንስ ሥርዓት የሚፈጥር መሆኑን አስረድተዋል፡፡
ከፋይናንስ ግብረሀይል ምክረ ሀሳብና ዘርፉን በተመለከተ ሀገሪቱ ፈርማ የተቀበለቻቸው ስምምነቶች ጋር የተጣጣመ እንዲሆንና ያጋጠሙ ክፍተቶችን ለመሙላት የህግ ማዕቀፉን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኗል ብለዋል፡፡የተለያዩ የፋይናንስና ፋይናንስ ነክ ያልሆኑ ተቋማት ትክክለኛነትና ተጠቃሚ ባለሀብቶች እነማን እንደሆኑ ለመለየት የሚያስችል መሆኑን ገልጸው፤ ወንጀልን ለመከላከል በሚያስችል መልኩ መረጃዎችን ለመያዝ የሚያግዝ አሰራር ያስቀመጠ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ምክር ቤቱ በተጨማሪም የስታርታፕ ረቂቅ አዋጁን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡
[ጋዜጣ ፕላስ]
@YeneTube @FikerAssefa
በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመቆጣጠር የማሻሻያ አዋጅ ጸደቀ።6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 37ኛ መደበኛ ስብሰባውን በወንጀል የተገኘ ንብረት ሕጋዊ ማስመሰልና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የቀረበን የማሻሻያ አዋጅ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል።
የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ኢሳ ቦሩ እንደገለጹት፤ ማሻሻያ አዋጁ ሀገሪቱ የዘርፉ ዓለም አቀፍ ጥረት ላይ ያላትን ድርሻ በአግባቡ እንድትወጣ የሚያስችል ነው፡፡ቀደም ሲል በሥራ ላይ የነበረው አዋጅ ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችሉ በርካታ ድንጋጌዎችን የያዘ እንደነበር ጠቅሰው፤ ነገር ግን ወቅቱን ያገናዘበና በሚፈለገው ደረጃ ሥራውን ውጤታማ አድርጎ ለመምራት በሚያስችል መልኩ አለመደራጀቱን ተናግረዋል፡፡
በወንጀል ተግባር የተገኘ ገንዘብን ህጋዊ አስመስሎ የማቅረብ ወንጀልና ሽብርተኝነት በገንዘብ መርዳት ድንበር ተሻጋሪና ዓለም አቀፋዊ ችግር መሆኑን በመግለጽ፤ ወቅቱን የጠበቀ፣ ጠንካራ ህግና አሰራር ሥርዓት መዘርጋት የተረጋጋ እና ግልጽነት ያለው ጤናማና ቀልጣፋ የፋይናንስ ሥርዓት የሚፈጥር መሆኑን አስረድተዋል፡፡
ከፋይናንስ ግብረሀይል ምክረ ሀሳብና ዘርፉን በተመለከተ ሀገሪቱ ፈርማ የተቀበለቻቸው ስምምነቶች ጋር የተጣጣመ እንዲሆንና ያጋጠሙ ክፍተቶችን ለመሙላት የህግ ማዕቀፉን ማሻሻል አስፈላጊ ሆኗል ብለዋል፡፡የተለያዩ የፋይናንስና ፋይናንስ ነክ ያልሆኑ ተቋማት ትክክለኛነትና ተጠቃሚ ባለሀብቶች እነማን እንደሆኑ ለመለየት የሚያስችል መሆኑን ገልጸው፤ ወንጀልን ለመከላከል በሚያስችል መልኩ መረጃዎችን ለመያዝ የሚያግዝ አሰራር ያስቀመጠ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ምክር ቤቱ በተጨማሪም የስታርታፕ ረቂቅ አዋጁን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መርቷል፡፡
[ጋዜጣ ፕላስ]
@YeneTube @FikerAssefa
10 ቢ. ዶላር የሚፈጅ ፈጣን መንገድ ለመገንባት ታቅዷል!
የኢትዮጵያ መንግሥት 2 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚያካልል የፈጣን መንገድ መሠረተ ልማት ለመገንባት ማቀዱን ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ባሳተመው አዲስ የኢንቨስትመንት “ስምምነት መጽሐፍ” ውስጥ መገለጹን ስፑትኒክ ዘግቧል።
በውጥኑ የተካተቱ የመንገድ መስመሮች፦
- አዲስ አበባ–ኮምቦልቻ–ደሴ፦ 352.2 ኪ.ሜ (2.32 ቢሊየን ዶላር)፣
- አዲስ አበባ–ጂማ፦ 345.5 ኪ.ሜ (2.03 ቢሊየን ዶላር)፣
- አዲስ አበባ–ደብረ ማርቆስ፦ 317.6 ኪ.ሜ (1.64 ቢሊየን ዶላር)።
ፕሮጀክቱን በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ ትብብር እንዲሁም በዓለም አቀፍ ተጫራቾች ለመተግበር መታቀዱን ለማወቅ ተችሏል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ መንግሥት 2 ሺህ ኪሎ ሜትር የሚያካልል የፈጣን መንገድ መሠረተ ልማት ለመገንባት ማቀዱን ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ባሳተመው አዲስ የኢንቨስትመንት “ስምምነት መጽሐፍ” ውስጥ መገለጹን ስፑትኒክ ዘግቧል።
በውጥኑ የተካተቱ የመንገድ መስመሮች፦
- አዲስ አበባ–ኮምቦልቻ–ደሴ፦ 352.2 ኪ.ሜ (2.32 ቢሊየን ዶላር)፣
- አዲስ አበባ–ጂማ፦ 345.5 ኪ.ሜ (2.03 ቢሊየን ዶላር)፣
- አዲስ አበባ–ደብረ ማርቆስ፦ 317.6 ኪ.ሜ (1.64 ቢሊየን ዶላር)።
ፕሮጀክቱን በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ ትብብር እንዲሁም በዓለም አቀፍ ተጫራቾች ለመተግበር መታቀዱን ለማወቅ ተችሏል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
Photo
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአገልጋይ አቶ ትዝታው ሳሙኤል ላይ ክስ መሰረተች
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሕግ አገልግሎት መምሪያ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ባቀረበው ክስ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ የምርመራ መዝገቡ መብቱ ለሚፈቅድለት የዐ/ሕግ ዘርፍ እንዲተላለፍለፍ ጠይቋል።
በወንጀል ተጠርጣሪ /ተከሳሽ - አቶ ትዝታው ሳሙኤል ተጠርጣሪ /ተከሳሹ ነዋሪነቱን በውጪ ሃገር በማድረግ የቤተክርስቲያኒቱ የበላይ ውሳኔ ሰጪ አካልን ለማዋረድ፣ ለመስደብ እና የምዕመኑን ስሜት ለመንካት ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በማሰብ በተለያዩ የመረጃ ማሰራጫ መንገዶች እና ከ 5000 በላይ ተከታዮች ባሉት የእራሱ የዪቲዩብ ቻናል በመጠቀም ከፍተኛ ቅስቀሳ ሲያደርግ መቆየቱን ገልጿል።
በማያያዝም ግለሰቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶችን፣ በየገዳማቱ ውስጥ የሚገኙ ገዳማውያን መነኮሳትና አገልጋዮችን <<ግብረ ሰዶማውያን ናቸው>> በማለት፣እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን <<የመተት እና ጠንቋይ ቤት ናት >>በማለት፣ሲቀሰቅስ የቆየ መሆኑን የገለጸው መምሪያው ግለሰቡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምትገለገልባቸውን ሃይማኖታዊ የፀሎት፣የታሪክ ፣የገድላትና ድርሳናት መጻሕፍትን <<ድውያን መጽሐፍት ናቸው መጥፋት አለባቸው>>ማለቱን ዳጉ ጆርናል ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ መግለጫ ተመልክቷል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በቅድስናየምታ ከብራቸውንና የምትዘክራቸውን ቅዱሳን አባቶች እና እናቶችን << ጣኦታትና ጣኦት አምላኪ>> ናቸው በማለት ግለሰቡ የፈጸመውን የወንጀል አድራጎት በመጥቀስም ክስ መስርቶበታል።
መምሪያውና የሕግ ባለሙያዎች ዐቢይ ኮሚቴው በአጠቃላይ ሰባት ነጥቦችን ያካተቱ የወንጀል ዝርዘርሮችን በመግለጽም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ግለሰቡ በሕግ ተጠያቂ እንዲደረግ ባቀረበው አቤቱታ ገልጿል።በተያያዘም መምሪያውና የሕግ ባሙያዎች ዐቢይ ኮሚቴው ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት በመስጠትና ክትትል በማድረግ ለፍጻሜ እንደሚያበቁት ገልጸዋል።
Via:- ዳጉ_ጆርናል
@YeneTube @Fikerassefa
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሕግ አገልግሎት መምሪያ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ባቀረበው ክስ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ የምርመራ መዝገቡ መብቱ ለሚፈቅድለት የዐ/ሕግ ዘርፍ እንዲተላለፍለፍ ጠይቋል።
በወንጀል ተጠርጣሪ /ተከሳሽ - አቶ ትዝታው ሳሙኤል ተጠርጣሪ /ተከሳሹ ነዋሪነቱን በውጪ ሃገር በማድረግ የቤተክርስቲያኒቱ የበላይ ውሳኔ ሰጪ አካልን ለማዋረድ፣ ለመስደብ እና የምዕመኑን ስሜት ለመንካት ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በማሰብ በተለያዩ የመረጃ ማሰራጫ መንገዶች እና ከ 5000 በላይ ተከታዮች ባሉት የእራሱ የዪቲዩብ ቻናል በመጠቀም ከፍተኛ ቅስቀሳ ሲያደርግ መቆየቱን ገልጿል።
በማያያዝም ግለሰቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶችን፣ በየገዳማቱ ውስጥ የሚገኙ ገዳማውያን መነኮሳትና አገልጋዮችን <<ግብረ ሰዶማውያን ናቸው>> በማለት፣እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን <<የመተት እና ጠንቋይ ቤት ናት >>በማለት፣ሲቀሰቅስ የቆየ መሆኑን የገለጸው መምሪያው ግለሰቡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የምትገለገልባቸውን ሃይማኖታዊ የፀሎት፣የታሪክ ፣የገድላትና ድርሳናት መጻሕፍትን <<ድውያን መጽሐፍት ናቸው መጥፋት አለባቸው>>ማለቱን ዳጉ ጆርናል ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ መግለጫ ተመልክቷል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በቅድስናየምታ ከብራቸውንና የምትዘክራቸውን ቅዱሳን አባቶች እና እናቶችን << ጣኦታትና ጣኦት አምላኪ>> ናቸው በማለት ግለሰቡ የፈጸመውን የወንጀል አድራጎት በመጥቀስም ክስ መስርቶበታል።
መምሪያውና የሕግ ባለሙያዎች ዐቢይ ኮሚቴው በአጠቃላይ ሰባት ነጥቦችን ያካተቱ የወንጀል ዝርዘርሮችን በመግለጽም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ግለሰቡ በሕግ ተጠያቂ እንዲደረግ ባቀረበው አቤቱታ ገልጿል።በተያያዘም መምሪያውና የሕግ ባሙያዎች ዐቢይ ኮሚቴው ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት በመስጠትና ክትትል በማድረግ ለፍጻሜ እንደሚያበቁት ገልጸዋል።
Via:- ዳጉ_ጆርናል
@YeneTube @Fikerassefa
ትራምፕ ኢራን "ያለ ቅድመ ሁኔታ እጅ እንድትሰጥ" ጠየቁ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኔይ የት እንደሚገኙ በትክክል እንደሚያውቁም ገልጸዋል።
ይሁን እንጂ ዩናይትድ ስቴትስ እርሳቸውን "ለጊዜውም ቢሆን" ለማጥፋት ፍላጎት እንደሌላት ተናግረዋል።
ትራምፕ የኢራን አየር ክልል ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ቁጥጥር ስር መዋሉንም አስታውቀዋል።
ትራምፕ የኢራን መሪን ለአሁኑ 'የመግደል እቅድ' የለንም ብለዋል ።
ዶናልድ ትራምፕ "እኛ" የኢራንን ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኔን አንገድልም - "ቢያንስ ለጊዜውም ቢሆን" ብለዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አያቶላህ የት እንዳሉ በትክክል እናውቃለን "ቀላል ኢላማ ነው " በማለት ገልጸዋል።
ነገር ግን "ትዕግሥታችን በጣም ጠባብ ነው" ሲሉ አስጠንቅቀዋል ያለው ቢቢሲ ነው።
እስራኤል ኢራንን ማጥቃት ከጀመረች ከአምስት ቀናት በኋላ ሁለቱም ወገኖች እርስ በርስ መታኮሳቸውን ቀጥለዋል ።
ኢራን ማምሻውን በቴል አቪቭ እና ሃይፋ ያሉ ሰዎችን ለቀው እንዲወጡ አስጠንቅቃለች።
ብዙ ኢራናውያን ቴህራንን ለመሸሽ እየሞከሩ መሆኑ ተዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኔይ የት እንደሚገኙ በትክክል እንደሚያውቁም ገልጸዋል።
ይሁን እንጂ ዩናይትድ ስቴትስ እርሳቸውን "ለጊዜውም ቢሆን" ለማጥፋት ፍላጎት እንደሌላት ተናግረዋል።
ትራምፕ የኢራን አየር ክልል ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ቁጥጥር ስር መዋሉንም አስታውቀዋል።
ትራምፕ የኢራን መሪን ለአሁኑ 'የመግደል እቅድ' የለንም ብለዋል ።
ዶናልድ ትራምፕ "እኛ" የኢራንን ጠቅላይ መሪ አያቶላ አሊ ኻሜኔን አንገድልም - "ቢያንስ ለጊዜውም ቢሆን" ብለዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አያቶላህ የት እንዳሉ በትክክል እናውቃለን "ቀላል ኢላማ ነው " በማለት ገልጸዋል።
ነገር ግን "ትዕግሥታችን በጣም ጠባብ ነው" ሲሉ አስጠንቅቀዋል ያለው ቢቢሲ ነው።
እስራኤል ኢራንን ማጥቃት ከጀመረች ከአምስት ቀናት በኋላ ሁለቱም ወገኖች እርስ በርስ መታኮሳቸውን ቀጥለዋል ።
ኢራን ማምሻውን በቴል አቪቭ እና ሃይፋ ያሉ ሰዎችን ለቀው እንዲወጡ አስጠንቅቃለች።
ብዙ ኢራናውያን ቴህራንን ለመሸሽ እየሞከሩ መሆኑ ተዘግቧል።
@Yenetube @Fikerassefa
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions
We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:
🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design
📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
A big thank you to all our partners for making this series possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions
We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:
🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design
📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
A big thank you to all our partners for making this series possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign
Forwarded from YeneTube
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
Forwarded from YeneTube
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በነጩ ቤተ-መንግሥት ተገናኝተው ተወያዩ!
በአሜሪካ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ጄ ትራምፕ ጋር በነጩ ቤተ-መንግሥት ተገናኝተው ተወያይተዋል።
አምባሳደር ብናልፍ ነጩ ቤተ-መንግሥት ሲደርሱ በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ግንኙነት የሚያንጸባርቅ ዲፕሎማሲያዊ አቀባበል እንደተደረገላቸው የኢቢሲ ዘገባ አመላክቷል።
ይህ የመጀመሪያ ግንኙነት በቀጣይ ጊዜያት ለሚደረጉ በርካታ ውይይቶች መጠናከር ትልቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል የተባለም ሲሆን፤ አምባሳደሩ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ተገናኝተው ስላደረጉት ውይይት በይፋ የተገለጸ ነገር የለም
ኢትዮጵያና አሜሪካ ከ120 ዓመታት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን፤ በሁለቱ አገራት መካከል እንደ ሰላም፣ ጸጥታና ኢኮኖሚያዊ መስኮች ጠንካራ አጋርነት ከመፍጠር አንጻር ያሉ ዕድሎችም ሰፊ መሆኑ ተመላክቷል።
አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም በውይይቱ ወቅት የተገኙትን ስቴት ሴክሬተሪ ማርኮ ሩቢዮ ጋርም መገናኘታቸው ተነግሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
በአሜሪካ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ጄ ትራምፕ ጋር በነጩ ቤተ-መንግሥት ተገናኝተው ተወያይተዋል።
አምባሳደር ብናልፍ ነጩ ቤተ-መንግሥት ሲደርሱ በኢትዮጵያና በአሜሪካ መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ግንኙነት የሚያንጸባርቅ ዲፕሎማሲያዊ አቀባበል እንደተደረገላቸው የኢቢሲ ዘገባ አመላክቷል።
ይህ የመጀመሪያ ግንኙነት በቀጣይ ጊዜያት ለሚደረጉ በርካታ ውይይቶች መጠናከር ትልቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል የተባለም ሲሆን፤ አምባሳደሩ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ተገናኝተው ስላደረጉት ውይይት በይፋ የተገለጸ ነገር የለም
ኢትዮጵያና አሜሪካ ከ120 ዓመታት በላይ የዘለቀ ጠንካራ ግንኙነት ያላቸው ሲሆን፤ በሁለቱ አገራት መካከል እንደ ሰላም፣ ጸጥታና ኢኮኖሚያዊ መስኮች ጠንካራ አጋርነት ከመፍጠር አንጻር ያሉ ዕድሎችም ሰፊ መሆኑ ተመላክቷል።
አምባሳደር ብናልፍ አንዱአለም በውይይቱ ወቅት የተገኙትን ስቴት ሴክሬተሪ ማርኮ ሩቢዮ ጋርም መገናኘታቸው ተነግሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
የተሃድሶ ኮሚሽን በአራት ክልሎች ከ56 ሺህ በላይ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ማድረጉን አስታወቀ!
-በሶስት ክልሎች ወደ ማህበረሰቡ የተቀላቀሉት የቀድሞ ተዋጊዎች ቁጥር ከዘጠኝ ሺ አይበልጥም ተብሏል
በኢትዮጵያ እስካሁን በአራት ክልሎች የሚገኙ ከ56 ሺህ በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች ትጥቃቸውን ፈትተው ስልጠና ወስደው ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርገዋል ሲል የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ገለጸ።
በአራት ክልሎች ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርገዋል ከተባሉት 56ሺ የቀድሞ ተዋጊዎች መካከል ከ45 ሺህ በላይ የሚሆኑ የትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎች ናቸው ተብሏል፤ በሶስት የሀገሪቱ ክፍሎች ከሚገኙ የቀድሞ ተዋጊዎች ውስጥ ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ የተደረጉት ከዘጠኝ ሺ እንደማይበልጡ ተጠቁሟል።
በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ እቅድ ተይዞለት የነበረው የክልሉ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ህብረተሰቡ የመቀላቀል ስራ ወደ ነሃሴ ወር መሸጋገሩ ተመላክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
-በሶስት ክልሎች ወደ ማህበረሰቡ የተቀላቀሉት የቀድሞ ተዋጊዎች ቁጥር ከዘጠኝ ሺ አይበልጥም ተብሏል
በኢትዮጵያ እስካሁን በአራት ክልሎች የሚገኙ ከ56 ሺህ በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች ትጥቃቸውን ፈትተው ስልጠና ወስደው ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርገዋል ሲል የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ገለጸ።
በአራት ክልሎች ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርገዋል ከተባሉት 56ሺ የቀድሞ ተዋጊዎች መካከል ከ45 ሺህ በላይ የሚሆኑ የትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎች ናቸው ተብሏል፤ በሶስት የሀገሪቱ ክፍሎች ከሚገኙ የቀድሞ ተዋጊዎች ውስጥ ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ የተደረጉት ከዘጠኝ ሺ እንደማይበልጡ ተጠቁሟል።
በሰኔ ወር 2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ እቅድ ተይዞለት የነበረው የክልሉ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ህብረተሰቡ የመቀላቀል ስራ ወደ ነሃሴ ወር መሸጋገሩ ተመላክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
እስራኤል በቴህራን የሚገኘውን የሐገር ውስጥ ደህንነት መስሪያቤት ማውደሟን አስታወቀች።
የእስራኤል ሰራዊት ዛሬ ባሰራጨው መረጃ «የሐገር ውስጥ የደህንነት መስሪያቤቱን ያወደምኩት በጦር አውሮፕላኖች ድብደባ ነው» ብሏል።ሰራዊቱ ቀደም ሲል ባወጣው መግለጫ በኢራን ላይ የሚካሄዱ ጥቃቶች አላማ የኒኩለር ማብለያ ተቋማትን ማውደም ብቻ ሳይሆን «አምባገነን» ያለውን የኢራንን መንግስታዊ መዋቅሮችንም እንደሚያካትት ገልጾ ነበር ሲል አዣንስ ፍራንስ ፕረስ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የእስራኤል ሰራዊት ዛሬ ባሰራጨው መረጃ «የሐገር ውስጥ የደህንነት መስሪያቤቱን ያወደምኩት በጦር አውሮፕላኖች ድብደባ ነው» ብሏል።ሰራዊቱ ቀደም ሲል ባወጣው መግለጫ በኢራን ላይ የሚካሄዱ ጥቃቶች አላማ የኒኩለር ማብለያ ተቋማትን ማውደም ብቻ ሳይሆን «አምባገነን» ያለውን የኢራንን መንግስታዊ መዋቅሮችንም እንደሚያካትት ገልጾ ነበር ሲል አዣንስ ፍራንስ ፕረስ ዘግቧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሠራተኞች መነሻ የደመወዝ ወለል 8,384 ብር እንዲሆን ተጠየቀ!
-መንግሥት መነሻ ወለል ከ1,200 እስከ 2,000 ብር በሚል ረቂቅ አዋጅ አቅርቧል
ከፍተኛ ግብር የሚጣልባቸው ሠራተኞች ደመወዝ ከ150,000 ብር ጀምሮ እንዲሆን አሳስቧል
ወርኃዊ ደመወዛቸው እስከ 8,384 ብር የሆነ ሠራተኞች ከግብር ነፃ እንዲሆኑ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) ለመንግሥት ጥያቄ ማቅረቡን ገለጸ፡፡የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ለሪፖርተር እንዳሉት፣ ወርኃዊ ደመወዛቸው እስከ 8,384 ብር የሆነ ተቀጣሪ ሠራተኞች ከግብር ነፃ እንዲደረጉ ለመንግሥት ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
የገንዘብ ሚኒስቴር ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በሥራ ላይ ቆይቷል የተባለውን የገቢ ግብር አዋጅ 979/2008ን ለማሻሻል ጉዳዩ ይመለከታቸዋል ከተባሉ ባለድርሻዎች ጋር ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡በዚህ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ እስከ ሁለት ሺሕ ብር የሚከፈላቸው ሠራተኞች ከግብር ነፃ እንዲሆኑ ተደንግጓል፡፡
ተጨማሪ : https://ethiopianreporter.com/142414/
@YeneTube @FikerAssefa
-መንግሥት መነሻ ወለል ከ1,200 እስከ 2,000 ብር በሚል ረቂቅ አዋጅ አቅርቧል
ከፍተኛ ግብር የሚጣልባቸው ሠራተኞች ደመወዝ ከ150,000 ብር ጀምሮ እንዲሆን አሳስቧል
ወርኃዊ ደመወዛቸው እስከ 8,384 ብር የሆነ ሠራተኞች ከግብር ነፃ እንዲሆኑ የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) ለመንግሥት ጥያቄ ማቅረቡን ገለጸ፡፡የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ለሪፖርተር እንዳሉት፣ ወርኃዊ ደመወዛቸው እስከ 8,384 ብር የሆነ ተቀጣሪ ሠራተኞች ከግብር ነፃ እንዲደረጉ ለመንግሥት ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
የገንዘብ ሚኒስቴር ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት በሥራ ላይ ቆይቷል የተባለውን የገቢ ግብር አዋጅ 979/2008ን ለማሻሻል ጉዳዩ ይመለከታቸዋል ከተባሉ ባለድርሻዎች ጋር ውይይት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡በዚህ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ እስከ ሁለት ሺሕ ብር የሚከፈላቸው ሠራተኞች ከግብር ነፃ እንዲሆኑ ተደንግጓል፡፡
ተጨማሪ : https://ethiopianreporter.com/142414/
@YeneTube @FikerAssefa
“5ኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ውስጥ አንኖርም፣ የፕሪቶርያ ስምምነት ፈራሚዎች እና አፈራራሚዎች በሰላማዊ መንገድ ወደ ቀያችን መልሱን” -የመቀለ ሰልፈኞች
በትግራይ ክልል በመቀለ ከተማ “አምስተኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ማሳለፍ ይብቃን” በሚል መሪ ቃል ከቀያቸው ተፈናቅለው በተለያዩ መጠለያ ካምፖች ተጠልለው የሚገኙ የክልሉ ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ሰኔ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄደ።
“አምስተኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ውስጥ አንኖርም፣ የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት ፈራሚዎች እና አፈራራሚዎች በሰላማዊ መንገድ ወደ ቀያችን መልሱን” የሚሉ መልዕክቶች በሰልፉ ላይ ተንጸባርቀዋል።
የሰልፉ ዋና አላማ ቀጣዩ የክረምት ግዜ ሳይገባ በክልሉ በተለያዩ ከተሞች መጠለያ ካምፖች ተጠልለው የሚገኙ ተፈናቃዮች እና ከሀገር ውጭ በጎረቤት ሀገር ሱዳን በስደተኞች መጠለያ ካምፖች ውስጥ ያሉ የክልሉ ተወላጆች ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ ለማስቻል ነው ተብሏል።
የፕሪቶሪያ ስምምነት ፈራሚዎች እና አፈራራሚዎች ላይ በተለይም በፌዴራል መንግስት እና በአለም አቀፍ ማህበረሰብ ላይ ጫና ለመፍጠር በማለም የተካሄደ መሆኑም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
በትግራይ ክልል በመቀለ ከተማ “አምስተኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ማሳለፍ ይብቃን” በሚል መሪ ቃል ከቀያቸው ተፈናቅለው በተለያዩ መጠለያ ካምፖች ተጠልለው የሚገኙ የክልሉ ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ሰኔ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄደ።
“አምስተኛ ክረምት በሸራ መጠለያ ውስጥ አንኖርም፣ የፕሪቶርያ የሰላም ስምምነት ፈራሚዎች እና አፈራራሚዎች በሰላማዊ መንገድ ወደ ቀያችን መልሱን” የሚሉ መልዕክቶች በሰልፉ ላይ ተንጸባርቀዋል።
የሰልፉ ዋና አላማ ቀጣዩ የክረምት ግዜ ሳይገባ በክልሉ በተለያዩ ከተሞች መጠለያ ካምፖች ተጠልለው የሚገኙ ተፈናቃዮች እና ከሀገር ውጭ በጎረቤት ሀገር ሱዳን በስደተኞች መጠለያ ካምፖች ውስጥ ያሉ የክልሉ ተወላጆች ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ ለማስቻል ነው ተብሏል።
የፕሪቶሪያ ስምምነት ፈራሚዎች እና አፈራራሚዎች ላይ በተለይም በፌዴራል መንግስት እና በአለም አቀፍ ማህበረሰብ ላይ ጫና ለመፍጠር በማለም የተካሄደ መሆኑም ተገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions
We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:
🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design
📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
A big thank you to all our partners for making this series possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 3 Sessions
We’re continuing our 14-part expert-led workshop series with four important sessions in Week 3:
🧱 Geotechnical Properties & Structures
🌍 Seismic Design & Earthquake Resistance
🏗 Steel & Composite Structures
🪟 Aluminum & Glass Design
📅 June 17, 19, & 21, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also streaming live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
📩 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
A big thank you to all our partners for making this series possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #Geotech #SeismicDesign #StructuralEngineering #FacadeDesign
Forwarded from YeneTube
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ልእልት ብራይዳል ሰርጋችሁን የሚያድምቁትን ቅሚሶች አስግብተን እየጠብቅናችሁ ነው።
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
አዳዲስ የሚገቡ ሰርጐትን የሚያሳምሩ ቀሚሶች ለማግኘት ቴሌግራማችንን ይቀላቀሉ
https://www.tg-me.com/leeltbridal
Call us for early reservations
+251920017385
+251 97 899 5369
📍22 ከጐላጐል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ
ፀጋ የገበያ ማዕከል 3ኛ ፎቅ C4A
Forwarded from YeneTube
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
የክልሉ ትምህርት ቢሮ የእስልምና እምነት ተከታዮችን “አስቆጥቷል” ካለው ከ8ኛ ክፍል ፈተና ጋር በተያያዘ ይቅርታ ጠየቀ!
የማዕከላዊኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ በቅርቡ በተሰጠው የ2017 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል-አቀፍ ፈተና ላይ አንድ ጥያቄ የተዘጋጀበት መንገድ የእስልምና እምነትን ተከታዮች ‘ማስቆጣቱን’ ገልጾ ይቀርታ ጠየቀ።
ቢሮው ትናንት ሰኔ 11 ቀን ባወጣው መግጫ፤ የ2017 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል-አቀፍ ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት ጥያቄ ቁጥር 17 “የእስልምና እምነትን የሚያጎድፍ” መሆኑን በመግለጽ የእምነቱ ተከታዮች ቅሬታቸውን በተለያየ መንገድ ሲገልጹ እንደነበር ገልጿል።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ የቀረበውን ቅሬታ መርምሮና አጣርቶ ተገቢ መሆኑን ማረጋገጡን አስታውቋል።ስለሆነም ቢሮው ለተፈጠረው ስህተት በይፋ ይቅርታ ጠይቋል።
በተጨማሪም ይህንን ስህተት በሰሩ ፈተና አዘጋጆች ላይ አስፈላጊውን እርምጃም ተወስዷል ብሏል፡፡የ2017 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል-አቀፍ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ጥያቄ ቁጥር 17 በይፋ መሰረዙንም በመግለጫው አስታውቋል፡፡
የክልሉ ትምህርት ቢሮ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተመሰረተ በኋላ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት ሳይንሳዊ ክልል-አቀፍ ፈተና እያዘጋጅ መሆኑን ገልጾ፤ በመጨረሻም ቢሮው ተመሳሳይ ስህተት እንዳይፈጠር አበክሮ እንደሚሰራ ገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
የማዕከላዊኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ በቅርቡ በተሰጠው የ2017 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል-አቀፍ ፈተና ላይ አንድ ጥያቄ የተዘጋጀበት መንገድ የእስልምና እምነትን ተከታዮች ‘ማስቆጣቱን’ ገልጾ ይቀርታ ጠየቀ።
ቢሮው ትናንት ሰኔ 11 ቀን ባወጣው መግጫ፤ የ2017 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል-አቀፍ ፈተና የማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት ጥያቄ ቁጥር 17 “የእስልምና እምነትን የሚያጎድፍ” መሆኑን በመግለጽ የእምነቱ ተከታዮች ቅሬታቸውን በተለያየ መንገድ ሲገልጹ እንደነበር ገልጿል።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ የቀረበውን ቅሬታ መርምሮና አጣርቶ ተገቢ መሆኑን ማረጋገጡን አስታውቋል።ስለሆነም ቢሮው ለተፈጠረው ስህተት በይፋ ይቅርታ ጠይቋል።
በተጨማሪም ይህንን ስህተት በሰሩ ፈተና አዘጋጆች ላይ አስፈላጊውን እርምጃም ተወስዷል ብሏል፡፡የ2017 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልል-አቀፍ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ጥያቄ ቁጥር 17 በይፋ መሰረዙንም በመግለጫው አስታውቋል፡፡
የክልሉ ትምህርት ቢሮ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተመሰረተ በኋላ ለሁለት ተከታታይ ዓመታት ሳይንሳዊ ክልል-አቀፍ ፈተና እያዘጋጅ መሆኑን ገልጾ፤ በመጨረሻም ቢሮው ተመሳሳይ ስህተት እንዳይፈጠር አበክሮ እንደሚሰራ ገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኢራን ለዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኤነርጂ ኤጀንሲ ቅሬታ አቀረበች!
ቢቢሲ እንደዘገበው፤ ኢራን፣ እስራኤል በኒውክሌር ማበልጸጊያዎቿ ላይ እየፈጸመችው ያለውን ጥቃት በተመለከተ ለዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኤነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) ቅሬታ አቀረበች።
እስራኤል “በኒውክሌር ማዕከላት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን የሚከለክሉ አለም አቀፍ ህጎችን በጣሰ መልኩ ጥቃቶችን መፈጸሟን ቀጥላለች” ስትል ኢራን ለኤጀንሲው ከስሳለች።
በዛሬው ዕለት እስራኤል አገልግሎት በማይሰጠው በአራክ የኒውክሌር ማብላያ እንዲሁም የናታንዝ የኒውክሌር ማበልጸጊያ ተቋም ጥቃት መፈጸሟ ተገልጿል።
ኤጀንሲው በአራክ የኒውክሌር ይዞታ ላይ በደረሰው ጥቃት በሰው ህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለም ገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa
ቢቢሲ እንደዘገበው፤ ኢራን፣ እስራኤል በኒውክሌር ማበልጸጊያዎቿ ላይ እየፈጸመችው ያለውን ጥቃት በተመለከተ ለዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኤነርጂ ኤጀንሲ (IAEA) ቅሬታ አቀረበች።
እስራኤል “በኒውክሌር ማዕከላት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን የሚከለክሉ አለም አቀፍ ህጎችን በጣሰ መልኩ ጥቃቶችን መፈጸሟን ቀጥላለች” ስትል ኢራን ለኤጀንሲው ከስሳለች።
በዛሬው ዕለት እስራኤል አገልግሎት በማይሰጠው በአራክ የኒውክሌር ማብላያ እንዲሁም የናታንዝ የኒውክሌር ማበልጸጊያ ተቋም ጥቃት መፈጸሟ ተገልጿል።
ኤጀንሲው በአራክ የኒውክሌር ይዞታ ላይ በደረሰው ጥቃት በሰው ህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለም ገልጿል።
@YeneTube @FikerAssefa