Forwarded from YeneTube
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ቴምርሪልስቴት
ከዚህ በፊት 7 ሳይቶችን ጥንቅቅ አርጎ ያስረከበዉ ቴምር ፕሮፐርቲስ አሁን
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለውን ሳይት ለሽያጭ አውጥተናል
✅ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ ሰፊ የጋራ መገልገያ
✅ ቢያከራዩት,ቢሸጡት ወይም ቢኖሩበት አዋጭ
✅ ተመጣጣኝ ዋጋ
🏡 ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2 መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3 መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም
ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉Other locations include
📌 ሳር ቤት
📌 አያት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ
⚠️በተጨማሪም ሱቅ በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ እዛው ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይእየሸጥን እንገኛለን::
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251976195835
WhatsApp
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
Telegram user
@Ruthtemersales
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
ከዚህ በፊት 7 ሳይቶችን ጥንቅቅ አርጎ ያስረከበዉ ቴምር ፕሮፐርቲስ አሁን
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለውን ሳይት ለሽያጭ አውጥተናል
✅ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ ሰፊ የጋራ መገልገያ
✅ ቢያከራዩት,ቢሸጡት ወይም ቢኖሩበት አዋጭ
✅ ተመጣጣኝ ዋጋ
🏡 ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2 መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3 መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም
ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉Other locations include
📌 ሳር ቤት
📌 አያት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ
⚠️በተጨማሪም ሱቅ በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ እዛው ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይእየሸጥን እንገኛለን::
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251976195835
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
Telegram user
@Ruthtemersales
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
Forwarded from YeneTube
🎨 Graphic Design Course Registration Now Open!
Unlock your creativity and learn the skills to design stunning visuals for social media, branding, and more.
✅ Beginner-friendly
✅ Hands-on projects
✅ Certificate included
📅 Limited seats – Register today!
Call us:
☎️
0989747878
0799331774
@merahyan
Unlock your creativity and learn the skills to design stunning visuals for social media, branding, and more.
✅ Beginner-friendly
✅ Hands-on projects
✅ Certificate included
📅 Limited seats – Register today!
Call us:
☎️
0989747878
0799331774
@merahyan
Forwarded from YeneTube
አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
Forwarded from YeneTube
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions
We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:
🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods
📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.
Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
Private Sector Engagement in Code Revision: Final Week – Week 4 Sessions
We're closing out our 14-part expert-led workshop series with two crucial technical sessions in Week 4:
🧱 Concrete Design & Specifications
📏 Technical Specs & Measurement Methods
📅 Tuesday, June 24, 2025
📍 The Urban Center, Addis Ababa
🖥 Live on TUC Facebook page & Google Meet (link shared 30 min before each session)
☕️ Free sessions with refreshments
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Let’s finish strong, join the conversation, contribute your perspective, and help shape Ethiopia’s future building code.
Many thanks to all our incredible partners for making this journey possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #EngineeringEthiopia #ConstructionStandards #UrbanDevelopment #ProfessionalEngagement
የፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ ሊሻሻል መሆኑ ተገለፀ!
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ ቀደም ሲል ሲሰራበት የነበረውን የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቆታል። ረቂቅ አዋጁ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍም ተወስኗል።
ይህ ማሻሻያ አሁን ካለዉ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ ሁኔታ አንጻር ሲታይ፣ በነበረው አዋጅ ውስጥ ያሉትን ክፍተቶች ለመድፈን ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተጠቁሟል።
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ የግብር ስርዓቱ መሰረታዊ የግብር መርሆችን (ታክስ ፕሪንሲፕልስ) የሚያሳካ በሚያስችል መልኩ እንዲቀረጽ መደረጉ ታውቋል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው ስብሰባ ቀደም ሲል ሲሰራበት የነበረውን የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቆታል። ረቂቅ አዋጁ ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍም ተወስኗል።
ይህ ማሻሻያ አሁን ካለዉ ሀገራዊ እና ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ ሁኔታ አንጻር ሲታይ፣ በነበረው አዋጅ ውስጥ ያሉትን ክፍተቶች ለመድፈን ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተጠቁሟል።
አዲሱ ረቂቅ አዋጅ የግብር ስርዓቱ መሰረታዊ የግብር መርሆችን (ታክስ ፕሪንሲፕልስ) የሚያሳካ በሚያስችል መልኩ እንዲቀረጽ መደረጉ ታውቋል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
እንጦጦ ላይ ያሉ ባህር ዛፎች ሙሉ በሙሉ ይነሳሉ ተባለ!
በአዲስ አበባ ተራራማ ቦታ በእንጦጦ ላይ የሚገኙት ባህር ዛፎች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ እንደሚነሱ እና በሀገር በቀል ዛፎች እንደሚተኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ግርማ ሰይፉ ገልጸዋል።
ባህር ዛፍ ውሃ የመምጠጥ አቅሙ ከፍተኛ ስለሆነ እና መዲናዋ የከርሰ ምድርን ውሃ በአግባቡ ለመጠቀም እየሠራች በመሆኑ ዛፎቹን መተካት አንዱ መፍትሔ መሆኑን ቢሮ ኃላፊው ተናግረዋል።
ባህር ዛፎቹ ሲነሱ ግን በእጥፍ በሀገር በቀል ዛፎች እና ስነ ምህዳሩን ለማስተካከል በሚችሉ ዛፎች እየተተኩ መሆኑንም መገረለጻቸውን ኤ ኤም ኤን ዘግቧል፡፡
የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ከተጀመረ ወዲህ ከእንጦጦ ተነስተው ወደ መሀል ከተማ የሚፈሱት ወንዞች የውሃ መጠን መጨመሩንም ኃላፊው ተናግረዋል፡፡በእንጦጦ ፓርክ ከሚገኙ የዛፍ አይነትቶች ባህር ዛፍ አብዛሃኛው ቦታ ይሸፍናል።
ይህ ደግሞ ለሥነ-ምህዳር ተስማሚ እንዳልሆነ በብዙ ሳይንሳዊ ጥናቶች የተረጋገጠ በመሆኑ፤ በአሁኑ ሰዓት በከተማዋ እየተካሄደ ካለው የወንዞች መልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት ትግበራ ጋር ተሳስሮ ባህር ዛፍን በአገር በቀል ዝርያዎች ለመተካት እየተሰራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ መዝናኛ ቦታዎች አስተዳደር ኮርፖሬሽን አስታውቋል።በዚህም መሠረት በፖርኩ የሀበሻ ጽድ፣ ዝግባ፣ ወይራ የመሳሰሉት አገር በቀል ዛፎች ባህር ዛፍን እንዲተኩ እንደሚደረግ ተነግሯል።
Via AMN
@YeneTube @FikerAssefa
በአዲስ አበባ ተራራማ ቦታ በእንጦጦ ላይ የሚገኙት ባህር ዛፎች በቀጣይ ሦስት ዓመታት ውስጥ ሙሉ በሙሉ እንደሚነሱ እና በሀገር በቀል ዛፎች እንደሚተኩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ግርማ ሰይፉ ገልጸዋል።
ባህር ዛፍ ውሃ የመምጠጥ አቅሙ ከፍተኛ ስለሆነ እና መዲናዋ የከርሰ ምድርን ውሃ በአግባቡ ለመጠቀም እየሠራች በመሆኑ ዛፎቹን መተካት አንዱ መፍትሔ መሆኑን ቢሮ ኃላፊው ተናግረዋል።
ባህር ዛፎቹ ሲነሱ ግን በእጥፍ በሀገር በቀል ዛፎች እና ስነ ምህዳሩን ለማስተካከል በሚችሉ ዛፎች እየተተኩ መሆኑንም መገረለጻቸውን ኤ ኤም ኤን ዘግቧል፡፡
የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ከተጀመረ ወዲህ ከእንጦጦ ተነስተው ወደ መሀል ከተማ የሚፈሱት ወንዞች የውሃ መጠን መጨመሩንም ኃላፊው ተናግረዋል፡፡በእንጦጦ ፓርክ ከሚገኙ የዛፍ አይነትቶች ባህር ዛፍ አብዛሃኛው ቦታ ይሸፍናል።
ይህ ደግሞ ለሥነ-ምህዳር ተስማሚ እንዳልሆነ በብዙ ሳይንሳዊ ጥናቶች የተረጋገጠ በመሆኑ፤ በአሁኑ ሰዓት በከተማዋ እየተካሄደ ካለው የወንዞች መልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት ትግበራ ጋር ተሳስሮ ባህር ዛፍን በአገር በቀል ዝርያዎች ለመተካት እየተሰራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሕዝብ መዝናኛ ቦታዎች አስተዳደር ኮርፖሬሽን አስታውቋል።በዚህም መሠረት በፖርኩ የሀበሻ ጽድ፣ ዝግባ፣ ወይራ የመሳሰሉት አገር በቀል ዛፎች ባህር ዛፍን እንዲተኩ እንደሚደረግ ተነግሯል።
Via AMN
@YeneTube @FikerAssefa
ሩሲያ ለታሊባን አገዛዝ እውቅና የሰጠች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆነች!
አፍጋኒስታንን የሚመራው የታሊባን መንግስት እንደገለፀው ሩሲያ አገዛዙን የተቀበለች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች ።የታሊባን መንግስት ሩሲያ “ብልህ ውሳኔ” በማድረግ ለሌሎች አርአያ ሆናለች ብሏል።ታሊባን መንግስት ይህንን የገለፀው የአፍጋኒስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚር ካን ሙታኪ እና በአፍጋኒስታን የሩሲያ አምባሳደር ዲሚትሪ ዚርኖቭን ትናንት ሐሙስ በካቡል ተገናኝተው ከመከሩ በኋላ ነው።
የአፍጋኒስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚር ካን ሙታኪ ሩሲያ ከሁሉም ሀገሮች ቀድማ ለታሊባን መንግስት የሰጠችውን እውቅና «ደፋር ውሳኔ» እና ለሌሎች ምሳሌ የሚሆን ነው። ሲሉ በኤክስ ገፃቸው በተለጠፉት ቪዲዮ ተናግረዋል።የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩላቸው «የአፍጋኒስታን እስላማዊ ኢሚሬትስ ይፋዊ እውቅና የመስጠቱ ተግባር በአገሮቻችን መካከል በተለያዩ መስኮች ውጤታማ የሁለትዮሽ ትብብር እንደሚያሳድግ እናምናለን»በማለት በቴሌግራም ገፃቸው ፅፈዋል ።
ሞስኮ የኢኮኖሚ ትብብርን ለማሳደግ እና ካቡል የአደንዛዥ ዕፅ ዝውውርን እና ሽብርተኝነትን ለመግታት የምታደርገውን ጥረት ማገዝ እንደምትፈልግም ገልፃለች።
@YeneTube @FikerAssefa
አፍጋኒስታንን የሚመራው የታሊባን መንግስት እንደገለፀው ሩሲያ አገዛዙን የተቀበለች የመጀመሪያዋ ሀገር ሆናለች ።የታሊባን መንግስት ሩሲያ “ብልህ ውሳኔ” በማድረግ ለሌሎች አርአያ ሆናለች ብሏል።ታሊባን መንግስት ይህንን የገለፀው የአፍጋኒስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚር ካን ሙታኪ እና በአፍጋኒስታን የሩሲያ አምባሳደር ዲሚትሪ ዚርኖቭን ትናንት ሐሙስ በካቡል ተገናኝተው ከመከሩ በኋላ ነው።
የአፍጋኒስታን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሚር ካን ሙታኪ ሩሲያ ከሁሉም ሀገሮች ቀድማ ለታሊባን መንግስት የሰጠችውን እውቅና «ደፋር ውሳኔ» እና ለሌሎች ምሳሌ የሚሆን ነው። ሲሉ በኤክስ ገፃቸው በተለጠፉት ቪዲዮ ተናግረዋል።የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩላቸው «የአፍጋኒስታን እስላማዊ ኢሚሬትስ ይፋዊ እውቅና የመስጠቱ ተግባር በአገሮቻችን መካከል በተለያዩ መስኮች ውጤታማ የሁለትዮሽ ትብብር እንደሚያሳድግ እናምናለን»በማለት በቴሌግራም ገፃቸው ፅፈዋል ።
ሞስኮ የኢኮኖሚ ትብብርን ለማሳደግ እና ካቡል የአደንዛዥ ዕፅ ዝውውርን እና ሽብርተኝነትን ለመግታት የምታደርገውን ጥረት ማገዝ እንደምትፈልግም ገልፃለች።
@YeneTube @FikerAssefa
YeneTube
Photo
ደቡብ ኮሪያ ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት ባጋጠመበት በአሁኑ ወቅት ለአለምአቀፉ የምግብ ፕሮግራም በኢትዮጵያ 12,000 ሜትሪክ ቶን ሩዝ ለገሰች!
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) በኢትዮጵያ አፋር እና ሶማሌ ክልሎች ለሚገኙ ተፈናቃዮች እርዳታ ስራ የሚውል 12,000 ሜትሪክ ቶን ሩዝ ድጋፍ ከደቡብ ኮሪያ መንግስት መቀበሉን አስታወቀ።ዕርዳታው የተገኘው በሀገሪቱ የመንግስታቱ ድርጅት የምግብ ፕሮግራም ሰብአዊ ተግባራት በገንዘብ እጥረት ምክንያት እየተስተጓጎለ በሚገኝበት በአሁኑ ወቅት ነው።
ድጋፉ በሶማሌ ክልል ለሚገኙ ከ400,000 በላይ ተጋላጭ ሰዎች እና በአፋርና ሶማሌ ክልሎች በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ተጠልለው ለሚኖሩ 330,000 ስደተኞች አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ለማቅረብ ይረዳል ተብሏል።የርክክብ ስነ-ስርዓቱ ረቡዕ ሰኔ 25 ቀን 2017 ዓ.ም አዳማ ከተማ በሚገኘው የዓለም አቀፉ የምግብ ፕሮግራም ዋና የሎጂስቲክስ ማዕከል ተካሂዷል።
በስነስርዓቱ ላይ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ጁንግ ካንግ፣ ከስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የምግብ አቅርቦትና ስርጭት ቡድን መሪ አቶ አመንሲሳ ቱፋ፣ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ቢሮ የአዳማ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ተፈሪ መንገሻ፣ እንዲሁም የአለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይና ዳይሬክተር ዝላታን ሚሊሺች ተገኝተዋል።
በርክክብ ስነስርዓቱ ወቅት የዓለም የምግብ ፕሮግራም ተወካይ ዝላታን ሚሊሺች ለተደረገው ዕርዳታ ምስጋናቸውን ገልጸው፣ “በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ወገኖች ከፍተኛ የምግብ ፍላጎት ባለበት በዚህ ወሳኝ ጊዜ ድጋፍ ላደረገልን ለኮሪያ መንግስት ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን” ብለዋል።አምባሳደር ጁንግ ካንግ በበኩላቸው ደግሞ የኢትዮጵያና የደቡብ ኮሪያን ታሪካዊ ትስስር አስታውሰው፣ “በኮሪያ ጦርነት ወቅት ደቡብ ኮሪያን ለመደገፍ ወታደሮችን ከላኩ ጥቂት አገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ እንደነበረች ፈጽሞ አልረሳንም” ሲሉ ተናግረዋል።
የመንግስታቱ ድርጅት የአለም የምግብ ፕሮግራም በሰሜን ምዕራብ ትግራይ በምትገኘው የሽሬ ከተማ የሚገኘውን ቢሮውን በሰኔ ወር መጨረሻ እንደሚዘጋ ማስታወቁ ይታወሳል።የአለም የምግብ ፕሮግራም በትግራይ ክልል ከሚገኙ ተፈናቃዮች መካከል ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የምታስተናግደው ሽሬ የሚገኘውን ቢሮውን በሰኔ ወር ለመዝጋት የተገደደው ከበጀት እጥረት በተጨማሪ “አሰራሬን መልሼ ለማዋቀር” በሚል መሆኑን አስታወቋል።
የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) እንዳስታወቀው፣ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከ21.4 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የሰብአዊ እርዳታ ይፈልጋሉ። ከእነዚህ ውስጥ 16.7 ሚሊዮን የሚሆኑት ሴቶችና ህፃናት ናቸው።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) በኢትዮጵያ አፋር እና ሶማሌ ክልሎች ለሚገኙ ተፈናቃዮች እርዳታ ስራ የሚውል 12,000 ሜትሪክ ቶን ሩዝ ድጋፍ ከደቡብ ኮሪያ መንግስት መቀበሉን አስታወቀ።ዕርዳታው የተገኘው በሀገሪቱ የመንግስታቱ ድርጅት የምግብ ፕሮግራም ሰብአዊ ተግባራት በገንዘብ እጥረት ምክንያት እየተስተጓጎለ በሚገኝበት በአሁኑ ወቅት ነው።
ድጋፉ በሶማሌ ክልል ለሚገኙ ከ400,000 በላይ ተጋላጭ ሰዎች እና በአፋርና ሶማሌ ክልሎች በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ተጠልለው ለሚኖሩ 330,000 ስደተኞች አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ለማቅረብ ይረዳል ተብሏል።የርክክብ ስነ-ስርዓቱ ረቡዕ ሰኔ 25 ቀን 2017 ዓ.ም አዳማ ከተማ በሚገኘው የዓለም አቀፉ የምግብ ፕሮግራም ዋና የሎጂስቲክስ ማዕከል ተካሂዷል።
በስነስርዓቱ ላይ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ጁንግ ካንግ፣ ከስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የምግብ አቅርቦትና ስርጭት ቡድን መሪ አቶ አመንሲሳ ቱፋ፣ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ቢሮ የአዳማ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ተፈሪ መንገሻ፣ እንዲሁም የአለም ምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይና ዳይሬክተር ዝላታን ሚሊሺች ተገኝተዋል።
በርክክብ ስነስርዓቱ ወቅት የዓለም የምግብ ፕሮግራም ተወካይ ዝላታን ሚሊሺች ለተደረገው ዕርዳታ ምስጋናቸውን ገልጸው፣ “በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ወገኖች ከፍተኛ የምግብ ፍላጎት ባለበት በዚህ ወሳኝ ጊዜ ድጋፍ ላደረገልን ለኮሪያ መንግስት ልባዊ ምስጋናችንን እናቀርባለን” ብለዋል።አምባሳደር ጁንግ ካንግ በበኩላቸው ደግሞ የኢትዮጵያና የደቡብ ኮሪያን ታሪካዊ ትስስር አስታውሰው፣ “በኮሪያ ጦርነት ወቅት ደቡብ ኮሪያን ለመደገፍ ወታደሮችን ከላኩ ጥቂት አገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ እንደነበረች ፈጽሞ አልረሳንም” ሲሉ ተናግረዋል።
የመንግስታቱ ድርጅት የአለም የምግብ ፕሮግራም በሰሜን ምዕራብ ትግራይ በምትገኘው የሽሬ ከተማ የሚገኘውን ቢሮውን በሰኔ ወር መጨረሻ እንደሚዘጋ ማስታወቁ ይታወሳል።የአለም የምግብ ፕሮግራም በትግራይ ክልል ከሚገኙ ተፈናቃዮች መካከል ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የምታስተናግደው ሽሬ የሚገኘውን ቢሮውን በሰኔ ወር ለመዝጋት የተገደደው ከበጀት እጥረት በተጨማሪ “አሰራሬን መልሼ ለማዋቀር” በሚል መሆኑን አስታወቋል።
የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) እንዳስታወቀው፣ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከ21.4 ሚሊዮን በላይ ሰዎች የሰብአዊ እርዳታ ይፈልጋሉ። ከእነዚህ ውስጥ 16.7 ሚሊዮን የሚሆኑት ሴቶችና ህፃናት ናቸው።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ የአንድ ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተፈራረሙ!
ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የአንድ ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተፈራርመዋል።ስምምነቱ ሀገሪቱ እያካሄደች ላለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ሁሉን አቀፍ እድገትን ለመደገፍ የተደረገ ነው ተብሏል።
ስምምነቱ የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የሪፎርም አጀንዳ ለመደገፍ ያለውን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ የገንዘብ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።የድጋፍ ስምምነቱ የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና አካታች የኢኮኖሚ እድገትን ለማገዝ እንደሚውል ተገልጿል፡፡
ስምምነቱ የፋይናንስ ሴክተሩ መረጋጋትን ለማረጋገጥ፣ የንግድ ተወዳዳሪነትን ለማጎልበት፣ የሀገር ውስጥ ሃብት ማሰባሰብን ለማጠናከር፣ ግልፅ እና ውጤታማ የመንግስት ሴክተር አስተዳደርን ለማስፈን እና የማህበራዊ አገልግሎቶችን ዘላቂነት ለማረጋገጥ እንደሚያግዝ ተነግሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የአንድ ቢሊየን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተፈራርመዋል።ስምምነቱ ሀገሪቱ እያካሄደች ላለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ሁሉን አቀፍ እድገትን ለመደገፍ የተደረገ ነው ተብሏል።
ስምምነቱ የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የሪፎርም አጀንዳ ለመደገፍ ያለውን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ የገንዘብ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።የድጋፍ ስምምነቱ የኢትዮጵያን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና አካታች የኢኮኖሚ እድገትን ለማገዝ እንደሚውል ተገልጿል፡፡
ስምምነቱ የፋይናንስ ሴክተሩ መረጋጋትን ለማረጋገጥ፣ የንግድ ተወዳዳሪነትን ለማጎልበት፣ የሀገር ውስጥ ሃብት ማሰባሰብን ለማጠናከር፣ ግልፅ እና ውጤታማ የመንግስት ሴክተር አስተዳደርን ለማስፈን እና የማህበራዊ አገልግሎቶችን ዘላቂነት ለማረጋገጥ እንደሚያግዝ ተነግሯል።
@YeneTube @FikerAssefa
#TemerProperties
ከዚህ በፊት 7 ሳይቶችን ጥንቅቅ አርጎ ያስረከበዉ ቴምር ፕሮፐርቲስ አሁን
📌 በሳርቤት
📌 በፒያሳ መኖሪያ እና የንግድ ሱቆች
✅ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ ሰፊ የጋራ መገልገያ
✅ ቢያከራዩት,ቢሸጡት ወይም ቢኖሩበት አዋጭ
✅ ተመጣጣኝ ዋጋ
🏡 ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2 መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3 መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም
ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ
⚠️በተጨማሪም ሱቅ በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ እዛው ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይእየሸጥን እንገኛለን::
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251976195835
WhatsApp
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
Telegram user
@Ruthtemersales
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
ከዚህ በፊት 7 ሳይቶችን ጥንቅቅ አርጎ ያስረከበዉ ቴምር ፕሮፐርቲስ አሁን
📌 በሳርቤት
📌 በፒያሳ መኖሪያ እና የንግድ ሱቆች
✅ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ ሰፊ የጋራ መገልገያ
✅ ቢያከራዩት,ቢሸጡት ወይም ቢኖሩበት አዋጭ
✅ ተመጣጣኝ ዋጋ
🏡 ሊሴ ገ/ማርያም አጠገብ
👉1 መኝታ 63ካሬ=
10% ቅድመ ክፍያ 693,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
👉2 መኝታ 86 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000 ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000 ብር
👉3 መኝታ 114 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800 ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000 ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም
ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ
⚠️በተጨማሪም ሱቅ በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ እዛው ፒያሳ ሚኒሊክ አደባባይእየሸጥን እንገኛለን::
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251976195835
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
Telegram user
@Ruthtemersales
TEMER PROPERTIES
Create | Construct | Deliver
#TemerProperties #Temerrealestate
አቅመ ደካማወችን ሀረጋውያኖችን በነፃ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
https://vm.tiktok.com/ZMSayMdXa
በተለያየ የጤና ችግር የሚሰቃዩትን እየ ፈወሰ
ደስታቸውን እየመለሰ የሚገኘውን የህክምና ተቋም https://vm.tiktok.com/ZMSay8eV2/
ሰወች እንዴት እንደተፈወሱ ሲመሰክሩ እንስማ እንይ ቻናሉን እንቀላቀል
https://vm.tiktok.com/ZMSaDEhoN
በስጋውይም ሆነ በመንፈስ ደውየ ከተቸገሩ መተው በመመርመር ይታከሙ ይፈወሱ
44ት አይነት በሽታወችን እየፈወስን እንገኛለን
አድራሻ አዲስ አበባ አየርጤና ወደካራ ናትራን ኩፓንያ ፊት ለፊት
ቁጥር ሁለት ባህርዳር ዲያስፖራ በአሮጌው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት
☎️ 0917040506
☎️0912718883
ይደውሉ ይምጡ ይታከሙ ይፈወሱ ይመስክሩ
ዜና: "የኃይሌ ኃይሎች" የተሰኘና በአንጋፋው አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ የስኬት ሚስጥሮች ዙርያ የሚያጠነጥን መጽሐፍ ለምርቃት ሊበቃ ነው
"የኃይሌ ኃይሎች" ወይም 'Dissecting Haile' የተሰኘና በአንጋፋው አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ የህይወት ስኬት ሚስጥሮች ዙርያ የሚያጠነጥን መጽሐፍ ለምርቃት ሊበቃ መሆኑ ተገለጸ።
የመጽሐፉን ምረቃ ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ መርሀግብር ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 28 ቀን 2017 ዓ.ም በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ተካሄዷል።
በመርሀግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የመጽሐፉ ደራሲ እና የአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ልጅ ሜላት ኃይሌ መጽሐፉ ስለ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ የህይወት ፍልስፍናዎች የሚዳስስ መሆኑን አንስተዋል።
አክለውም መከራን ወደ ተጽዕኖ ለመለወጥ ለሚፈልጉ ሰዎች ምሳሌ የሚሆን እና ከሀይሌ ገብረስላሴ የህይወት ስኬቶች ጀርባ ያሉ ሚስጥሮችን ያካተተ መጽሐፍ መሆኑን ተናግረዋል።
አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ በመርሀግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉ ሲሆን "ብቻን ሆኖ ጀግና መሆን አይቻልም: እኔም ከቤተሰብ ጀምሮ የማህበረሰቤ ውጤት ነኝ" ብለዋል።
አክለውም በመጽሐፉ ላይ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሰዎች ምስጋና አቅርበዋል።
"የኃይሌ ኃይሎች" /Dissecting Haile/ በ12 ምዕራፎች ተከፋፍሎ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች እንዲሁም በብሬል የተሰናዳ እንደሆነም ተገልጿል።
መጽሐፉ የፊታችን ነሐሴ 2017 ዓ.ም በኤሌክትሮኒክስ እና በሀርድ ኮፒ አማራጮች በይፋ ለአንባቢያን ይቀርባል ተብሏል።
"የኃይሌ ኃይሎች" ወይም 'Dissecting Haile' የተሰኘና በአንጋፋው አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ የህይወት ስኬት ሚስጥሮች ዙርያ የሚያጠነጥን መጽሐፍ ለምርቃት ሊበቃ መሆኑ ተገለጸ።
የመጽሐፉን ምረቃ ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ መርሀግብር ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 28 ቀን 2017 ዓ.ም በኃይሌ ግራንድ ሆቴል ተካሄዷል።
በመርሀግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የመጽሐፉ ደራሲ እና የአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ ልጅ ሜላት ኃይሌ መጽሐፉ ስለ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ የህይወት ፍልስፍናዎች የሚዳስስ መሆኑን አንስተዋል።
አክለውም መከራን ወደ ተጽዕኖ ለመለወጥ ለሚፈልጉ ሰዎች ምሳሌ የሚሆን እና ከሀይሌ ገብረስላሴ የህይወት ስኬቶች ጀርባ ያሉ ሚስጥሮችን ያካተተ መጽሐፍ መሆኑን ተናግረዋል።
አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረስላሴ በመርሀግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉ ሲሆን "ብቻን ሆኖ ጀግና መሆን አይቻልም: እኔም ከቤተሰብ ጀምሮ የማህበረሰቤ ውጤት ነኝ" ብለዋል።
አክለውም በመጽሐፉ ላይ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሰዎች ምስጋና አቅርበዋል።
"የኃይሌ ኃይሎች" /Dissecting Haile/ በ12 ምዕራፎች ተከፋፍሎ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች እንዲሁም በብሬል የተሰናዳ እንደሆነም ተገልጿል።
መጽሐፉ የፊታችን ነሐሴ 2017 ዓ.ም በኤሌክትሮኒክስ እና በሀርድ ኮፒ አማራጮች በይፋ ለአንባቢያን ይቀርባል ተብሏል።
ኦፌኮ ከተመድ የውጭ መረጃ አሰባሳቢ ልዑክ ጋር በ2018 ሀገራዊ ምርጫ ዙሪያ ተወያየ፤ የምርጫ ቦርድ እንደገና ማዋቀርን ጨምሮ ቁልፍ ጥያቄዎችን አቀረበ!
የኦሮሞ ፌዴራላሲት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በ2018 ዓ.ም. በሚካሄደው 7ኛው ዙር አጠቃላይ ምርጫ ዙርያ ውይይት ማድረጉን አስታወቀ።
በኦፌኮ ዋና ጽ/ቤት በተካሄደው ስብሰባ ላይ የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እና የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሱልጣን ቃሲም የተገኙ ሲሆን በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ህብረት ቢሮ (UNOAU) የምርጫ ድጋፍ ክፍል ዋና ኦፊሰር የሆኑት አኪንየሚ ኦ. አዴግባላን ጨምሮ አራት አባላትን የያዘ ልዑክ መገኘቱን ከፓርቲው ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ኦፌኮ በስብሰባው ላይ ነጻ፣ ፍትሃዊ እና ተአማኒነት ያለው የምርጫ ሂደት እንዲረጋገጥ መንግስት ሊያሟላቸው የሚገቡ "መሰረታዊ" ጥያቄዎችን ማቅረቡ ተጠቁሟል።
የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ኦፌኮ በ2018 ምርጫ ላይ መሳተፉ ሙሉ በሙሉ "በመሠረታዊ እና በተጨባጭ ለውጦች" ላይ የተመሰረተ መሆኑን ለልዑካን ቡድኑ አስረድተዋል።
"ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ድምፅ የመስጠት ቴክኒካዊ ሂደት ብቻ አይደለም፤ የዲሞክራሲያዊ ሂደት ውጤት ነው" ያሉት ፕሮፌሰር መረራ፣ "ይህ ሂደት ዛሬ በኢትዮጵያ የለም። በጦርነት እና በፖለቲካ ስደት ውስጥ ተአማኒነት ያለው ምርጫ ማካሄድ አይቻልም" ሲሉ አክለዋል።
ኦፌኮ በ2018 ዓ.ም አጠቃላይ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ መሠረታዊ ተቋማዊ እና ህጋዊ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ የጠየቀ ሲሆን የምርጫ ቦርድን እንደገና ማዋቀርን ጨምሮ የምርጫ ስርዓት ማሻሸያ እንዲደረግ እና ከምርጫ በፊት በገዢው ፓርቲ እና በተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል ግልጽ የሆነ ፍኖተ ካርታ ላይ ለመስማማት የሚያስችል ውይይት እንዲካሄድ ጥሪ አቅርቧል።
በተጨማሪም በኦሮሚያና በመላ ኢትዮጵያ ያለው ግጭት እንዲቆም፣ የኦፌኮ አባላት፣ አመራሮችንና ደጋፊዎችን ጨምሮ በመላ አገሪቱ የታሰሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች፣ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ፣ በተቃዋሚዎች ላይ የሚደርሰው ማስፈራራት፣ ወከባና እስራት እንዲቆም እና የጸጥታ ሀይሎች በፖለቲካው ሂደት ውስጥ ገለልተኛ የሚሆኑበት ስምምነት እንዲፈረም ጠይቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኦሮሞ ፌዴራላሲት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በ2018 ዓ.ም. በሚካሄደው 7ኛው ዙር አጠቃላይ ምርጫ ዙርያ ውይይት ማድረጉን አስታወቀ።
በኦፌኮ ዋና ጽ/ቤት በተካሄደው ስብሰባ ላይ የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እና የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሱልጣን ቃሲም የተገኙ ሲሆን በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ህብረት ቢሮ (UNOAU) የምርጫ ድጋፍ ክፍል ዋና ኦፊሰር የሆኑት አኪንየሚ ኦ. አዴግባላን ጨምሮ አራት አባላትን የያዘ ልዑክ መገኘቱን ከፓርቲው ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ኦፌኮ በስብሰባው ላይ ነጻ፣ ፍትሃዊ እና ተአማኒነት ያለው የምርጫ ሂደት እንዲረጋገጥ መንግስት ሊያሟላቸው የሚገቡ "መሰረታዊ" ጥያቄዎችን ማቅረቡ ተጠቁሟል።
የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ኦፌኮ በ2018 ምርጫ ላይ መሳተፉ ሙሉ በሙሉ "በመሠረታዊ እና በተጨባጭ ለውጦች" ላይ የተመሰረተ መሆኑን ለልዑካን ቡድኑ አስረድተዋል።
"ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ድምፅ የመስጠት ቴክኒካዊ ሂደት ብቻ አይደለም፤ የዲሞክራሲያዊ ሂደት ውጤት ነው" ያሉት ፕሮፌሰር መረራ፣ "ይህ ሂደት ዛሬ በኢትዮጵያ የለም። በጦርነት እና በፖለቲካ ስደት ውስጥ ተአማኒነት ያለው ምርጫ ማካሄድ አይቻልም" ሲሉ አክለዋል።
ኦፌኮ በ2018 ዓ.ም አጠቃላይ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ መሠረታዊ ተቋማዊ እና ህጋዊ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ የጠየቀ ሲሆን የምርጫ ቦርድን እንደገና ማዋቀርን ጨምሮ የምርጫ ስርዓት ማሻሸያ እንዲደረግ እና ከምርጫ በፊት በገዢው ፓርቲ እና በተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል ግልጽ የሆነ ፍኖተ ካርታ ላይ ለመስማማት የሚያስችል ውይይት እንዲካሄድ ጥሪ አቅርቧል።
በተጨማሪም በኦሮሚያና በመላ ኢትዮጵያ ያለው ግጭት እንዲቆም፣ የኦፌኮ አባላት፣ አመራሮችንና ደጋፊዎችን ጨምሮ በመላ አገሪቱ የታሰሩ በሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች የፖለቲካ እስረኞች፣ ጋዜጠኞችና አክቲቪስቶች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ፣ በተቃዋሚዎች ላይ የሚደርሰው ማስፈራራት፣ ወከባና እስራት እንዲቆም እና የጸጥታ ሀይሎች በፖለቲካው ሂደት ውስጥ ገለልተኛ የሚሆኑበት ስምምነት እንዲፈረም ጠይቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ለአርቲስት አንዱአለም ጎሳ ሰጥቶት የነበረውን ሽልማት ሰረዘ፤ ይቅርታም ጠይቋል!
የሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ስሞኑን በተካሄደው አራተኛው የሀጫሉ ሁንዴሳ የሽልማት ፕሮግራም ላይ ለአርቲስት አንዱአለም ጎሳ ሽልማት መስጠቱ "ስህተት" እንደሆነ ገልፆ ሽልማቱን በይፋ መሰረዙን አስታወቀ።
በእጮኛው ቃናኒ አዱኛ ሞት ጋር በተያያዘ ተጠርጥሮ ለሶስት ወራት ታስሮ ከቆየ በኃላ በዋስ የተለቀቀው አርቲስት አንዱአለም ጎሳ ሰሞኑን የሀጫሉ ሁንዴሳ ሽልማት መሸለሙን ተከትለው የተለያዩ አካላት በማህበራዊ ሚድያ ተቃውሞዋቸውን ሲያሰሙ ቆይተዋል።
በተለይም ከሽልማት ፕሮግራሙ በኃላ በቀኔኒ አዱኛ ላይ የደረሱ አካላዊ ጉዳቶችን የሚያሳዩ ምስሎች በማህበራዊ ሚድያ በስፋት መሰራጨታቸውን ተከትሎ ፋውንዴሽኑ የሰጠውን ሽልማት እንዲሰርዝ የማህበራዊ ሚድያ ዘመቻ ሲደረግ ነበር።
ይህንን ተከትሎ የሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ዛሬ ሰኔ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ሽልማቱን ከማበርከቱ በፊት ጉዳዩን ሲከታተል መቆየቱን ገልፆ፤ ሽልማቱ ምርመራ እያደረገ ካለው የሚመለከተው አካል ባገኘው ደብዳቤ ላይ በመመስረት የተበረከተ መሆኑን ገልጿል።
ይሁን እንጂ "ሽልማቱን ተከትሎ ከህዝብ በደረሰን ሀሳብ እና ቅሬታ ላይ በመመስረት ውሳኔያችን ስህተት እንደ ነበር በፋውንዴሽኑ ቦርድ ተረጋግጧል "ብሏል። ፋውንዴሽኑ ለተፈጠረው ስህተት ህዝቡን ይቅርታ እየጠየቀ ለአርቲስት አንዱአለም ጎሳ ተሰጥቶ የነበረው ሽልማት መሰረዙን ገልጿል። ፋውንዴሽኑ የሰውን ልጅ መብት ከሚጥሱ እና ፍትህ ከሚያዛቡ አካላት ጋር አብሮ እንደማይቆም አረጋግጧል።
@YeneTube @FikerAssefa
የሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ስሞኑን በተካሄደው አራተኛው የሀጫሉ ሁንዴሳ የሽልማት ፕሮግራም ላይ ለአርቲስት አንዱአለም ጎሳ ሽልማት መስጠቱ "ስህተት" እንደሆነ ገልፆ ሽልማቱን በይፋ መሰረዙን አስታወቀ።
በእጮኛው ቃናኒ አዱኛ ሞት ጋር በተያያዘ ተጠርጥሮ ለሶስት ወራት ታስሮ ከቆየ በኃላ በዋስ የተለቀቀው አርቲስት አንዱአለም ጎሳ ሰሞኑን የሀጫሉ ሁንዴሳ ሽልማት መሸለሙን ተከትለው የተለያዩ አካላት በማህበራዊ ሚድያ ተቃውሞዋቸውን ሲያሰሙ ቆይተዋል።
በተለይም ከሽልማት ፕሮግራሙ በኃላ በቀኔኒ አዱኛ ላይ የደረሱ አካላዊ ጉዳቶችን የሚያሳዩ ምስሎች በማህበራዊ ሚድያ በስፋት መሰራጨታቸውን ተከትሎ ፋውንዴሽኑ የሰጠውን ሽልማት እንዲሰርዝ የማህበራዊ ሚድያ ዘመቻ ሲደረግ ነበር።
ይህንን ተከትሎ የሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ዛሬ ሰኔ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ ሽልማቱን ከማበርከቱ በፊት ጉዳዩን ሲከታተል መቆየቱን ገልፆ፤ ሽልማቱ ምርመራ እያደረገ ካለው የሚመለከተው አካል ባገኘው ደብዳቤ ላይ በመመስረት የተበረከተ መሆኑን ገልጿል።
ይሁን እንጂ "ሽልማቱን ተከትሎ ከህዝብ በደረሰን ሀሳብ እና ቅሬታ ላይ በመመስረት ውሳኔያችን ስህተት እንደ ነበር በፋውንዴሽኑ ቦርድ ተረጋግጧል "ብሏል። ፋውንዴሽኑ ለተፈጠረው ስህተት ህዝቡን ይቅርታ እየጠየቀ ለአርቲስት አንዱአለም ጎሳ ተሰጥቶ የነበረው ሽልማት መሰረዙን ገልጿል። ፋውንዴሽኑ የሰውን ልጅ መብት ከሚጥሱ እና ፍትህ ከሚያዛቡ አካላት ጋር አብሮ እንደማይቆም አረጋግጧል።
@YeneTube @FikerAssefa
ህወኃት ጠ/ሚኒስትሩ በፓርላማ ለሰጡት ሃሳብ ምን አለ?
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተገኝተው ትግራይን በተለይም የተከፋፈሉትን የህወሓት አመራሮች አስመልክቶ ለሰጡት ሃሳብ ህወኃት ባለ 3 ነጥብ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫው ምን አለ?
@YeneTube @FikerAssefa
ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተገኝተው ትግራይን በተለይም የተከፋፈሉትን የህወሓት አመራሮች አስመልክቶ ለሰጡት ሃሳብ ህወኃት ባለ 3 ነጥብ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫው ምን አለ?
@YeneTube @FikerAssefa