#የኢትዮጵያልጆች👏
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በቻይና የሁዋዌ " ቴክፎርጉድ ግሎባል " ውድድርን #አንደኛ በመሆን አሸነፉ።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸንፈዋል።
ውድድሩ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም የቆየ ሲሆን በቻይና ቤጂንግ እና ሼንዘን የሚገኙ የቴክኖሎጂ ማዕከሎችን ጉብኝትና የተግባር ስልጠናዎችን ካካተተው ዝግጅት ጋር የተካሄደ ነው።
በስድስት ተማሪዎች የተወከለው የኢትዮጵያ ቡድን ተማሪዎቹን ፦
➡️ ከአዲስ አበባ፣
➡️ ከሐረማያ፣
➡️ ከጅማ፣
➡️ ከወልቂጤ
➡️ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (AASTU) ዩኒቨርስቲዎች ነው ያሰባሰበው።
ቡድኑ በውድድሩ ከሞሮኮ፣ ደቡብ አፍሪካ፤ አርጀንቲና አየርላንድ፣ ማላዊ፣ ቬትናም፣ አረብ ኤምሬትስና ሌሎችን ጨምሮ ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ 12 ልዩ ቡድኖች ጋር ተወዳድሯል።
የሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ግሎባል አምባሳደር የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ተማሪ አሲያ ከሊፋም በዝግጅቱ በእንግድነት ተገኝታለች።
ተማሪዎቹ በምን ፕሮጀክት አሸነፉ ?
ተማሪዎቹ የእንስሳትን ህመሞች አስቀድሞ ለመለየት በተዘጋጀውና በአርተፊሻል አስተውሎት (AI) በጎለበተው ኤርሊ ቬት (EarlyVet) በተሰኘው ፕሮጀክታቸው ነው የተወዳደሩት። በዚህም ትኩረት ለመሳብ ችለዋል።
ይህ የፈጠራ ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት ግቦች (SDGs) በተለይም ግብ 2 " ዜሮ ርሃብ " እና ግብ 15 " ህይወት በምድር " ከሚለው ጋር የተጣጣመ መሆኑና በግብርና እና በእንስሳት ጤና ላይ ያሉ ወሳኝ ተግዳሮቶችን ይፈታል ተብሎ እንደሚታመን በውድድሩ ተብራርቷል።
የሁዋዌ ኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሚስተር ሊሚንግ ዬ ምን አሉ ?
ዳይሬክቱ ፥ በቡድኑ ስኬት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው " ድሉ የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ልዩ ችሎታ እና ፈጠራ የታየበት ነው " ብለዋል።
መጪው ትውልድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣው የቴክኖሎጂ ገጽታ ውስጥ እንዲበለጽግ በሚያስፈልገውን ድጋፍ እና እድሎች ማመቻቸቱን ለማስቀጠል ሁዋዌ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ቡድኑ ለዓለም አቀፋዊ ውድድር እድል ያገኘው በግንቦት 2016 ዓ.ም በኤሳውራ ሞሮኮ በተካሄደው የክፍለ አህጉራዊ የቴክፎርጉድ (Tech4Good) ውድድር ወቅት ከ17 የአፍሪካ ሀገራት ከተውጣጡ 28 ቡድኖች ጋር ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣቱ ነው።
መረጃው ከሁዋዌ ኢትዮጵያ የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በቻይና የሁዋዌ " ቴክፎርጉድ ግሎባል " ውድድርን #አንደኛ በመሆን አሸነፉ።
የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸንፈዋል።
ውድድሩ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2017 ዓ.ም የቆየ ሲሆን በቻይና ቤጂንግ እና ሼንዘን የሚገኙ የቴክኖሎጂ ማዕከሎችን ጉብኝትና የተግባር ስልጠናዎችን ካካተተው ዝግጅት ጋር የተካሄደ ነው።
በስድስት ተማሪዎች የተወከለው የኢትዮጵያ ቡድን ተማሪዎቹን ፦
➡️ ከአዲስ አበባ፣
➡️ ከሐረማያ፣
➡️ ከጅማ፣
➡️ ከወልቂጤ
➡️ ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ (AASTU) ዩኒቨርስቲዎች ነው ያሰባሰበው።
ቡድኑ በውድድሩ ከሞሮኮ፣ ደቡብ አፍሪካ፤ አርጀንቲና አየርላንድ፣ ማላዊ፣ ቬትናም፣ አረብ ኤምሬትስና ሌሎችን ጨምሮ ከዓለም ዙሪያ ከተውጣጡ 12 ልዩ ቡድኖች ጋር ተወዳድሯል።
የሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ግሎባል አምባሳደር የሆነችው ኢትዮጵያዊቷ ተማሪ አሲያ ከሊፋም በዝግጅቱ በእንግድነት ተገኝታለች።
ተማሪዎቹ በምን ፕሮጀክት አሸነፉ ?
ተማሪዎቹ የእንስሳትን ህመሞች አስቀድሞ ለመለየት በተዘጋጀውና በአርተፊሻል አስተውሎት (AI) በጎለበተው ኤርሊ ቬት (EarlyVet) በተሰኘው ፕሮጀክታቸው ነው የተወዳደሩት። በዚህም ትኩረት ለመሳብ ችለዋል።
ይህ የፈጠራ ፕሮጀክት ከተባበሩት መንግስታት የዘላቂ ልማት ግቦች (SDGs) በተለይም ግብ 2 " ዜሮ ርሃብ " እና ግብ 15 " ህይወት በምድር " ከሚለው ጋር የተጣጣመ መሆኑና በግብርና እና በእንስሳት ጤና ላይ ያሉ ወሳኝ ተግዳሮቶችን ይፈታል ተብሎ እንደሚታመን በውድድሩ ተብራርቷል።
የሁዋዌ ኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሚስተር ሊሚንግ ዬ ምን አሉ ?
ዳይሬክቱ ፥ በቡድኑ ስኬት የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው " ድሉ የኢትዮጵያውያን ወጣቶች ልዩ ችሎታ እና ፈጠራ የታየበት ነው " ብለዋል።
መጪው ትውልድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመጣው የቴክኖሎጂ ገጽታ ውስጥ እንዲበለጽግ በሚያስፈልገውን ድጋፍ እና እድሎች ማመቻቸቱን ለማስቀጠል ሁዋዌ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል።
ቡድኑ ለዓለም አቀፋዊ ውድድር እድል ያገኘው በግንቦት 2016 ዓ.ም በኤሳውራ ሞሮኮ በተካሄደው የክፍለ አህጉራዊ የቴክፎርጉድ (Tech4Good) ውድድር ወቅት ከ17 የአፍሪካ ሀገራት ከተውጣጡ 28 ቡድኖች ጋር ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣቱ ነው።
መረጃው ከሁዋዌ ኢትዮጵያ የተላከ ነው።
@tikvahethiopia
❤35👍12👏8
Congratulations once again to Bisrat Kebere and Biyaol Mesay, students of Addis Ababa Science and Technology University, who were among the six representatives of Ethiopia at the Huawei Seeds for the Future – Tech for Good Global Competition held in China. Your achievement brings pride to the university and inspires future innovators across the nation.
👏50❤20🎉15👍8
AASTU STUDENTS UNION OFFICIAL
Photo
ወደ መቄዶንያ አረጋውያንና ሕሙማን መርጃ ማዕከል በሔድንበት ወቅት እጅግ አስተማሪ የሆኑ ምክሮችን የለገሰን ኹላችንም በሚባል ደረጃ በድጋሜ ለማግኘት ቀጠሮ ይዘንለት የነበረው ወንድማችን ወጣት ጌዲዮን ረቡዕ ዕለት በደስታ እንደዚያ ሲመክረን እና ሲያስተምረን እንዳልነበረ በትላንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም ድካም አርፎ በዛሬው ዕለት ሥርዓተ ቀብሩ ተፈፅሟል ፤ አዬ የእኛ ነገር ....
ነፍሱን በአፀደ ገነት ያኑርልን ። ድጋሚ እሱን ለማግኘት ቀጠሮ ይዛችሁ ለነበረ ወዳጆቹ የሆናችሁ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን ።
ነፍሱን በአፀደ ገነት ያኑርልን ። ድጋሚ እሱን ለማግኘት ቀጠሮ ይዛችሁ ለነበረ ወዳጆቹ የሆናችሁ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን ።
🕊36👍2
📣 በዚህ ዓመት ለስራ ልምምድ(internship) ለምትወጡ ተማሪዎች በሙሉ:-
የ4ተኛ ዓመት ምህንድስና (Engineering) እና 3ተኛ ዓመት (Applied Science) ተማሪዎች በዚህ ክረምት ስለሚኖረው የስራ ልምምድ (Internship) ጠቅላላ ገለፃ እንዲሁም ከተማሪዎች ምን እንደሚጠበቅ የሚያስረዳ አጭር ገለፃ ረቡዕ ፣ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም ከሰዓቱ 7:30 ጀምሮ ስለሚኖር የሁሉም ዲፓርትመንት ተማሪዎች እድትገኙ ከወዲሁ እናሳስባለን።
🗓ቀን: ረቡዕ፣ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም
⏰ሰዓት: ከቀኑ 7:30
📍ቦታ: የድሮ መመረቂያ አዳራሽ(OGH)
የ4ተኛ ዓመት ምህንድስና (Engineering) እና 3ተኛ ዓመት (Applied Science) ተማሪዎች በዚህ ክረምት ስለሚኖረው የስራ ልምምድ (Internship) ጠቅላላ ገለፃ እንዲሁም ከተማሪዎች ምን እንደሚጠበቅ የሚያስረዳ አጭር ገለፃ ረቡዕ ፣ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም ከሰዓቱ 7:30 ጀምሮ ስለሚኖር የሁሉም ዲፓርትመንት ተማሪዎች እድትገኙ ከወዲሁ እናሳስባለን።
🗓ቀን: ረቡዕ፣ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም
⏰ሰዓት: ከቀኑ 7:30
📍ቦታ: የድሮ መመረቂያ አዳራሽ(OGH)
👍10
Exclusive Event: Dating And Relationship
Dating. Talking. Ghosting. Healing.
Whether you’re in a situationship, single and thriving, stuck in the talking stage, or trying to heal from a toxic ex—this event is for you.
It’s Complicated, Right😁. Just chill, We've got an open and safe space to unpack all the relationship stuff they never taught us.
We’ll have a licensed Psychologist GETA WALELIGN doing a live Q&A. Bring your feelings (or just your appetite), and leave with more clarity, connection, and confidence in your love life—whatever stage you’re in.
Unpack the “why” behind clinginess, ghosting, or fear of intimacy.
Date: Wednesday April 16, 2025
Time: 2:00PM
Location: Block 54, 302
Hosted by: COGNIFIT PSYCHOLOGY
Entry: Free / RSVP [Register Here]. Limited Space Available
Modern dating is weird. Let’s figure it out together—with real talk, games, and snacks.
Whether you’re in a situationship, single and thriving, stuck in the talking stage, or trying to heal from a toxic ex—this event is for you.
It’s Complicated, Right😁. Just chill, We've got an open and safe space to unpack all the relationship stuff they never taught us.
We’ll have a licensed Psychologist GETA WALELIGN doing a live Q&A. Bring your feelings (or just your appetite), and leave with more clarity, connection, and confidence in your love life—whatever stage you’re in.
Unpack the “why” behind clinginess, ghosting, or fear of intimacy.
Date: Wednesday April 16, 2025
Time: 2:00PM
Location: Block 54, 302
Hosted by: COGNIFIT PSYCHOLOGY
Entry: Free / RSVP [Register Here]. Limited Space Available
👍9❤1
#Notice
📌Internship Orientation
📣 በዚህ ዓመት ለስራ ልምምድ(internship) ለምትወጡ ተማሪዎች በሙሉ:-
የ4ተኛ ዓመት ምህንድስና (Engineering) እና 3ተኛ ዓመት (Applied Science) ተማሪዎች በዚህ ክረምት ስለሚኖረው የስራ ልምምድ (Internship) ጠቅላላ ገለፃ እንዲሁም ከተማሪዎች ምን እንደሚጠበቅ የሚያስረዳ አጭር ገለፃ ረቡዕ ፣ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም ከሰዓቱ 7:30 ጀምሮ ስለሚኖር የሁሉም ዲፓርትመንት ተማሪዎች እድትገኙ ከወዲሁ እናሳስባለን።
🗓ቀን: ረቡዕ፣ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም
⏰ሰዓት: ከቀኑ 7:30
📍ቦታ: የድሮ መመረቂያ አዳራሽ(OGH)
📌Internship Orientation
📣 በዚህ ዓመት ለስራ ልምምድ(internship) ለምትወጡ ተማሪዎች በሙሉ:-
የ4ተኛ ዓመት ምህንድስና (Engineering) እና 3ተኛ ዓመት (Applied Science) ተማሪዎች በዚህ ክረምት ስለሚኖረው የስራ ልምምድ (Internship) ጠቅላላ ገለፃ እንዲሁም ከተማሪዎች ምን እንደሚጠበቅ የሚያስረዳ አጭር ገለፃ ረቡዕ ፣ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም ከሰዓቱ 7:30 ጀምሮ ስለሚኖር የሁሉም ዲፓርትመንት ተማሪዎች እድትገኙ ከወዲሁ እናሳስባለን።
🗓ቀን: ረቡዕ፣ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም
⏰ሰዓት: ከቀኑ 7:30
📍ቦታ: የድሮ መመረቂያ አዳራሽ(OGH)
❤2
Calling all AASTU Students! 📢 Embark on an Unforgettable Adventure! 🏞️
Get ready to lace up your hiking boots and explore the breathtaking Gullele Botanical Garden – East Africa's largest! 🌳 We're organizing an epic trip just for YOU, filled with nature, challenges, and incredible rewards! 🤩
What's in store? 👇
• Thrilling Hike: Conquer the trails and compete for a🏅 medal (top 3 finishers) and 📜 certificate (top 10)!
• Botanical Wonders: Discover the stunning diversity of plant life at Gullele Botanical Garden.🌸
• Free Snacks: Fuel your adventure with delicious goodies along the way. 😋
• Mystery Gifts: One lucky student will snag a surprise gift worth up to 500 Birr! 🎁💰
• ALL THIS for ONLY 250 Birr! 😱
Limited Spots Available! 🏃♀️. Tickets are on sale NOW! Don't miss out! ⏳
Grab your tickets today: Contact us at 0947311902, 0996887611, or email [email protected].
Let's make memories that will last a lifetime! ✨ #AASTUAdventure 🌍🎉
Get ready to lace up your hiking boots and explore the breathtaking Gullele Botanical Garden – East Africa's largest! 🌳 We're organizing an epic trip just for YOU, filled with nature, challenges, and incredible rewards! 🤩
What's in store? 👇
• Thrilling Hike: Conquer the trails and compete for a🏅 medal (top 3 finishers) and 📜 certificate (top 10)!
• Botanical Wonders: Discover the stunning diversity of plant life at Gullele Botanical Garden.🌸
• Free Snacks: Fuel your adventure with delicious goodies along the way. 😋
• Mystery Gifts: One lucky student will snag a surprise gift worth up to 500 Birr! 🎁💰
• ALL THIS for ONLY 250 Birr! 😱
📅 May 3
Limited Spots Available! 🏃♀️. Tickets are on sale NOW! Don't miss out! ⏳
Grab your tickets today: Contact us at 0947311902, 0996887611, or email [email protected].
Let's make memories that will last a lifetime! ✨ #AASTUAdventure 🌍🎉
👍5
Are you afraid of telling your crush how you feel?
Or maybe you just want to surprise your girlfriend or boyfriend with a sweet, unexpected note? 💌
Well… we've got you! 😏
Send your love letter — whether it's heart-melting, funny, mysterious, or even totally anonymous — to @tadiyasAASTUmagazine_bot 💬
And who knows? Your letter might just be featured in the next edition of the AASTU Magazine! 👀✨
👉 So don’t keep your feelings bottled up — say it loud (or quietly anonymous 😉),
To your Loved Ones ❤️
Let love speak — we’re just the messenger 💌
Tadiyas AASTU Club present
Join our Telegram channel: https://www.tg-me.com/tadiyas_aastu
Join our Instagram: https://www.instagram.com/tadiyas_aastu
#Toyourlovedones #Loveletter #Tadiyasaastu #AASTUMagazine #studentmagazine #Tadiyasaastuclub #SecondEdition #ComingSoon
🎉2
በዚህ በታላቁ የዐቢይ ጾም ወቅት ብሎም በዚህ በሕማማቱ መታሰቢያ ሳምንት የታመሙትን መጠየቅ ፣ የተራቡትን ማብላት ፣ የታረዙትን ማልበስ ፣ የተጠሙትን ማጠጣት በአጠቃላይ የተቸገሩትን መርዳት ዋጋው እጅግ ታላቅ ነው ።
ውድ ጾመኛ ተማሪዎቻችን ለመቄዶንያ አረጋውያንና ሕሙማን የተቻላችሁን ትለግሱ ዘንድ ሰብዓዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
CBE : 1000684467968 (Yosetena and Kidus and Naomiy)
ስክሪንሹት @aastu_supo ይላኩልን ለምታደርጉት አስተዋጽኦ በአረጋውያኑ ስም እጅግ አድርገን እናመሰግናለን ።
https://www.youtube.com/@seifufantahun
https://www.youtube.com/@Mekedonia
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው !
#በጎነት
#ቸርነት
#ለጋስነት
#በጎ_አድራጎት
#መረዳዳት
#የወደቁትን_ማንሣት
#ሰብአዊነት
ውድ ጾመኛ ተማሪዎቻችን ለመቄዶንያ አረጋውያንና ሕሙማን የተቻላችሁን ትለግሱ ዘንድ ሰብዓዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ።
CBE : 1000684467968 (Yosetena and Kidus and Naomiy)
ስክሪንሹት @aastu_supo ይላኩልን ለምታደርጉት አስተዋጽኦ በአረጋውያኑ ስም እጅግ አድርገን እናመሰግናለን ።
https://www.youtube.com/@seifufantahun
https://www.youtube.com/@Mekedonia
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው !
#በጎነት
#ቸርነት
#ለጋስነት
#በጎ_አድራጎት
#መረዳዳት
#የወደቁትን_ማንሣት
#ሰብአዊነት
👍10❤3🙏2🕊1
AASTU STUDENTS UNION OFFICIAL
Photo
የሁዋዌ ሲድስ ፎር ዘ ፊውቸር ቴክ ፎር ጉድ ግሎባል ውድድርን አንደኛ በመሆን አሸናፊ ለሆኑት የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዛሬው እለት የአቀባበል ዝግጅት የተዘጋጀ ስለሆነ በዚህ ዝግጅት ላይ መገኘት የምትፈልጉ ተማሪዎች ከጠዋቱ 3፡00 ሕንፃ ቁጥር 62( የግቢው የመኪና ማቆሚያ ) ጋር እንድትገኙ ተጋብዛችኋል ።
ጊዜ ሠለስቱ ሰዓት
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት
ጊዜ ተስዓቱ ሰዓት
ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለአምላካችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳቹሁ ።
የተማሪዎች ኅብረት
➠ አኀዝዎ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ
➠ ቀሠፎ ጲላጦስ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ
➠ አሕየወ ሎሙ በርባንሃ ወወሀቦሙ ኢየሱስሃ
ይስቅሉ
➠ ወወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ አውደ ምኲናን
ጊዜ ስድስቱ ሰዓት
➠ አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ ወወሰድዎ
ይስቅልዎ
➠ ዐበጥዎ ለስምዖን ከመ ይፁር መስቀሎ
➠ ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማዕከለ ክልኤ ፈያት ።
➠ ቀትር ሶቤሃ ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን
ጊዜ ተስዓቱ ሰዓት
➠ ጸርሐ ኢየሱስ በቃሉ ወይቤ ኤሎሄ ኤሎሄ ።
➠ ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ ።
➠ ከልሃ ኢየሱስ ቃሉ ወአማኅጸነ ነፍሶ ሶቤሃ
➠ አጽነነ ርእሶ ኢየሱስ ወይቤ ተፈጸመ ኲሉ ።
ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለአምላካችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳቹሁ ።
የተማሪዎች ኅብረት
❤66🙏17👍3