፵፬ ጥንዶች ሊሞሸሩ ነው!
በአትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ(ኢጃት) ፕሮጀክት ሥር በሆነው ጃን ቃና አዘጋጅነት የ44 ጥንዶች የብዙኃን ጋብቻ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ግንቦት 19/2017 ዓ.ም በቶታል ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ፡፡
አሐዱ ባንክም ከብዙዎች ለብዙዎች በሚለው መርሑ የብዙኃን ጋብቻ አጋር በመሆን የጥንዶች የቁጠባ ሒሳብን አስተዋውቋል::
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #ኢጃት #ጃን_ቃና #ጥንዶች_የቁጠባሒሳብ
በአትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ(ኢጃት) ፕሮጀክት ሥር በሆነው ጃን ቃና አዘጋጅነት የ44 ጥንዶች የብዙኃን ጋብቻ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ግንቦት 19/2017 ዓ.ም በቶታል ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተከናወነ፡፡
አሐዱ ባንክም ከብዙዎች ለብዙዎች በሚለው መርሑ የብዙኃን ጋብቻ አጋር በመሆን የጥንዶች የቁጠባ ሒሳብን አስተዋውቋል::
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #ኢጃት #ጃን_ቃና #ጥንዶች_የቁጠባሒሳብ
👍21❤15
💼 We are Hiring
☑️Interested and qualified applicants shall apply via the following link only https://forms.gle/n5dSvGesT6pugAyk7
☑️Only Shortlisted Candidates will be communicated.
☑️If you need more information, please call us on +251-11-5-260-795
☑️Application Deadline Date June, 06 2025
Ahadu Bank
Inclusive Intermediation
Join Our Social Medias
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #Vacancy
☑️Interested and qualified applicants shall apply via the following link only https://forms.gle/n5dSvGesT6pugAyk7
☑️Only Shortlisted Candidates will be communicated.
☑️If you need more information, please call us on +251-11-5-260-795
☑️Application Deadline Date June, 06 2025
Ahadu Bank
Inclusive Intermediation
Join Our Social Medias
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #Vacancy
👍4❤3
፵፬ ጥንዶች ተሞሸሩ!
በአትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ(ኢጃት) ፕሮጀክት ሥር በሆነው ጃን ቃና አዘጋጅነት የ44 ጥንዶች የብዙኃን ጋብቻ ሥነ ሥርዓት ግንቦት 21/2017 ዓ.ም በቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተፈጸመ፡፡
አሐዱ ባንክም ከብዙዎች ለብዙዎች በሚለው መርሑ የብዙኃን ጋብቻ አጋር በመሆን ደስታውን ገልጿል::
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #ኢጃት #ጃን_ቃና #ጥንዶች_የቁጠባሒሳብ
በአትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ(ኢጃት) ፕሮጀክት ሥር በሆነው ጃን ቃና አዘጋጅነት የ44 ጥንዶች የብዙኃን ጋብቻ ሥነ ሥርዓት ግንቦት 21/2017 ዓ.ም በቶታል ደብረ ገነት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ተፈጸመ፡፡
አሐዱ ባንክም ከብዙዎች ለብዙዎች በሚለው መርሑ የብዙኃን ጋብቻ አጋር በመሆን ደስታውን ገልጿል::
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #ኢጃት #ጃን_ቃና #ጥንዶች_የቁጠባሒሳብ
❤52👎1🔥1
አሐዱ፡ባንክ ከኢትዮጵያ የሰነድ ሙዓል ንዋዮች ገበያ ጋር ውጤታማ ውይይት አደረገ!!
የአሐዱ፡ባንክ የቦርድ ዳሬክተር አቶ አንተነህ ሰብስቤ፣ የቦርድ አመራሮችን እና የማኔጅንት አባላት በተገኙበት ከኢትዮጵያ የሰነድ ሙዓል ንዋዮች ገበያ መ/ቤት (Ethiopian securities Exchange) ከመጡ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በዋናው መሥሪያ ቤት ሐመር አዳራሽ ግንቦት 22/2017 ዓ.ም ውጤታማ ውይይት አደረጉ::
ከኢትዮጵያ የሰነድ ሙዓል ንዋዮች ገበያ ዋና ዳሬክተር ዶ/ር ጥላሁን እስማኤልን ጨምሮ የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች የሰነድ ሙዓል ንዋዮች ገበያ ምንነት፣ እንዴት እንደሚሰራና ባንኮች ከዚህ ተቋም ጋር ቢሰሩ በምን ዓይነት መልኩ ውጤታማ መሆን እንደሚችሉ ሰፊ ማብራሪያዎች በመሥሪያ ቤቱ ባለሙያዎች አማካይነት ተሰጥቷል፡፡ ውይይቱን ተከትሎ በባንኩ የዳሬክተሮች ቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት ከጉዳዩ ጋር ተያያዥ የሆኑ ጥያቄዎችና ሃሳቦች ቀርበው የጋራ ውይይት ተደርጓል፡፡
በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ የአሐዱ ባንክ የቦርድ ዳሬክተር አቶ አንተነህ ሰብስቤ እንደገለጹት የሰነድ ሙዓል ንዋዮች ገበያ (securities Exchange) የፋይናንስ ተቋማትን የማሳደግ አቅም ያለው እንደሆነና ፤ አሐዱ፡ባንክም ተተኳሪ ቡድን ተቋቁሞ በቦርድ ደረጃ የቅድመ-ዝግጅትና የጥናት ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን አብራርተዋል:
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #EthiopianSecuritiesExchange
የአሐዱ፡ባንክ የቦርድ ዳሬክተር አቶ አንተነህ ሰብስቤ፣ የቦርድ አመራሮችን እና የማኔጅንት አባላት በተገኙበት ከኢትዮጵያ የሰነድ ሙዓል ንዋዮች ገበያ መ/ቤት (Ethiopian securities Exchange) ከመጡ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በዋናው መሥሪያ ቤት ሐመር አዳራሽ ግንቦት 22/2017 ዓ.ም ውጤታማ ውይይት አደረጉ::
ከኢትዮጵያ የሰነድ ሙዓል ንዋዮች ገበያ ዋና ዳሬክተር ዶ/ር ጥላሁን እስማኤልን ጨምሮ የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች የሰነድ ሙዓል ንዋዮች ገበያ ምንነት፣ እንዴት እንደሚሰራና ባንኮች ከዚህ ተቋም ጋር ቢሰሩ በምን ዓይነት መልኩ ውጤታማ መሆን እንደሚችሉ ሰፊ ማብራሪያዎች በመሥሪያ ቤቱ ባለሙያዎች አማካይነት ተሰጥቷል፡፡ ውይይቱን ተከትሎ በባንኩ የዳሬክተሮች ቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት ከጉዳዩ ጋር ተያያዥ የሆኑ ጥያቄዎችና ሃሳቦች ቀርበው የጋራ ውይይት ተደርጓል፡፡
በውይይቱ ማጠቃለያ ላይ የአሐዱ ባንክ የቦርድ ዳሬክተር አቶ አንተነህ ሰብስቤ እንደገለጹት የሰነድ ሙዓል ንዋዮች ገበያ (securities Exchange) የፋይናንስ ተቋማትን የማሳደግ አቅም ያለው እንደሆነና ፤ አሐዱ፡ባንክም ተተኳሪ ቡድን ተቋቁሞ በቦርድ ደረጃ የቅድመ-ዝግጅትና የጥናት ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን አብራርተዋል:
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #EthiopianSecuritiesExchange
❤29👍1
↗️የጥንዶች የቁጠባ ሒሳብ
👉ከጋብቻቸው በፊት ወይም በኋላ በወንድና በሴት ጥንዶች በጋራ የሚከፈት
ሒሳብ ነው!
👉ከመደበኛው የቁጠባ ሒሳብ በተጨማሪ ወለድ የሚታሰብበት!
👉ካርድ ተዘጋጅቶ ይበረከትልዎታል!
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #ጥንዶች_የቁጠባሒሳብ
👉ከጋብቻቸው በፊት ወይም በኋላ በወንድና በሴት ጥንዶች በጋራ የሚከፈት
ሒሳብ ነው!
👉ከመደበኛው የቁጠባ ሒሳብ በተጨማሪ ወለድ የሚታሰብበት!
👉ካርድ ተዘጋጅቶ ይበረከትልዎታል!
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #ጥንዶች_የቁጠባሒሳብ
❤11👍1
፲፪ኛው ማዕዶት ለኢትዮጵያ
ሰኔ 8/2017 ዓ.ም
በሚሊኒየም አዳራሽ
ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ
የመግቢያ ቲኬቶችን ከታች በተዘረዘሩ የባንካችን ቅርንጫፎች ያገኛሉ::
፩. መስቀል ዓደባባይ ቅርንጫፍ
፪.አምስት ኪሎ መንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ቅርንጫፍ
፫. ኮተቤ ካራሎ ቅርንጫፍ(ኮተቤ ማርያም አጠገብ)
፬. ሰአሊተ ምሕረት ግቢ ቅርንጫፍ(ጉርድ ሾላ ሰአሊተ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን)
፭. ቦሌ መድኃኔዓለም ቅርንጫፍ(ቦሌ መድኃኔ ዓለም ቤ/ክ)
፮. አፍሪካ ጎዳና ቅርንጫፍ(ቦሌ ማተሚያ)
፯. አፍሪካ ኅብረት ቅርንጫፍ(ሳር ቤት ዘለዓለም ሕንጻ)
፰. አያት ቅርንጫፍ
፱.ምንይልክ ዓደባባይ ቅርንጫፍ(ገነተ ጽጌ አራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን)
፲. ለቡ ቅርንጫፍ
፲፩. ፈረንሳይ አቦ ቅርንጫፍ(ፈረንሳይ አቦ ቤ/ክ)
፲፪. ጎሮ ቅርንጫፍ
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #ማዕዶት_ለኢትዮጵያ #ET_ART
ሰኔ 8/2017 ዓ.ም
በሚሊኒየም አዳራሽ
ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ
የመግቢያ ቲኬቶችን ከታች በተዘረዘሩ የባንካችን ቅርንጫፎች ያገኛሉ::
፩. መስቀል ዓደባባይ ቅርንጫፍ
፪.አምስት ኪሎ መንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ቅርንጫፍ
፫. ኮተቤ ካራሎ ቅርንጫፍ(ኮተቤ ማርያም አጠገብ)
፬. ሰአሊተ ምሕረት ግቢ ቅርንጫፍ(ጉርድ ሾላ ሰአሊተ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን)
፭. ቦሌ መድኃኔዓለም ቅርንጫፍ(ቦሌ መድኃኔ ዓለም ቤ/ክ)
፮. አፍሪካ ጎዳና ቅርንጫፍ(ቦሌ ማተሚያ)
፯. አፍሪካ ኅብረት ቅርንጫፍ(ሳር ቤት ዘለዓለም ሕንጻ)
፰. አያት ቅርንጫፍ
፱.ምንይልክ ዓደባባይ ቅርንጫፍ(ገነተ ጽጌ አራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን)
፲. ለቡ ቅርንጫፍ
፲፩. ፈረንሳይ አቦ ቅርንጫፍ(ፈረንሳይ አቦ ቤ/ክ)
፲፪. ጎሮ ቅርንጫፍ
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#አሐዱባንክ #AhaduBank #ማዕዶት_ለኢትዮጵያ #ET_ART
❤16👍3
አሐዱ:ባንክ የኢንሹራንስ ክፍያን በተመለከተ የሦስትዮሽ ስምምነት በማድረግ አገልግሎቱን ይበልጥ እያሰፋ ነው!
አሐዱ:ባንክ በተነሣበት ከብዙዎች ለብዙዎች መርሕ ለብዙዎች ለመድረስ አጠናክሮ በመቀጠል ከብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (ናይስ) አ.ማ እና ከኤኮስ ኮሚሽን ኤጀንት ኃ/የተ/የግ/ማ ጋር በዋናው መሥሪያ ቤት ሐመር አዳራሽ ግንቦት 28/2017 ዓ.ም ስምምነት አደረገ::
የኢንሹራንስ ደንበኞች ለመኪናቸው የሚከፍሉትን ዓመታዊ የአረቦን ክፍያ 22% ብቻ በአሐዱ፡ባንክ በኩል ከቆጠቡ ባንኩ ፋይናንስ በማድረግ ዓመታዊ የኢንሹራንስ ክፍያቸውን እንደሚከፍልላቸው እና በ9 ወራት ጊዜ ውስጥ መክፈል የሚችሉበት ዕድል መመቻቸቱን የአሐዱ:ባንክ ተ/ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሲሳይ ገብሩ በአፅንኦት ተናግረዋል::
የኤኮስ ኮሚሽን ኤጀንት ኃ/የተ/የግ/ማ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ዐቢይ ዓለሙ፤ ብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (ናይስ) አ.ማ በርካታ ሥራዎችን የሠራ አንጋፋ እና ውጤታማ ኩባንያ በመሆኑ፤ ከአሐዱ ባንክ ጋር በአጋርነት ለመሥራት ስምምነት ማድረጉ ለባንኩ ውጤታማነትም አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ባለሙሉ ተስፋ ነኝ በማለት ገልጸዋል::
ብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ(ናይስ) አ.ማ ተ/ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ዓለም ፀሐይ ደጋጋ በበኩላቸው፤ ኩባንያችን የአሐዱ ባንክን አክሲዮን ቀድሞ በመግዛት ባለቤትም በመሆኑ አብረን ስንሠራ ቆይተናል፤ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብም ከዚህ በበለጠ የአጋርነት ሥራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን በማለት ገልጸዋል::
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
አሐዱ:ባንክ በተነሣበት ከብዙዎች ለብዙዎች መርሕ ለብዙዎች ለመድረስ አጠናክሮ በመቀጠል ከብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (ናይስ) አ.ማ እና ከኤኮስ ኮሚሽን ኤጀንት ኃ/የተ/የግ/ማ ጋር በዋናው መሥሪያ ቤት ሐመር አዳራሽ ግንቦት 28/2017 ዓ.ም ስምምነት አደረገ::
የኢንሹራንስ ደንበኞች ለመኪናቸው የሚከፍሉትን ዓመታዊ የአረቦን ክፍያ 22% ብቻ በአሐዱ፡ባንክ በኩል ከቆጠቡ ባንኩ ፋይናንስ በማድረግ ዓመታዊ የኢንሹራንስ ክፍያቸውን እንደሚከፍልላቸው እና በ9 ወራት ጊዜ ውስጥ መክፈል የሚችሉበት ዕድል መመቻቸቱን የአሐዱ:ባንክ ተ/ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሲሳይ ገብሩ በአፅንኦት ተናግረዋል::
የኤኮስ ኮሚሽን ኤጀንት ኃ/የተ/የግ/ማ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ዐቢይ ዓለሙ፤ ብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ (ናይስ) አ.ማ በርካታ ሥራዎችን የሠራ አንጋፋ እና ውጤታማ ኩባንያ በመሆኑ፤ ከአሐዱ ባንክ ጋር በአጋርነት ለመሥራት ስምምነት ማድረጉ ለባንኩ ውጤታማነትም አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ባለሙሉ ተስፋ ነኝ በማለት ገልጸዋል::
ብሔራዊ የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኩባንያ(ናይስ) አ.ማ ተ/ዋና ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ዓለም ፀሐይ ደጋጋ በበኩላቸው፤ ኩባንያችን የአሐዱ ባንክን አክሲዮን ቀድሞ በመግዛት ባለቤትም በመሆኑ አብረን ስንሠራ ቆይተናል፤ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብም ከዚህ በበለጠ የአጋርነት ሥራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን በማለት ገልጸዋል::
አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች
የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
❤16👍6